የፖለቲካ አሳማዎች❓❓❓
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር አቶ የማነ ገብረመስቀል ከደቂቃዎች በፊት በትዊተር ገፃቸው ላይ ኢትዮጵያ ስለወደብ ጉዳይ ለምታራምደው አቋም ምላሽ ሰጥተዋል።
የማስታወቂያ ሚኒስትሩ "የፖለቲካ አሳሞች ሰሞኑን በኤሪ-ኢንፍሉዌንዛ በሽታ የተያዙ ይመስላሉ፣በየቀኑ የኤርትራ ወደብን በተመለከተ (አሰብን) የስም ማጥፋት(defamation) ዘመቻቸው ጣራ ነክቷል" ብለዋል።
የጎረቤቶቻቸውን "ወደብ እና የባህር ግዛት" ለመንጠቅ እያደረጉ ባሉት ጥንቃቄ የጎደለው ጥማት የአለም አቀፍ ህግን የጣሰ ሲሆን በሰላማዊ መንገድ አብሮ የመኖርን ደንብ ይጥሳል"ብለዋል።
====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር አቶ የማነ ገብረመስቀል ከደቂቃዎች በፊት በትዊተር ገፃቸው ላይ ኢትዮጵያ ስለወደብ ጉዳይ ለምታራምደው አቋም ምላሽ ሰጥተዋል።
የማስታወቂያ ሚኒስትሩ "የፖለቲካ አሳሞች ሰሞኑን በኤሪ-ኢንፍሉዌንዛ በሽታ የተያዙ ይመስላሉ፣በየቀኑ የኤርትራ ወደብን በተመለከተ (አሰብን) የስም ማጥፋት(defamation) ዘመቻቸው ጣራ ነክቷል" ብለዋል።
የጎረቤቶቻቸውን "ወደብ እና የባህር ግዛት" ለመንጠቅ እያደረጉ ባሉት ጥንቃቄ የጎደለው ጥማት የአለም አቀፍ ህግን የጣሰ ሲሆን በሰላማዊ መንገድ አብሮ የመኖርን ደንብ ይጥሳል"ብለዋል።
====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA