ሰበር ዜና ET🇪🇹


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic


መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ
ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇

@Akiyas21bot

የyoutube ቻናላችን ይቀላቀሉ👇👇

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Statistics
Posts filter


አሜሪካ ኤምባሲ ለዜጎቹ በሰጠው የማስጠንቀቂያ መልዕክት ስር በፌደራል ፖሊስ ስም የተሰጠው አስተያየት በተቋሙ ያልተላለፈ መሆኑን ፖሊስ አስተባበለ።
***
ተቋማችንን አስመልክቶ በአንዳንድ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ  የሚዘዋወረውን የተዛባ መልዕክት ተመልክተናል። በአዲስ አበባ ከተማ አንዳች
የፀጥታ ችግር ያለ ለማስመሰል የተደረገውን ጥረትም አስተውለናል።

ይሁን እንጂ እስከአሁን ባደረግነው ማጣራት መልዕክቱ በተቋማችን እንዳልተላለፈ እና ተቋማችንን የማይወክል መሆኑን እያስታወቅን ፖሊስም ጉዳዩን የበለጠ እያጣራ እንደሚገኝ እንገልፃለን።

የተላለፈው መልዕክትም ፍፁም ከከተማችን ነባራዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር የማይገናኝ ሲሆን አሁን ላይ የከተማችን ሰላምና ደኅንነት ከምን ጊዜውም በላይ በአስተማማኝ ሁኔታ ላይ እንዳለ እንገልፃለን።(ፌደራል ፖሊስ)
====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


''እኛ አሁን ስልጣን ላይ የለንም‼️

ዶክተር ደብረፅዮን በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ስላለው ውጥረት ይህንን ብለዋል

እኛ አሁን ስልጣን ላይ የለንም በሁለቱ አገራት [ኢትዮጵያና ኤርትራ] ግጭት ላይ ውሳኔ ሰጪዎችም አይደለንም፡፡

ስለዚህ የሁለቱ አገራት መሪዎች ያለባቸውን ችግር ወይንም ማንኛውንም ጉዳይ በተመለከተ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ማምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
በዚህ አጋጣሚ እኛ የተፈጠረውን ውጥረት ለማብረድ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጣልቃ እንዲገባ ጥሪ እናቀርባለን፡፡ ምክንያቱም በዚህ አካባቢ ማንኛውም አይነት ግጭት እንደገና ሊቀሰቀስ ነው የሚለውን መስማት አስፈሪ ነው፡፡ ምክንያቱም በጦርነት የተጎዱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ስላሉን እንደገና ጉዳት እንዲርስባቸው አንፈልግም።"
====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


በውጭ ሀገር ላላችሁ ባላችሁበት የፈለጋችሁን ነገር ማሰራት ይቻላል መምህር ይትባረክ  ባህላዊ
መድህኒት ቀማሚ ትክክለኛዉን እና የቀደምት የሊቃዉንት የአባቶቻችን ጥበባቶች ይሻሉ ወይንም ይፈልጋሉ እንግዲያዉስ ፈውስ እና ጥበብ ከፈለጉ ደዉለዉ ያናግሩ 🇪🇹
  @merrgetaa                   
በውጭ ሀገር ለሚኖሩም መምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን 
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 🌿🌿ለመፍትሄ ሀብት
2 🌿🌿ለህማም
3 🌿🌿ለመስተፋቅር
4 🌿🌿ቡዳ ለበላው
5 🌿🌿ለገበያ
6 🌿🌿የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 🌿🌿ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 🌿🌿ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 🌿🌿ለዓቃቤ ርዕስ
10🌿🌿ለመክስት
11🌿🌿 ለቀለም(ለትምህርት)
12🌿🌿 ሰላቢ የማያስጠጋ
13🌿🌿 ለመፍትሔ ስራይ
14🌿🌿 ጋኔን ለያዘው ሰው
15🌿🌿 ለሁሉ ሠናይ
16🌿🌿 ለቁራኛ
17🌿🌿 ለአምፅኦ
23🌿🌿 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24🌿🌿 ለግርማ ሞገስ
25🌿🌿 መርበቡተ ሰለሞን
26🌿🌿 ለዓይነ ጥላ
27🌿🌿 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28🌿🌿 ለሁሉ መስተፋቅር
29🌿🌿 ጸሎተ ዕለታት
30🌿🌿 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31🌿🌿 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32🌿🌿 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33🌿🌿 ለድምፅ
34🌿🌿 ለብልት
35🌿🌿 በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ሰወች ደግሞ ከምንሰራቸው ስራዎች በጥቂቱ
  @merrgetaa
   @merrgetaa
               ☎️.  09 17 46 89 18
   🇮🇴🇧🇮🇧🇫🇨🇲🇨🇱   ከሀገር ውጪ ለሚኖሩ
1🌿🌿የመኖሪያ ፍቃድ ላላገኙ ሙሉ ስማቸውን ብቻ በመላክ በምንሰራው ስራ በጥቂት ቀናት መፍትሄ እንሰጣለን ለዚህም ብዙ ምቅክሮች አሉ
2.🌿🌿 ከሀገር ውጪ ሆነ በሀገር ውስጥ የስራ እድል ላጡ
3. 🌿🌿ንግድ ጀምረው[ሱቅ ከፍተው] አልሳካ ላላቸው
4.🌿🌿 ገንዘብ ለሚያባክኑ ገንዘብ አልበረክት ላላቸው
5🌿🌿. ሰውፊት መቆም መናገር ለሚፈሩ በጥቂት ጊዜ ውስጥ በምንሰራው ሰራ ደፋርና በራስ የመተማመን ችሎታ እንዲኖሮት እናደርጋለን
6.🌿🌿 ለሀብት ለገንዘብ ለንብረት ሚሆንም አለን
7🌿🌿. ለስንፈተ ወሲብ መፍትሄ  የረጅም አመት ልምድ አለን ለውጪ ሀገር ለሚኖሩትም እየሰራን ነው
8🌿🌿. ፍቅረኛ አልያዝ ላላቸውም አለን
9.🌿🌿 ትምህርት አልገባ ላለው ቶሎ የመርሳት ችግር ላለበት በሚደገም እና በሚነበብ ፅሁፍ ብቻ እጅግ በጣም ልዩ የሆነ ስራ እንሰራለን
10🌿🌿. መስተፋቅርም አለን ፣የህዝብ መስተፋቅር
11.🌿🌿 ከሀገር መውጣት እየፈለጉ ላልተሳካላቸውም ወደኛ ቢመጡ እንሰራሎታለን

ባጠቃላይ እነዚህ የገለፅናቸው ጥቂቶቹ ናቸው እርሶ ምን እንድንሰራሎት ይፈልጋሉ ?በውስጥ መስመር ያማክሩን ። ከሀገር ውጪ ላላችውም መፍትሄ በልዩ ሁኔታ አለን ብቻ ይምጡ ያማክሩን ያስተውሉ እኛ ምንሰራው በጥንታዊው ከአባቶቻችን በተማርነው ጥበብ ብራናውን አንብበን እፅዋትን ቀጥፈን አዘጋጅተን ነውና ሀገራችን ካሏት ጥበብ ጥቂቱ ነው እንኳን ለነዚህ እና አባቶቻችን በደመና ይሄዱ አልነበር እፀመሰውር ሰርተው እራሳቸውን ይደብቁ አልነበር እኛ ጥበብ ንቀን ፈረንጅ አምላኪ ሆነን ነው እንጂ ጥበቡ አሁንም አለ ይምጡ ያማክሩን ።
ለምንኛውም ጥያቄ እንዲሁም ለመነጋገር በሜሴጅ በውስጥ መስመር ይፃፉልኝ ወይም በቴሌግራም መምህር ይትባረክ  ብላችሁ ታገኙናላችሁ
ወይም በስልክ ቁጥር
ለጥያቄዎ      #0917468918
ይደውሉልን    #0917468918

09 17 46 89 18
🌿🌿🌿🌿🌿🍀🍀🍀
  🍀 በዋሳፖ   በኢሞ ይደውሉልን
   👇👇👇👇
@merrgetaa
@merrgetaa
@merrgetaa


መረጃ ‼️

ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ከንቲባዋ ተገደው እንዲመጡ ለፌደራል ፖሊስ ትዕዛዝ ይፃፍልኝ ሲል የአቶ ታዬ ደንዳ ጠበቃ ፍ/ቤት ጠይቀ።

በዛሬው እለት ፍርድ ቤት ቀርበው የነበሩት አቶ ታዬ ደንዳአ ለምስክርነት የጠሯቸው ጠ/ሚር አብይ አህመድ እና ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፍርድ ቤት ሳይገኙ ቀርተዋል።

የፍርድ ቤቱ ፖስተኛ መጥሪያውን ይዞ ሲሄድ ጥበቃዎች መጥሪያ መሆኑን ካረጋገጡ በኋላ ወደ  ፅህፈት ቤታቸው እንዳይገባ ተደርጎ መመለሱ የታወቀ ሲሆን የአቶ ታዬ ጠበቃ "ተራ ፖስተኛ አድርጋችሁ ለምን ተመለሰ ትላላችሁ? የፍርድ ቤት መጥሪያ መሆኑን ሲያውቁ ከበር እንዲመለስ የተደረገው የፍርድ ቤቱን መናቅ ነው" በማለት በቀጣይ ማንኛውም ዜጋ አልቀርብ ሲል ተገዶ እንደሚመጣው ሁሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ከንቲባዋ ተገደው እንዲመጡ ለፌደራል ፖሊስ ትዕዛዝ ይፃፍልኝ ሲል ጠይቋል ፡፡
ዘገባው የመሰረት ሚዲያ ነዉ ፡፡

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


ፓኪስታን አመረረች‼️
ፓኪስታን የህንድ መከላከያ አማካሪዎች በ48 ሰአታት ውስጥ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች። ፓኪስታን ከፍተኛ ወታደራዊ ዝግጀት እያደረገች ሲሆን ለህንድ አውሮፕላኖች የአየር ክልል ዝግ መሆናቸውን ገልፃለች።
ከዚህ በተጨማሪ በፓኪስታን ሱፐር ሊግ ውስጥ ያሉ የህንድ ሰራተኞችንም ውጡልኝ ብላለች።
ፓኪስታን በኑክሌር ብዛት ከዓለም 6ኛ ደረጃን የያዘች ሀገር ናት።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


ሁለት ዋና ከተሞች‼️
ለአንድ ሀገር ሁለት ዋና ዋና ከተማዎች መኖራቸው በርካታ ጥቅሞችን ያስገኛል, በዋነኛነት ከአስተዳደር እና ውክልና ጋር በተያያዘ ሊፈጠሩ የሚችሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታት ያስችላል።
ሁለተኛ ካፒታል በአንድ ከተማ ላይ ያለውን ሸክም ያቃልላል፣ ክልላዊ ሚዛንን ለማሻሻል እና የፖለቲካ ገለልተኝነቱን ወይም አንድነትን ለመጠበቅ ወሳኝ መሆኑን የቢቢሲ ጽሁፍ ያስረዳል።
ጥቅሞቹን የተወሰኑትን በዝርዝር ለማየት ያህል❗👇
1ኛ:- በዋናው ካፒታል ላይ ያለውን ጫና ይቀንሳል።
ሀገራት ሁለተኛ  ካፒታል ከተማ የሚያቋቁሙት በዋነኛነት በዋና ካፒታል ከተማ  ላይ ያለውን ጫና ለማቃለል ነው። በዚህም በአንድ ከተማ ላይ ያለውን የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ፣የትራንስፖርት እና ሌሎች ጫናዎችን፣ከተሽከርካሪዎች እና ከሌሎች የሚወጡ በካይ ጋዞችን ለመቀነስ ያስችላል።
2ኛ:-የተሻሻለ የክልል ሚዛን፡
ሁለተኛው ካፒታል የመንግስት ተግባራትን እና ሀብቶችን በተለያዩ ክልሎች ለማከፋፈል, የበለጠ ፍትሃዊ እድገትን በማስተዋወቅ እና ክልላዊ ልዩነቶችን ለመቀነስ ይረዳል።
3ኛ:- ፖለቲካዊ ገለልተኝነት፡-
በአንዳንድ ሁኔታዎች፣ ግጭቶችን በማስወገድ ወይም የፖለቲካ መረጋጋትን ሊያሳድግ የሚችል፣ የተለያዩ የፖለቲካ አንጃዎችን ወይም ክልሎችን ሚዛናዊ ውክልና ለማሳየት ሁለተኛ ካፒታል ይመሰረታል።
4ኛ:- የተሻሻለ ውክልና፡-
ሁለት ካፒታል መኖሩ በተለይ የተለያየ ሕዝብ ወይም ክልል ባለባቸው አገሮች የበለጠ የሚወክል መንግሥት እንዲኖር ያስችላል።
5ኛ:- የኢኮኖሚ ልዩነት፡
ሁለተኛ ካፒታል ባለበት ክልል ኢኮኖሚያዊ ብዝሃነትን እና ልማትን በማበረታታት አዳዲስ እድሎችን እና ስራዎችን ይፈጥራል፣የኢንቨስትመንት እና ሌሎች የልማት ድርጅቶችን በመሳብ ጉልህ ሚና ይጫወታል።
6ኛ:- የውክልና ተምሳሌት፡-
ሁለተኛው ካፒታል የአንድነት ምልክት በመሆን የአገሪቱን ልዩ ልዩ ማንነትና እሴቶች በማንፀባረቅ ሊያገለግል ይችላል።
7ኛ:- አንድ ካፒታል ከተማ አደጋ ቢደርስበት/የእሳት አደጋ፣የመሬት መንቀጥቀጥ... ወዘተ/ የሁለተኛ ካፒታል ከተማን እንደ አማራጭ መጠቀም ያስችላል።
ባለብዙ ካፒታል ያላቸው ሀገራት ምሳሌዎች፡-
ካናዳ፣ደቡብ አፍሪካ፣ ቤኒን፣ቦሊቪያ፣ኔዘርላንድስ፣ሴሪላንካ፣ሲውዘርላንድ፣ ማሌሲያና ኮቲዲቮር ማንሳት ይቻላል።
Should we think about a second capital for Ethiopia?❓
===================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


ኢምባሲው ምን ሰምቶ ነው❓
የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ በአዲስ አበባ ለአሜሪካ ዜጎች የሚከተለውን መልዕክት አስተላልፏል❗👇
"የአሜሪካ ኤምባሲ የአሜሪካ ዜጎች ለራሳቸውና ለቤተሰቦቻቸው የግል ደህንነት ሁልጊዜ ትኩረት እንዲሰጡ ያሳስባል። ወንጀል በማንኛውም ቦታና በማንኛውም ጊዜ ሊከሰት ስለሚችል፣ ንቁ መሆን ተጋላጭነትን ለመቀነስ ቁልፍ ነው።
ሰልፎችን፣ ስብሰባዎችን እና ሌሎች ብዙ ህዝብ የሚሰበሰብባቸውን ቦታዎች ያስወግዱ።
እነዚህ አይነት ስብስቦች በመላው ከተማ የትራፊክ መጨናነቅን፣ የፖሊስ ፍተሻ ኬላዎች ላይ በድንገት ሁከት ሊከሰት ይችላሉ ብሏል።
በሰልፎች እና/ወይም የትራፊክ ጉዳዮች፣በፖሊስ ስቴሽን አካባቢ ላይም ሁከቶች በድንገት ሊከሰቱ ስለሚችሉ፣ ሁሉም ሰው ንቁ ሆኖ እንዲጠብቅ እናበረታታለን"የሚል መልዕክት አስተላልፏል።
===================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


የህንድ እና ፓኪስታን ፍጥጫ‼️
የፓኪስታን ታጣቂዎች በጎረቤቷ ህንድ ላይ በአንድ የቱሪስት መንደር ላይ ጥቃት ሰንዝራ ከ26 በላይ ነዋሪዎችን መግደሏን ተከትሎ ህንድ ፓኪስታን የእጇን ታገኛለች ስትል ዝታለች።
ይህን ተከትሎ ፓኪስታን ወታደሮቿ፣ የአየር ሀይሏ፣ሙሉ ራዳሮቿ እና ሚሳኤሎቿ በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ማዘዟን አለም አቀፍ ሚዲያዎች ዘግበዋል።
ፓኪስታን ከህንድ ለሚመጡ በረራዎች የአየር ክልሏን ዘግታለች።
ህንድም በፓኪስታን የሚኖሩ የህንድ ነዋሪዎች ለቀው እንዲወጡ አዛለች።
===================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
ለጥንቃቄ ተጠቀሙበት‼️
ዶላር ሲመነዝሩ ከላይ 100 ብር እና ከስር ደሞ አምስት አምስት ብር አድርገው ህዝቡ ሲያጭበረበሩት አንደኛው ከእነ ሞተሩ እጅ ከፍንጅ ተይዟል።
በተለይ የታሸገ ብር ስትቀበሉም ሆነ ስትሰጡ ሙሉ ፈትቶ ማየት ያስፈልጋል።
አምስት ብር ከመቶ ብር በትንሹ ስለሚመሳሰል ብዙ ሰዎችን መሸወጃ ሆናለች።
Via:- ጉርሻ
===================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


አማራ ክልል ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጥ ተጀመረ‼

የአማራ ክልል መንግሥት ሁሉንም በክልሉ ስር የሚሰሩ ሠራተኞችን የትምህርት ማስረጃቸውን ትክክለኛነት የማረጋገጥ ስራ ማስጀመሩን ትናንት ይፋ አድርጓል።ሂደቱ የሪፎርሙ አካል ነው ሲሉ ፕሬዝደንቱ አቶ አረጋ ከበደ ሲናገሩ ሰምተናል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


ልጅ የሚወልዱ 5000 ዶላር‼️
ፕሬዝዳንት ትራምፕ አዲስ ለሚወለዱ ህጻናት 5,000 ዶላር እንደሚሰጡ ቃል ገቡ‼️
ትራምፕ የእናቶችን የወሊድ መጠን ለማበረታታት አዋጭ ያሏቸውን እርምጃዎች እየወሰዱ ነው ተብሏል፡፡

ውሳኔው፣ "አሜሪካን እንደገና ጤናማ ማድረግ" ከሚለው የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆን ኤፍ ኬኔድ እቅድ አካል መሆኑ ተገልጿል።

የወቅቱ የአሜሪካ መንግስት አሜሪካውያን እንዲያገቡና ብዙ ልጆች እንዲወልዱ እያበረታታ እንደሚገኝ FOX ዘግቧል፡፡
===================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


#Factcheck‼️
ይሄ ምስል በማህበራዊ ሚዲያ እየተዘዋወረ ተመልክተናል።
ይሄ መንገድ የተቆፈረው በአማራ ክልል ውስጥ ሳይሆን Umzinyathi በሚባል በደቡብ አፍሪካ አንዲት ከተማ ውስጥ ሲሆን እነዚህ ሰዎች መንገድ ለመቆፈር የተገደዱት ውሃ እና መብራት አልገባልንም በሚል ነበር።
ምስሉ ለመጀመሪያ ጊዜ የተነሳነው ከአምስት አመት በፊት November 24 2020 ላይ ነው።
የአማራ ክልል በመንገድ እጦት የሚሰቃይ ክልል እንደሆነ ይታወቃል። መንገድ የደም ስር እንደመሆኑ መጠን ያለውን መንገድ መጠበቅ እና ተጨማሪ መንገዶችን መስራት ለዚህም ተባባሪ መሆን ለአማራ ህዝብ ከሚቆረቆር ግለሰብም ይሁን ቡድን የሚጠበቅ ነው።
በዚሁ አጋጣሚ አጠራጣሪ ምስሎችን ሲያገኙ Tineye የሚባል ድረገፅ ላይ በማስገባት ምስሉ መቼ እና የት እንደተሳ ማረጋገጥ ትችላላችሁ።
===================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


እሳት‼️
በእስራኤል ከተሞች በከባድ ሙቀት ምክንያት ከፍተኛ የሰደድ እሳት መነሳቱ ተነግሯል‼️
የሰደድ እሳቱ የተነሳው በእየሩሳሌም እና በዋና ከተማዋ ቴልአቪቭ አቅራቢያ ሲሆን እሳቱን ለመቆጣጠር የእስራኤል ባለስልጣናት ኤሊኮፍተሮችን እና የእሳት አደጋ መኪኖችን ወደ ስፍራው በመላክ እሳቱን ለመቆጣጠር ርብርብ እያደረጉ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቢኒያሚን ኔታንያሁ በሀገሪቱ የተነሳውን እሳት ለመቆጣጠር ከባድ መሆኑን ገልጸው የሰደድ እሳቱ የሚባባስ ከሆነ እስራኤል ለአጋር ሀገራት እርዳታን ትጠይቃለች ሲሉ ገልጸዋል።
===================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


በኢትዮጵያ "ከ10 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ለረሃብ" መጋለጣቸውን የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ።

በኢትዮጵያ "ከአስር ሚሊዮን በላይ" ሰዎች በሀገሪቱ "እየጨመረ ላለው ረሃብ እና የተመጣጠነ ምግብ እጥረት" መጋለጣቸውን የተባበሩት መንግሥታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ።

ድርጅቱ በዛሬው ዕለተ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ፕሮግራሙ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚያከናውነው ሥራ የሚውል ተጨማሪ ገንዘብ በአስቸኳይ የማያገኝ ከሆነ "ለ3.6 ሚሊዮን" ሰዎች የሚያቀርበው "የነፍስ አድን ምግብ" ድጋፍ "በመጪዎቹ ሳምንታት" እንደሚያቋረጥ አስጠንቅቋል።

ተቋሙ ኢትዮጵያ ውስጥ የረሃብ እና የተመጣጠነ ምግብ እጥረት እየጨመረ የመጣው ሀገሪቱ ውስጥ ባሉ የተለያዩ ችግሮች ምክንያት እንደሆነ በመግለጫው ላይ ጠቅሷል።ግጭት፣ ቀጣናዊ አለመረጋጋት እና መፈናቀል ተቋሙ ከጠቀሳቸው ምክንያቶች መካከል ናቸው።

በሀገሪቱ ውስጥ ያለው "ኢኮኖሚያዊ ቀውስ" እና ድርቅ እየጨመረ ለመጣው ረሃብ እና ተመጣጠነ ምግብ እጥረት በምክንያትነት ተጠቅሰዋል። እነዚህ ችግሮች "ሚሊዮኖችን ያለ በቂ የተመጣጠ ምግብ እንዳስቀሩ" የዓለም የምግብ ፕሮግራም ገልጿል።

የተቋሙ መግለጫ፤ "በመላው ኢትዮጵያ ከአስር ሚሊዮን በላይ ሰዎች ለረሃብ እና ምግብ እጥረት ተጋልጠዋል" ብሏል። ከእነዚህ ሰዎች መካከል "ሦስት ሚሊዮን ያህሉ በግጭት እና በአስቸጋሪ የአየር ጠባይ ምክንያት ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ" እንደሆኑም ጠቅሷል።

የዓለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ያለበትን ደረጃ "አሳሳቢ" ሲል ጠርቶታል። የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ያጋጠማቸው "4.4 ሚሊዮን ነፍሰ ጡር እና አጥቢ እናቶች እንዲሁም ህጻናት ህክምና እንደሚያስፈልጋቸው" አስታውቋል።

በ2025 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከሦስት ሚሊዮን በላይ ሰዎች የምግብ እርዳታ ማቅረቡን የገለጸው የዓለም የምግብ ፕሮግራም፤ ከእነዚህ ውስጥ 80 በመቶው ድጋፍ የቀረበው "ለተፈናቀሉ እና የከፋ የምግብ ዋስትና" ችግር ላጋጠማቸው ኢትዮጵያውያን መሆኑን አስታውቋል።

የዓለም የምግብ ድርጅት በዚህ ዓመት በኢትዮጵያ ለሚገኙ አንድ ሚሊዮን ገደማ ስደተኞች 60 በመቶ የምግብ ድጋፍ እንዳቀረበ አስታውሷል።
ቢቢሲ
===================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


የመውጫ ፈተና‼️
በሰኔ 2017 የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ዳግም ለመፈተን እየተጠባበቃችሁ ያላችሁ አመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ ሚያዝያ 14 /2017 ዓ.ም እስከ ግንቦት 05/2017 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡

የመመዝገቢያ ቅፅ https://exam.ethernet.edu.et ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን ወደፊት ይገለፃል ተብሏል፡፡

ፈተናውን ለመውሰድ የብሔራዊ (ፋይዳ) መታወቂያ መያዝ ግዴታ ሲሆን፤ የአገልግሎት ክፍያ (500 ብር) በቴሌብር በኩል ብቻ የሚፈፀም መሆኑ ተገልጿል፡፡
===================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


ሞቃዲሾ‼️
ወደ ሞቓዲሾ እየገሰገሰ የነበረውን የአልሸባብ እንቅስቃሴ ለመግታት የቱርክ መከላከያ ሰራዊትን የያዙ 2 የጦር አውሮፕላኖች ሶማሊያ ሞቃዲሾ አርፈዋል።
በዚህም በመጀመሪያ 500 የቱርክ ኮማንዶ ከስፍራው ደርሰዋል።
ባለፉት ቀናት ውስጥ አልሸባብ በሶማሊያ ጦር ላይ ከፍተኛ የማጥቃት ዘመቻ መጀመሩን ተከትሎ የሶማሊያ ጦር የመፈራረሰ አደጋ ውስጥ መግባቱን የተመለከተችው ቱርክ በሁለት አንቶኖቭ አውሮፕላን 500 ሰራዊት ከበቂ መሳሪያ ጋር ወደ ሞቃዲሾ ልካለች።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


ከሸፈ‼️
በ#ቡርኪናፋሶ መሪ ኢብራሂም ትራኦሬ ላይ ያነጣጠር ግድያ/Assassination/ ከሸፈ‼️
የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው በርካታ ወታደራዊ አባላትን ያሳተፈ እንደነበር የሀገሪቱ የደህንነት ሚኒስትር ማሃማዱ ሳና አስታውቀዋል።

የሀገሪቱ የደህንነት አገልግሎት ተቋማት የሴራው አካል በሆኑ የቡርኪናቢ ወታደሮች እና የታጣቂ ቡድን መሪዎች መካከል የነበረውን ግንኙነት በመጥለፍ የሚገኙበትን ቦታ እና የወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን ዝርዝር ሁኔታ እንዳገኙ ሚኒስትሩ ጨምረው ገልጸዋል፡፡

በቡርኪናፋሶ ፕሬዝዳንት ላይ የተሴረው መፈንቅለ መንግሥት በመጀመሪያ ሚያዝያ 8 ቀን ለማካሄድ ታቅዶ እንደነበር ሚኒስትሩ ተናግረዋል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የውጪ ዜጎችን ጨምሮ ዘጠዥ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከዚህ ጀርባ የፈረንሳይ እጅ እንዳለበት ተዘግቧል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


አዲሱ ህግ ፀደቀ‼️
ተራ አስከባሪ ግብር እንዲከፍሉ ተወሰነ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የታክሲ ተራ አስከባሪ ማኅበራት ከገቢያቸው 20 በመቶውን ለመንግሥት እንዲሰጡ የሚያስገድድ ደንብ አጽድቋል።

ደንቡ ማኅበራቱ “ዝግ እና መደበኛ የባንክ አካውንት" እንዲከፍቱና ከሁለት ዓመት በኋላ “ወደ ሌላ የሥራ ዘርፍ እንዲሸጋገሩ” ግዴታ ይጥላል።

“የተርሚናል አገልግሎት አሠራርና ቁጥጥር” የተሰኘው ደንብ፣ ኢንተርፕራይዝ በማለት የሠየማቸው ማኅበራት የሚደራጁት በከተማዋ የሥራና ክህሎት ቢሮ መስፈርት መኾኑን ታውቋል።

ኢንተርፕራይዞቹ 30 በመቶ “የግዴታ ቁጠባ” መቆጠብ፣ 50 በመቶውን በተንቀሳቃሽ የባንክ ሒሳብ ማስቀመጥና ያንድ ዓመት ውል መፈረም እንዳለባቸውም ይደነግጋል።
===================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


በሞያሌ ድንበር የንግድ ልውውጥን በ1 ሺህ ዶላር ጣሪያ ሊጀመር ነው‼️
ኢትዮጵያ እና ኬንያ ለሁለት ዓመታት በዘለቀ ድርድር በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ማዕቀፍ የሁለትዮሽ የንግድ ልውውጥን ለማቀላጠፍ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።

በዚህም መሰረት በሞያሌ ድንበር ላይ ለሚደረጉ የሸቀጦች ንግድ የመጀመሪያ ጣሪያ 1 ሺህ የአሜሪካ ዶላር እንዲሆን ተወስኗል።

በሞምባሳ የተጠናቀቀው ይህ ስምምነት የንግድ ሂደቶችን በማቅለል የድንበር ማህበረሰቦችን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለማሳደግ ያለመ ነው ተብሏል።
===================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

19 last posts shown.