➡️ የሕንጻ የፊተኛው ገጽ መብራት ወይም የፋሳድ ላይት መብራት ያለመስቀል እና/ወይም ያለማብራት 5 ሺህ ብር ያስቀጣል።
➡️ የንግድ ተቋሙ መግቢያ በር ዝግ ሆኖ አገልግሎት የሚሰጥ ከሆነ ክፍት መሆኑን የሚያመለክት በኤሌክትሪክ የሚሰራ ምልክት ያለማድረግ 5 ሺህ ብር ያስቀጣል።
➡️ ከምሽቱ 4፡00 በፊት የትራንስፖርት አገልግሎት ማቋረጥ ፣ መውጣት ወይም የስምሪትን መስመር ማቆራረጥ 5 ሺህ ብር ያስቀጣል።
➡️ የከተማ አስተዳደሩ ካወጣው የትራንስፖርት አገልግሎት ታሪፊ በላይ ተሳፋሪውን ማስከፈል 5 ሺህ ብር ያስቀጣል።
ከገንዘብ እና አስተዳደራዊ ቅጣቶች በፊት ከምሽት 3:30 በፊት የንግድ ተቋሙን ዘግቶ የተገኘ ነጋዴ የ24 ሰዓት የማስጠንቀቂያ ጊዜ እንደሚሰጠው አቶ ሙሰማ ጀማል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
(ደንቡ ሙሉ ለሙሉ ተፈፃሚ የሚሆነው ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ሲወጣለት ሲሆን አሁን ላይ የመመሪያው እየተዘጋጀ ይገኛል)
@Ethio_fastnews
@Ethio_fastnews
➡️ የንግድ ተቋሙ መግቢያ በር ዝግ ሆኖ አገልግሎት የሚሰጥ ከሆነ ክፍት መሆኑን የሚያመለክት በኤሌክትሪክ የሚሰራ ምልክት ያለማድረግ 5 ሺህ ብር ያስቀጣል።
➡️ ከምሽቱ 4፡00 በፊት የትራንስፖርት አገልግሎት ማቋረጥ ፣ መውጣት ወይም የስምሪትን መስመር ማቆራረጥ 5 ሺህ ብር ያስቀጣል።
➡️ የከተማ አስተዳደሩ ካወጣው የትራንስፖርት አገልግሎት ታሪፊ በላይ ተሳፋሪውን ማስከፈል 5 ሺህ ብር ያስቀጣል።
ከገንዘብ እና አስተዳደራዊ ቅጣቶች በፊት ከምሽት 3:30 በፊት የንግድ ተቋሙን ዘግቶ የተገኘ ነጋዴ የ24 ሰዓት የማስጠንቀቂያ ጊዜ እንደሚሰጠው አቶ ሙሰማ ጀማል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
(ደንቡ ሙሉ ለሙሉ ተፈፃሚ የሚሆነው ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ ሲወጣለት ሲሆን አሁን ላይ የመመሪያው እየተዘጋጀ ይገኛል)
@Ethio_fastnews
@Ethio_fastnews