ኢትዮ ፈጣን ዜና - Ethio Fast News 🇪🇹


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Sport


የሀገር ውስጥ እና ውጪ ዜናዎችን በፍጥነት እና በጥራት የሚያገኙበት ቻናል
Ethiopian Fast news 24/7

Related channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Sport
Statistics
Posts filter


የ1000 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️


Forward from: *****ny
ዛሬ የሚደረጉ ተጠባቂ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን በ ነፃ በስልኮዎ ለማየት ከታች ያለውን ሊንክ(JOIN) የሚለውን በመንካት ይቀላቀሉ አሁኑኑ እንዳያመልጥዎ 👇


Forward from: BEST ቪዲዮ
ፕ/ር ብርሀኑ ነጋ በhigh school ተማሪ ድንገተኛ ጥቃት ደረሰበት 😱😱😱😱


"የተደረገው የስልጣን ሽግግር ጠቅላይ ሚንስትሩ በተገኙበት በትግራይ መቐለ ቢሆን ትልቅ ትርጉም ይኖረው ነበር" ጌታቸው

አቶ ጌታቸው ረዳ በመቀሌ ከጄኔራል ታደሰ ወረደ የቀረበላቸውን የምስጋናና የሽኝት መርሐግብር ግብዣ ውድቅ አደረጉ


የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት አቶ ጌታቸው ረዳ የሹመት ስልጣናቸውን ካገኙ በኃላ ቃለ-መጠይቅ ሰጥተዋል።

ሚንስትሩ UMD ለተባለ ሚድያ በትግርኛ ቋንቋ በሰጡት ቃለ-መጠይቅ "በትግራይ የተደረገው የስልጣን ሽግግር የትግራይ ህዝብን ደህንነትና ህልውና የሚያስጠብቅ አይደለም" ብለውታል።

የኢፌዱሪ ጠቅላይ ሚንስትር ለድህንነታቸው ያደረጉትን ጥንቃቄ እውቅና በመስጠት ያመሰገኑት አቶ ጌታቸው፤ በማንኛውም መመዘኛ የትግራይ ህዝብ መልሶ ወደ ጦርነት እንዳይገባ የቻሉትን ሁሉ እንደሚያደርጉ ቃል ገብተዋል።

የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ከጫፍ እንዲደርስ አበክረው እንደሚሰሩ ገልፀው "በትግራይ ክልል የተጀመረው የለውጥ ፍላጎት ወደ ኋላ የሚጎትት ማንኛውም እንቅስቃሴ ተቀባይነት የለውም፤ አይሳካም" ብለዋል።

ትግራይ ላይ እሳቸውን ለመግደል የተሸረበ ሴራ እንደነበር፤ ይህንንም ሸሽተው ከትግራይ ፓለቲካ የመውጣት አንዳች ፍላጎት እንደሌላቸው ተናግረዋል።

"የተደረገው የስልጣን ሽግግር ጠቅላይ ሚንስትሩ በተገኙበት በትግራይ መቐለ ቢሆን ትልቅ ትርጉም ይኖረው ነበር" ያሉት አቶ ጌታቸው፤ "ትላንትን እየመዘዙ ቁርሾና ቂም በቀል ማቀጣጠል ፋይዳ የለውም" በማለት ተናግረዋል።

"እኔን በክብር መሸኘት ቅድሚያ የሚሰጠው አይደለም። ቅድሚያ የሚሰጠው በትግራይ ክልል የሰፈነው ህግ አልባ አካሄድ እንዲስተካከል መስራት ነው" ሲሉ አክለዋል።

"የትግራይ ህዝብ የሰጠኝ ክብርና እውቅና  ከፍተኛ ነው፤ ከዚህ ክብርና እውቅና በላይ የምመኘው የምስጋና መድረክ የለም" ሲሉ የገለፁ ሲሆን፤ በአዲሱ የክልሉ ጊዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር የቀረበላቸውን የምስጋናና የክብር የሸኝት ፕሮግራም እንደማይቀበሉት አሳውቀዋል።

በክልሉ ያሉ ሌቦችና ህገወጦች አደብ ለማስገዛት ለሚደረገው ጥረት እንደሚያግዙ ህዝቡ ለማገለገል እንደ ትናንት ዛሬም ዝግጁ እንደሆኑም ገልፀዋል

@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩


የ1000 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️


Forward from: PERFECT ስፖርት በኢትዮጵያ™
🤩|ዛሬ የሚደረጉ ጨዋታዎች !

🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ

04:00 | አርሰናል ከ ክሪስታል ፓላስ

🇪🇸 በስፔን ላሊጋ

02:00 | አትሌት ቢልባዎ ከ ላስ ፓልማስ
02:00 | ሴልታ ቪጎ ከ ቪያሪያል
04:30 | አላቬስ ከ ሪያል ሶሴዳድ
04:30 | ጌታፌ ከ ሪያል ማድሪድ

🇮🇹 በጣሊያን ኮፓ ኢታሊያ

04:00 | ኢንተር ሚላን ከ ኤሲ ሚላን

🇮🇹 በጣሊያን ሴሪያ

01:30 | ቶሪኖ ከ ዩድንዜ
01:30 | ካግላሪ ከ ፊዮረንትና
01:30 | ጄኖዋ ከ ላዚዮ
01:30 | ፓርማ ከ ጁቬንቱስ

@Perfect_sport_et
@Perfect_sport_et


Forward from: PERFECT ስፖርት በኢትዮጵያ™
🤩|ትላንት የተደረጉ ጨዋታዎች ውጤት !

🤩 በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

ኢትዮ ኤሌትሪክ 0-2 ኢትዮጵያ መድን 
ሀዋሳ ከተማ 2-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ

ማንችስተር ሲቲ 2-1 አስቶንቪላ

🇪🇸 በስፔን ላሊጋ

ቫሌንሲያ 1-1 ኢስፓኞል
ባርሴሎና 1-0 ማሎርካ

🇸🇦 በሳውዲ ፕሮ ሊግ

ዳማክ 2-3 አል ናስር

የተቆጠሩ ጎሎችን ለመመልከት

➡️ GOAL 🤩

@Perfect_sport_et
@Perfect_sport_et


Forward from: BEST ቪዲዮ
🎧ሙዚቃ እና 🎬ፊልም በነፃ ከፈለጉ ከታች ያለውን ⚫ BUTTON 🔵 ይጫኑ ‼


የ1000 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️


Forward from: £€¥¢$
የonline ስራ ፈላጊዎች ይሄ ስራ ለናንተ ነው😱‼️
በቀን እስከ 30,000 ብር በonline ብቻ መስራት ይችላሉ 😱😱‼️
ለመጀመር ከስር START የሚለውን ተጫኑ ‼️‼️‼️


የአሜሪካው ፔንታጎን ፣ በሱማሊያ የባሕር ግዛት ውስጥ በኹለት ጀልባዎች ላይ ሚያዝያ 8 ቀን የአየር ጥቃት መፈጸሙን ዛሬ ባወጣው መረጃ ገልጧል።

ፔንታጎን በጀልባዎቹ ላይ የአየር ጥቃቱን የፈጸመው፣ ጀልባዎቹ "የተራቀቁ የጦር መሳሪያዎችን" ወደ አልሸባብ በማጓጓዝ ላይ እንደኾኑ ስለደረሰበት እንደኾነ ጠቅሷል።


ፔንታጎን የጀልባዎቹን መነሻ ባይገልጽም፣ የየመን ኹቲዎች ለአልሸባብ የተራቀቁ የጦር መሳሪያዎችን እንደሚልኩ ግን አሜሪካ ካሁን ቀደም መግለጧ አይዘነጋም።

@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩


የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር የኢትዮጵያ ግብኝታቸውን ሰረዙ

የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማርኮ ሩቢዮ፣ በኢትዮጵያና ኬንያ ሊያደርጉት የነበረውን ይፋዊ ጉብኝት መሠረዛቸውን የፈረንሳዩ አፍሪካ ኢንተሌጀንስ ድረገጽ ዘግቧል።

ሩቢዮ፣ በቅርቡ በጸጥታና ንግድ ዙሪያ ለመወያየት በናይሮቢ እና አዲስ አበባ ጉብኝት ለማድረግ ማቀዳቸውን የዜና ምንጩ ቀደም ሲል ዘግቦ ነበር።

ሩቢዮ ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር ሊያደርጉት ያቀዱት ውይይት፣ ቻይና በኢትዮጵያ ላይ ያላትን ተጽዕኖ ለመግታት ያለመ ጭምር እንደኾነም ዘገባው ጠቅሶ እንደነበር ይታወሳል።

@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩


ይሄንን ሥልጣን ያላለቀ አጀንዳዬን ለማስፈፀም እጠቀምበታለሁ። ጌታቸው ረዳ

"እኔ ከትግራይ ፖለቲካ መራቅ አልፈልግም... ያላለቀ የትግራይ አጀንዳ አለ። [በአዲሱ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ልዩ አማካሪ ሹመት] የሥራ ዝርዝር (job description) አልተሰጠኝም።

አሁን ሳስበው... የሥራ ዝርዝሩን እኔ ራሴ የምጽፈው ይመስለኛል። ...ይሄንን ሥልጣን ያላለቀ አጀንዳዬን ለማስፈፀም እጠቀምበታለሁ።

የትግራይ ህዝብ ያላለቀ አጀንዳ አለው፤ አጀንዳው እንዲያልቅ ለማድረግ እሠራለሁ። ...አሁን ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ reverse ለማድረግ እሠራለሁ"

- ጌታቸው ረዳ ዛሬ በUMD የከሰጠው የትግርኛ ቃለምልልስ ላይ የተወሰደ።

@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩


አቶ ታምራት ላይኔ የዓለም አቀፍ የብሎክቼይን አስተዳደር አማካሪ ሆነው ተሾሙ፡፡

የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒትር አቶ ታምራት ላይኔ አድማሱን የሾማቸው ኩላዳኦ የተሰኘው የክሪፕቶ ከረንሲ ድርጅት ነው፡፡

ድርጅቱ አቶ ታምራትን ለምን እንደመረጣቸው ሲገልፅ ኢትዮጵያ ከአምባገነን መንግስት ወደዲሞክራሲ በምትሸጋገርበት ወቅት የተቋማት ግንባታና እርቀ ሰላም ላይ ትልቅ ሚና በመጫወታቸው እንደሆነ አስረድቷል፡፡

ከዚህ ልምዳቸው በመነሳት አሁን ደግሞ ድርጅቱ እያደገ በመጣው አዲሱ የክሪፕቶ ገበያ በመንግስታት ውስጥ ለመስፋፋት የሚያደርገውን ጥረት ያግዛሉ የሚል እምነት እንዳለው አስታውቋል፡፡

አቶ ታምራት ላይኔ ሹመቱን ከተቀበሉ በኋላ ሲናገሩ ‹‹አስተዳዳራዊ ውድቀቶች እምነትን መልሶ በመገንባት ስራ ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ እንዳላቸው የመጀመሪያ የአይን ምስክር ነኝ፡፡ ኩላ ዳኦ የአለማችን የሀብት ክፍፍል ሚዛናዊ ባልሆነበት በዚህ ዘመን ይህን ለማስተካከል የሚጥር ድርጅት በመሆኑ አብሬው ለመስራት ወስኛለሁ›› ብለዋል፡፡

ድርጅቱ በክሪፕቶ ከረንሲ አማካኝነት የተለያዩ የልማትና የእርዳታ ስራዎችን የሚያከናውን እንደሆነ በድረ ገፁ ላይ አስታውቋል፡፡

@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩


በሐማስ እና በእስራኤል መካከል አዲስ የተኩስ አቁም ድርድር ሊደረግ ነው

በሐማስ እና በእስራኤል መካከል አዲስ የተኩስ አቁም ድርድር ሊደረግ መሆኑን ምንጮች ለቢቢሲ ገለጹ።

ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ፍልስጤማዊ ባለሥልጣን እንዳሉት የኳታር እና የግብፅ አደራዳሪዎች አዲስ የተኩስ አቁም ድርድር እያረቀቁ ነው።

የተኩስ አቁሙ ከአምስት እስከ ሰባት ዓመታት የሚዘልቅ እንደሚሆን ምንጩ ገልጸዋል። ሁሉም እስራኤላውያን ታጋቾች ተለቀው በምላሹ በእስራኤል እስር ቤቶች የሚገኙ ፍልስጤማውያን ይለቀቃሉ።

ጦርነቱ በይፋ ቆሞ የእስራኤል ወታደሮች ሙሉ በሙሉ ከጋዛ እንዲወጡም ይደረጋል።
በጉዳዩ ላይ ምክክር ለማድረግ የሐማስ ልዑካን ወደ ካይሮ እንደሚሄዱ ተገልጿል።

ከዚህ ቀደም የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ከአንድ ወር በፊት መፍረሱ ይታወሳል። ስምምነቱ ለመፍረሱ ሁለቱ ወገኖች አንዳቸው ሌላውን ሲከሱ፣ እስራኤል ጋዛ ላይ ጥቃት መፈጸም ቀጥላለች።

ነገር ግን አዲስ ድርድር ሊደረግ ስለመሆኑ እስካሁን ከእስራኤል በኩል የተባለ ነገር የለም።

የሐማስ የፖለቲካ ክንፍ ኃላፊ ሞሐመድ ዳርዊሽ እና ዋና ተደራዳሪው ኻሊል አል-ሀያ በካይሮ ለድርድር እንደሚገኙ ተጠቁሟል።


@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩


ሰበር መረጃ አዲስ ቪድዮ ተለቀቀ😱😱😱😱😱😱 ማሳሰብያ ከ18 አመት በታች የሆናቹ እና ድንጋጤ የማትችሉ ባታዩት ይመከራል 👇👇👇👇👇


ብሪክስ የአሜሪካን ዶላርን የሚተካ የክፍያ ሥርዓት ለመጀመር በዝግጅት ላይ መሆናቸው ተነገረ

የብሪክስ አባል ሀገራት በአለም አቀፍ ንግድ ላይ የአሜሪካን ዶላር የበላይነትን ለመገዳደር አዲስ የክፍያ ሥርዓት ለመጀመር በዝግጅት ላይ መሆናቸውን በቅርቡ ይፋ አድርገዋል።

የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ እንደተናገሩት ይህ አዲስ የክፍያ ዘዴ ከባህላዊው ሥርዓት ፈጽሞ የተለየ ሲሆን በአለም አቀፍ የፋይናንስ ገበያዎች ላይ ከፍተኛ ለውጥ ሊያመጣ ይችላል።

በተለይም የአሜሪካ ዶላር በአለም አቀፍ የንግድ ልውውጦች ውስጥ ምንም ዓይነት ሚና እንደማይኖረውና አብዛኛዎቹ የንግድ ስምምነቶች በአባል ሀገራቱ የገንዘብ ምንዛሬዎች እንደሚፈጸሙ ይጠበቃል።

ሚኒስትሩ አክለውም ይህ አዲስ የክፍያ ሥርዓት ከብሪክስ አባል ሀገራት ውጭ ላሉ ሀገራትም ክፍት እንደሚሆን አረጋግጠዋል። ይህም ማለት ማንኛውም ሀገር የአሜሪካን ዶላር ሳይጠቀም የንግድ ልውውጦችን ማከናወን ይችላል ማለት ነው።

በተጨማሪም ይህ አዲስ የክፍያ ሥርዓት በአሜሪካና በአውሮፓ ቁጥጥር ሥር ባለው የ ስዊፍት የክፍያ ሥርዓት ላይ እንደማይመሰረትና ይልቁንም ከውጭ ተጽዕኖ ነፃ የሆነ የራሳቸውን የክፍያ መድረክ ለመፍጠር እየሰሩ መሆኑን ገልጸዋል።

@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩


Forward from: PERFECT ስፖርት በኢትዮጵያ™
🤩|ዛሬ የሚደረጉ ጨዋታዎች !

🤩 በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

09:00 | ኢትዮ ኤሌትሪክ ከ ኢትዮጵያ መድን 
12:00 | ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ

04:00 | ማንችስተር ሲቲ ከ አስቶንቪላ

🇪🇸 በስፔን ላሊጋ

02:00 | ቫሌንሲያ ከ ኢስፓኞል
04:30 | ባርሴሎና ከ ማሎርካ

🇸🇦 በሳውዲ ፕሮ ሊግ

01:05 | ዳማክ ከ አል ናስር

@Perfect_sport_et
@Perfect_sport_et


Forward from: PERFECT ስፖርት በኢትዮጵያ™
🤩|ትላንት የተደረጉ ጨዋታዎች ውጤት !

🤩 በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ

አዳማ ከተማ 0-2 መቻል
ፋሲል ከነማ 0-1 ድሬደዋ ከተማ
ባህር ዳር ከተማ 4-1 መቀለ 70 እንደርታ

🏆 በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ

ቶተንሀም 1-2 ኖቲንግሃም

🇪🇸 በስፔን ላሊጋ

ጅሮና 1-3 ሪያል ቤቲስ

የተቆጠሩ ጎሎችን ለመመልከት

➡️ GOAL 🤩

@Perfect_sport_et
@Perfect_sport_et


🚨የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የታክሲ ተራ አስከባሪ ማኅበራት ከገቢያቸው 20 በመቶውን ለመንግሥት እንዲሰጡ የሚያስገድድ ደንብ አጽድቋል።

ደንቡ ማኅበራቱ “ዝግ እና መደበኛ የባንክ አካውንት" እንዲከፍቱና ከሁለት ዓመት በኋላ “ወደ ሌላ የሥራ ዘርፍ እንዲሸጋገሩ” ግዴታ ይጥላል።

“የተርሚናል አገልግሎት አሠራርና ቁጥጥር” የተሰኘው ደንብ፣ ኢንተርፕራይዝ በማለት የሠየማቸው ማኅበራት የሚደራጁት በከተማዋ የሥራና ክህሎት ቢሮ መስፈርት መኾኑን ታውቋል።

ኢንተርፕራይዞቹ 30 በመቶ “የግዴታ ቁጠባ” መቆጠብ፣ 50 በመቶውን በተንቀሳቃሽ የባንክ ሒሳብ ማስቀመጥና ያንድ ዓመት ውል መፈረም እንዳለባቸውም ይደነግጋል።

@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩

20 last posts shown.