#AAU Dorm
ከአዲስ አበባ ከተማና ዙሪያዋ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታችሁን አጠናቃችሁ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎቸ በሙሉ፣
በሚተርፉን ውስን የመኝታ ቦታዎች ላይ እንደየርቀታቸሁ ሁኔታ አይተን መኝታ ለመስጠት እንድንችል ለትምህርት በየተመደባችሁበት ግቢ ትራንስክብሪታችሁን/ ሌሎች ደጋፊ ሰነዶች ካሏችሁ transecript/ ጨምሮና በመያዝና አባሪ በማድረግ ከጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 15/2/2017 ዓ.ም ድረስ በየኮሌጃችሁ በግንባር በመቅረብ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን ፡፡
ማሳሰቢያ: የመኝታ ምዝገባው የግል/ self-sponsorship አመልካቾችንም ይመለከታል፡፡
@Ethio_Students_only❤
ከአዲስ አበባ ከተማና ዙሪያዋ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታችሁን አጠናቃችሁ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎቸ በሙሉ፣
በሚተርፉን ውስን የመኝታ ቦታዎች ላይ እንደየርቀታቸሁ ሁኔታ አይተን መኝታ ለመስጠት እንድንችል ለትምህርት በየተመደባችሁበት ግቢ ትራንስክብሪታችሁን/ ሌሎች ደጋፊ ሰነዶች ካሏችሁ transecript/ ጨምሮና በመያዝና አባሪ በማድረግ ከጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 15/2/2017 ዓ.ም ድረስ በየኮሌጃችሁ በግንባር በመቅረብ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን ፡፡
ማሳሰቢያ: የመኝታ ምዝገባው የግል/ self-sponsorship አመልካቾችንም ይመለከታል፡፡
@Ethio_Students_only❤