Forward from: Exit News 👁️🗨️
ዛሬ በተጀመረው የ2017 ዓ.ም. የመጀመሪያው ዙር የመውጫ ፈተና ተንቀሳቃሽ ስልኮችን በተለያየ መንገድ ይዘው ለመግባት የሞከሩ በርካታ ተፈታኞች ወድያው ከፈተና ውጭ መደረጋቸውን ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ተፈታኞች ከመሰል አስነዋሪ ድርጊቶች ራሳችሁን ጠብቁ ‼️
📄
@Exitnewss
ተፈታኞች ከመሰል አስነዋሪ ድርጊቶች ራሳችሁን ጠብቁ ‼️
📄
@Exitnewss