#የዝውውር_ዜና 📝
ከአምናው የኢትዮጵያ ከ2ዐ ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮን ከሆነው ቡድናችን ውስጥ ከነበሩት መካካል ስድስት የሚሆኑት ወደ ዋናው ቡድናችን ያደጉ ሲሆን ክለባችንን ለ 5 ዓመት ለማገልገል ፊርማቸውን አኑረዋል።
1. እንደሻው ኡርጋ (ግብ ጠባቂ)
2.ሀምዛ ሱልጣን
3.ተመስገን ታደሰ
4. ሁዜፍ ረሻድ
5. ተከተል በዙ
6. ቴዎድሮስ በለጠ
🤎👆
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc
ከአምናው የኢትዮጵያ ከ2ዐ ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮን ከሆነው ቡድናችን ውስጥ ከነበሩት መካካል ስድስት የሚሆኑት ወደ ዋናው ቡድናችን ያደጉ ሲሆን ክለባችንን ለ 5 ዓመት ለማገልገል ፊርማቸውን አኑረዋል።
1. እንደሻው ኡርጋ (ግብ ጠባቂ)
2.ሀምዛ ሱልጣን
3.ተመስገን ታደሰ
4. ሁዜፍ ረሻድ
5. ተከተል በዙ
6. ቴዎድሮስ በለጠ
🤎👆
@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc