ኬንያ በ2025 የምስራቅ አፍሪካን ትልቁን ኢኮኖሚ በመሆን ኢትዮጵያን ልትቀድም ነው - አይኤምኤፍ
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ባወጣው አዲስ ትንበያ መሰረት ኬንያ በ2025 የምስራቅ አፍሪካ ትልቁን ኢኮኖሚ በመሆን ኢትዮጵያን ልትቀድም ትችላለች።
ትላንት የወጣዉ አዲሱ ትንበያው እንደሚያመለክተው የኬንያ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) በ2025 ወደ 132 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ሲሆን ይህም የኢትዮጵያን 117 ቢሊዮን ዶላር ይበልጣል።
ይህ ትንበያ የወጣው የኢትዮጵያ ብር ምንዛሪ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መውደቁን ተከትሎ መሆኑ ተዘግቧል።
Read More
Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ባወጣው አዲስ ትንበያ መሰረት ኬንያ በ2025 የምስራቅ አፍሪካ ትልቁን ኢኮኖሚ በመሆን ኢትዮጵያን ልትቀድም ትችላለች።
ትላንት የወጣዉ አዲሱ ትንበያው እንደሚያመለክተው የኬንያ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) በ2025 ወደ 132 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ሲሆን ይህም የኢትዮጵያን 117 ቢሊዮን ዶላር ይበልጣል።
ይህ ትንበያ የወጣው የኢትዮጵያ ብር ምንዛሪ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መውደቁን ተከትሎ መሆኑ ተዘግቧል።
Read More
Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily