#ለመረጃ፦ የአሜሪካ መንግስት ከ6 ሳምንት ግምገማ በኋላ 5,200 የUSAID ኮንትራቶች ሰርዟል! ይህም ማለት የUSAID 83% ፕሮማራሞቹ ተሰርዘዋል።
"ቀሪው 18% ማለትም 1,000 የድርጅቱ ፕሮግራሞች በስቴት ዲፓርትመንቱ በአግባቡ እየተመሩ ይቀጥላሉ" ሲሊ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ አስታውቀዋል።
Source: theethiopianeconomistview
@Ethiopianbusinessdaily
"ቀሪው 18% ማለትም 1,000 የድርጅቱ ፕሮግራሞች በስቴት ዲፓርትመንቱ በአግባቡ እየተመሩ ይቀጥላሉ" ሲሊ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ አስታውቀዋል።
Source: theethiopianeconomistview
@Ethiopianbusinessdaily