በአማራ ክልል ከ02/05/2017 እስከ 10/06/2017 ዓም በ1 ወር ከ በ9 ቀን በሹፌሮች በተሳፋሪወች ላይ የደረሱ ችግሮችን በዝርዝር
👉 29 ሹፌሮች እና ረዳቶች ታግተዋል
👉 6 ሹፌሮች ተገድለዋል
👉 1 ረዳት ተገድሏል
👉 3 ተሳፋሪዋች ተገድለዋል
👉በ02/05/2017 ከደብረ ታቦር ጋሳኝ ባለው የመንገድ ክፍል 5 ቦቴ ሾፌሮች ታግተዋል :;
👉በ 03/05/2017 በሀሙሲት እና ወረታ መሀከል አንድ ካሶኒ ሹፌር ተገድሏል:
👉 በ7/05/2017 ከመተማ ጎንደር በመጓዝ ላይ ባለበት ሂደት አውላላ አካባቢ በሽፍቶች በተተኮሰ ጥይት ሹፌሩ እና የ2 ተሳፋሪዎች ህይወት አልፏል::
👉በ 09/05/2017 ከ አጣዬ ወደ ማጀቴ ሽንኩርት ለመጫን እየሄደ በዘራፊወች ተገድሏል::
👉 በ12/05/2017 በሀሙሲት እና በወረታ መሀከል ጉማራ አካባቢ 2 የቦቴ ሾፌሮች ታግተዋል : :
👉በ12/05/2017 ከፍልቅልቅ እና ደጀን መሀከል ኩራር አካባቢ ሹፌር ታግቷል
👉 በ13/05/2017 መሽንቲ ከተማ አካባቢ 2 ሾፌሮች ታግተዋል መኪኖች አንዱ ሰሊጥ አንዱ በቆሎ የጫኑ ሲሆን መኪኖች በሌላ ሾፌር ተነድተው የት እንደተወሰዱ አልታወቀም::
👉በ13/05/2017 ከሳንጃ እና ሙሴባምብ መሀል አንድ የህዝብ ተሽከርካሪ ሾፌሩን እና ረዳቱን አፍነው ወስደዋል ::
👉 በ013 /05/2017 በሳንጃ እና አሸሬ ማህከል ከአሸሬ ወጣ ብሎ አንድ የካሶኔ ሾፌሩን በጥይት መተውታል ሆስፒታል ገብቷል::
👉በ14/05/2017 ከሳንጃ እና ፈንድቃ መሀከል አንድ የቤት መኪና ይዞ እየተጓዘ የነበረን ነጋዴ በጥይት ተገድሏል::
👉 በ15/05/2017 በሳንጃ እና በሙሴባምብ መሀከል 1 FSR ሾፌር ታግቷል
👉 በ 19/05/2017 አዳርቃይ ከተማ መግቢያ ላይ ልዩ ስሙ እንዞ ተብሎ ከሚጠራው ቦታ 2 ካሶኒ የ2 Fsr ሹፌሮቹ እና ረዳቶቹ ታግተው ተወስደዋ ::
👉 በ19/05/2017 ዘይት ጭኖ ከባህር ዳር ወደ ጎንደት እየተጓዘ የነበረ አይሱዙ መኪና ከባህር ዳር ወጣ ብሎ ጎምባት አካባቢ ሹፌር እና ረዳቱን በማፈን መኪናውን ባህር ዳር ወስደው ጭነቱን አራግፈው አቁመውት ሄደዋል ::
👉 በ22 /05/2017 አባይ በርሀ ከድልድዩ ወደ ደጀን ባለው የመንገድ ክፍል ኩራር ዝቅ ብሎ ገልባጭ ሊሳን አስቁመው ሹፌሩ እሮጦ አመለጠ አብሮት የነበረውን ጓደኛውን አግተው ይዘውት ሄደዋል ::
👉27/05/2017 ከሶሮቃ እርጎየ ባለው የመንገድ ክፍል አንድ ሹፌር በዘራፊዎች ታፍኖ ሲወሰድ አንድ ተሳቢ በጥይት ሳልባቲዮው ተመቶ ሊያመልጥ ችሏል::
👉28/05/2017 ከጎንደር ደባርቅ ባለው የመንገድ ክፍል በወቅን እና በገደብየ መሀከል 2 የቦቴ ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል ::
👉 29/05/2017 የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ ሹፌር ሙሤባንብ እና ኩርቢ መካከል አግተው ወስደውታል
👉 በ 30/05/2017 ጎንደር -ደባርቅ መስመር ገደብየ አካባቢ የህዝብ መኪና አባዱላ ሹፌሩን አፍነው ወስደዋል::
👉 በ01/06/2017 በደብረ ታቦር እና ወረታ መሀከል በምትገኘው ወጂ ከተማ 1 አሽከርካሪ ሲገደል ረዳቱ ቆስሎ ባህር ዳር ፈለገ ህይወት ሆስፒታል ህክምና ላይ ገብቷል::
👉 በ06/06/2017 አሸሬ ከተማ ተገንጥሎ ዶጋው /ጭርክኝ/ የሚባል አካባቢ አንድ ሹፌር ታግቷል::
👉በ 05/06/2017 ከጎንደር እና መተማ መሀከል አውላላ በመባል የሚጠራ አካባቢ ላይ ከእነ ረዳቱ ተገድሏል ::
👉 በ07/06/2017 በሳንጃ እና አሸሬ መሀከል ፍልውሀ አካባቢ የህዝብ ተሽከርካሪ ለማገት ሲሞክሩ መኪናው ሊያመልጥ ሲሞክር አጋችች ጥይት በመተኮስ የአንድ ተሳፉሪን ህይወት አትጥፍተዋል ::
👉 በ10/06/2017 ከአዲስ ዘመን እንፍራዝ ሰብአ አካባቢ 2 ረዳት አንድ ሹፌር አግተው ወስደዋል ::
የሾፌሮች አንደበት
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
👉 29 ሹፌሮች እና ረዳቶች ታግተዋል
👉 6 ሹፌሮች ተገድለዋል
👉 1 ረዳት ተገድሏል
👉 3 ተሳፋሪዋች ተገድለዋል
👉በ02/05/2017 ከደብረ ታቦር ጋሳኝ ባለው የመንገድ ክፍል 5 ቦቴ ሾፌሮች ታግተዋል :;
👉በ 03/05/2017 በሀሙሲት እና ወረታ መሀከል አንድ ካሶኒ ሹፌር ተገድሏል:
👉 በ7/05/2017 ከመተማ ጎንደር በመጓዝ ላይ ባለበት ሂደት አውላላ አካባቢ በሽፍቶች በተተኮሰ ጥይት ሹፌሩ እና የ2 ተሳፋሪዎች ህይወት አልፏል::
👉በ 09/05/2017 ከ አጣዬ ወደ ማጀቴ ሽንኩርት ለመጫን እየሄደ በዘራፊወች ተገድሏል::
👉 በ12/05/2017 በሀሙሲት እና በወረታ መሀከል ጉማራ አካባቢ 2 የቦቴ ሾፌሮች ታግተዋል : :
👉በ12/05/2017 ከፍልቅልቅ እና ደጀን መሀከል ኩራር አካባቢ ሹፌር ታግቷል
👉 በ13/05/2017 መሽንቲ ከተማ አካባቢ 2 ሾፌሮች ታግተዋል መኪኖች አንዱ ሰሊጥ አንዱ በቆሎ የጫኑ ሲሆን መኪኖች በሌላ ሾፌር ተነድተው የት እንደተወሰዱ አልታወቀም::
👉በ13/05/2017 ከሳንጃ እና ሙሴባምብ መሀል አንድ የህዝብ ተሽከርካሪ ሾፌሩን እና ረዳቱን አፍነው ወስደዋል ::
👉 በ013 /05/2017 በሳንጃ እና አሸሬ ማህከል ከአሸሬ ወጣ ብሎ አንድ የካሶኔ ሾፌሩን በጥይት መተውታል ሆስፒታል ገብቷል::
👉በ14/05/2017 ከሳንጃ እና ፈንድቃ መሀከል አንድ የቤት መኪና ይዞ እየተጓዘ የነበረን ነጋዴ በጥይት ተገድሏል::
👉 በ15/05/2017 በሳንጃ እና በሙሴባምብ መሀከል 1 FSR ሾፌር ታግቷል
👉 በ 19/05/2017 አዳርቃይ ከተማ መግቢያ ላይ ልዩ ስሙ እንዞ ተብሎ ከሚጠራው ቦታ 2 ካሶኒ የ2 Fsr ሹፌሮቹ እና ረዳቶቹ ታግተው ተወስደዋ ::
👉 በ19/05/2017 ዘይት ጭኖ ከባህር ዳር ወደ ጎንደት እየተጓዘ የነበረ አይሱዙ መኪና ከባህር ዳር ወጣ ብሎ ጎምባት አካባቢ ሹፌር እና ረዳቱን በማፈን መኪናውን ባህር ዳር ወስደው ጭነቱን አራግፈው አቁመውት ሄደዋል ::
👉 በ22 /05/2017 አባይ በርሀ ከድልድዩ ወደ ደጀን ባለው የመንገድ ክፍል ኩራር ዝቅ ብሎ ገልባጭ ሊሳን አስቁመው ሹፌሩ እሮጦ አመለጠ አብሮት የነበረውን ጓደኛውን አግተው ይዘውት ሄደዋል ::
👉27/05/2017 ከሶሮቃ እርጎየ ባለው የመንገድ ክፍል አንድ ሹፌር በዘራፊዎች ታፍኖ ሲወሰድ አንድ ተሳቢ በጥይት ሳልባቲዮው ተመቶ ሊያመልጥ ችሏል::
👉28/05/2017 ከጎንደር ደባርቅ ባለው የመንገድ ክፍል በወቅን እና በገደብየ መሀከል 2 የቦቴ ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል ::
👉 29/05/2017 የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ ሹፌር ሙሤባንብ እና ኩርቢ መካከል አግተው ወስደውታል
👉 በ 30/05/2017 ጎንደር -ደባርቅ መስመር ገደብየ አካባቢ የህዝብ መኪና አባዱላ ሹፌሩን አፍነው ወስደዋል::
👉 በ01/06/2017 በደብረ ታቦር እና ወረታ መሀከል በምትገኘው ወጂ ከተማ 1 አሽከርካሪ ሲገደል ረዳቱ ቆስሎ ባህር ዳር ፈለገ ህይወት ሆስፒታል ህክምና ላይ ገብቷል::
👉 በ06/06/2017 አሸሬ ከተማ ተገንጥሎ ዶጋው /ጭርክኝ/ የሚባል አካባቢ አንድ ሹፌር ታግቷል::
👉በ 05/06/2017 ከጎንደር እና መተማ መሀከል አውላላ በመባል የሚጠራ አካባቢ ላይ ከእነ ረዳቱ ተገድሏል ::
👉 በ07/06/2017 በሳንጃ እና አሸሬ መሀከል ፍልውሀ አካባቢ የህዝብ ተሽከርካሪ ለማገት ሲሞክሩ መኪናው ሊያመልጥ ሲሞክር አጋችች ጥይት በመተኮስ የአንድ ተሳፉሪን ህይወት አትጥፍተዋል ::
👉 በ10/06/2017 ከአዲስ ዘመን እንፍራዝ ሰብአ አካባቢ 2 ረዳት አንድ ሹፌር አግተው ወስደዋል ::
የሾፌሮች አንደበት
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library