ሞቃዲሾ የሚገኘው የሶማሊያ አየር መንገድ አንድ ምን እንደተሸከመች ያልታወቀ ድሮን ጥሳ ስትገባ መያዙን ሁሉም ይወቅልኝ ብሏል‼️
በሶማሊያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የተወሰደውን አዲስ የጸጥታ ርምጃ ተከትሎ ከሞቃዲሾ አደን አዴ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከተፈቀደው በአምስት ማይል ራዲየስ ርቀት ላይ መብረር የተከለከለ ቦታ ላይ መሆኑ ተመላክቷል።
ወደ አየር መንገዱ ጥሳ ልትገባ ነበር የተባለችው ድሮን DJI Mavic-3 የተባለች መሆኗ ቢነገርም ማን ላካት ምንስ ታጥቃ ነበር የሚለውን ግን ባለስልጣኑ አላሳወቀም። እንደተለመደው ሶማሊያ ከዚህ ጀርባ የኢትዮጵያ እጅ አለበት ለማለት ዳር ዳር እያለች ነው።
የሶማሊያ ጦር ይሄን ያሳወቀው የኢትዮጵያ ጦር 3 የአየር መንገዶችን መያዙን ተከትሎ በባህር ላይ እና አየር መንገዶችን ኢላማ ያደረጉ ጥቃቶችን የሚያኝ አዲስ ድሮን ሶማሊያ ውስጥ ማምረት ሊጀመር መሆኑን ባሳወቀበት ግዜ ነው።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
በሶማሊያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የተወሰደውን አዲስ የጸጥታ ርምጃ ተከትሎ ከሞቃዲሾ አደን አዴ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከተፈቀደው በአምስት ማይል ራዲየስ ርቀት ላይ መብረር የተከለከለ ቦታ ላይ መሆኑ ተመላክቷል።
ወደ አየር መንገዱ ጥሳ ልትገባ ነበር የተባለችው ድሮን DJI Mavic-3 የተባለች መሆኗ ቢነገርም ማን ላካት ምንስ ታጥቃ ነበር የሚለውን ግን ባለስልጣኑ አላሳወቀም። እንደተለመደው ሶማሊያ ከዚህ ጀርባ የኢትዮጵያ እጅ አለበት ለማለት ዳር ዳር እያለች ነው።
የሶማሊያ ጦር ይሄን ያሳወቀው የኢትዮጵያ ጦር 3 የአየር መንገዶችን መያዙን ተከትሎ በባህር ላይ እና አየር መንገዶችን ኢላማ ያደረጉ ጥቃቶችን የሚያኝ አዲስ ድሮን ሶማሊያ ውስጥ ማምረት ሊጀመር መሆኑን ባሳወቀበት ግዜ ነው።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA