ተዋጊውን ኤም 23 የሚደግፍ ትዕይንተ ህዝብ በጎማ ከተማ ተካሄደ
---------
ከኮንጎ መንግስት ጋር እያደረገ ባለው ውጊያ የምስራቅ ኮንጎ ኪቩ ግዛት ዋና ከተማ የሆነውን ጎማ ለተቆጣጠረው ኤም 23 ተዋጊ ሃይል ያለውን ድጋፍ የከተማው ህዝብ አደባባይ በመውጣት ዛሬ ገልጿል።
ተዋጊ ቡድኑ ጎማን ከተቆጣጠረ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው ሰልፍ በሺዎች የሚቆጠር ህዝብ በውጣት ደጋፉን ሲገልፅ ውሏል።
በስፍራው በመገኘት ለህዝቡ ንግግር ያደረጉት የተዋጊው ቡድን መሪ ኮርኒየል ናጋ ዋና ከተማዋን ነፃ እስክትወጣ ውጊውን እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።
በኮንጎ እየተካሄደ በሚገኘው ውጊያ በጎማ ብቻ እስካሁን ከ3 ሺህ በላይ ሰዎች ህይታቸውን አጥተዋል።
ለአለምአቀፍ መረጃዎች ቻናላችንን ተመራጭ ያድርጉ 👇👇
https://t.me/Ethioplus_s
---------
ከኮንጎ መንግስት ጋር እያደረገ ባለው ውጊያ የምስራቅ ኮንጎ ኪቩ ግዛት ዋና ከተማ የሆነውን ጎማ ለተቆጣጠረው ኤም 23 ተዋጊ ሃይል ያለውን ድጋፍ የከተማው ህዝብ አደባባይ በመውጣት ዛሬ ገልጿል።
ተዋጊ ቡድኑ ጎማን ከተቆጣጠረ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው ሰልፍ በሺዎች የሚቆጠር ህዝብ በውጣት ደጋፉን ሲገልፅ ውሏል።
በስፍራው በመገኘት ለህዝቡ ንግግር ያደረጉት የተዋጊው ቡድን መሪ ኮርኒየል ናጋ ዋና ከተማዋን ነፃ እስክትወጣ ውጊውን እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።
በኮንጎ እየተካሄደ በሚገኘው ውጊያ በጎማ ብቻ እስካሁን ከ3 ሺህ በላይ ሰዎች ህይታቸውን አጥተዋል።
ለአለምአቀፍ መረጃዎች ቻናላችንን ተመራጭ ያድርጉ 👇👇
https://t.me/Ethioplus_s