የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 122.5 ሚሊዮን ዶላር ለደንበኞቹ ድልድል ማድረጉን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 711 ደንበኞቹ ያቀረቡትን የውጭ ምንዛሪ ጥያቄ በመገምገም ለ698 (98%) ለሚሆኑ ደንበኞቹ በድምሩ የ122.5 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ድልድል ማድረጉን ገልጿል።
"የቀሩት ጥቂት ደምበኞችም ጥያቄ ተጨማሪ የመረጃ ማጥራት ስራ ተሰርቶ በቅርቡ የሚታይላቸው ይሆናል።" ሲል አስታውቋል።
ባንኩ " በቀጣይም ለደንበኞቼ የውጪ ምንዛሪ ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ ነኝ " ሲል ገልጿል።
Source: tikvahethiopia
@Ethiopianbusinessdaily
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 711 ደንበኞቹ ያቀረቡትን የውጭ ምንዛሪ ጥያቄ በመገምገም ለ698 (98%) ለሚሆኑ ደንበኞቹ በድምሩ የ122.5 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ድልድል ማድረጉን ገልጿል።
"የቀሩት ጥቂት ደምበኞችም ጥያቄ ተጨማሪ የመረጃ ማጥራት ስራ ተሰርቶ በቅርቡ የሚታይላቸው ይሆናል።" ሲል አስታውቋል።
ባንኩ " በቀጣይም ለደንበኞቼ የውጪ ምንዛሪ ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ ነኝ " ሲል ገልጿል።
Source: tikvahethiopia
@Ethiopianbusinessdaily