ግብ ጠባቂዎች ከ8 ሰከንድ በላይ ኳስ ማቆየት የማይችሉበት አዲስ ህግ ጸደቀ
****
የአለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር ቦርድ (IFAB) ግብ ጠባቂዎችን በተመለከተ አዲስ ህግ አውጥቷል።
ግብ ጠባቂዎች ኳስን እጃቸው ላይ ከ8 ሰከንድ በላይ ካቆዩ ዳኞች ለተቃራኒ ቡድን ማዕዘን (ኮርና) መስጠት የሚችሉበትን ህግ ማጽደቁን ይፋ አድርጓል።
ህጉ ከቀጣይ የውድድር ዓመት ጀምሮ የሚተገበር እንደሆነም ነው የተገለጸው።
አሁን በትግበራ ላይ ያለው ህግ ግብ ጠባቂዎች ኳስን ከ6 ሰከንድ በላይ የሚያቆዩ ከሆነ ማስጠንቀቂያ ካርድ የሚሰጥበትና እንደ ሁኔታው ቀጥተኛ ያልሆነ ቅጣት ምት (indirect free kick ) የሚሰጥበት ነው።
በአንተነህ ሲሳይ
@Ethionews433 @Ethionews433
****
የአለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር ቦርድ (IFAB) ግብ ጠባቂዎችን በተመለከተ አዲስ ህግ አውጥቷል።
ግብ ጠባቂዎች ኳስን እጃቸው ላይ ከ8 ሰከንድ በላይ ካቆዩ ዳኞች ለተቃራኒ ቡድን ማዕዘን (ኮርና) መስጠት የሚችሉበትን ህግ ማጽደቁን ይፋ አድርጓል።
ህጉ ከቀጣይ የውድድር ዓመት ጀምሮ የሚተገበር እንደሆነም ነው የተገለጸው።
አሁን በትግበራ ላይ ያለው ህግ ግብ ጠባቂዎች ኳስን ከ6 ሰከንድ በላይ የሚያቆዩ ከሆነ ማስጠንቀቂያ ካርድ የሚሰጥበትና እንደ ሁኔታው ቀጥተኛ ያልሆነ ቅጣት ምት (indirect free kick ) የሚሰጥበት ነው።
በአንተነህ ሲሳይ
@Ethionews433 @Ethionews433