ማንችስተር ሲቲ የ 20ዓመቱን ተከላካይ አብዱኮድር ኩሳኖቭ 50 ሚልዩን ዩሮ በሚደርስ ሒሳብ አስፈርመዋል።
አብዱኮድር ኩሳኖቭ ለእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ክለብ መፈረም የቻለ የመጀመሪያው 🇺🇿 ኡዝቤኪስታናዊ ፕሮፌሽናል እግርኳስ ተጨዋች መሆን ችሏል።
የፈረንሳዩ ክለብ ሌንስ ከአንድ አመት በፊት ተጫዋቹን በ 100,000 ( መቶ ሺ ) ዩሮ አስፈርመው 50 ሚልዮን ዩሮ መሸጥ ችለዋል።
©ፋብሪዚዮ ኖማኖ በኢትዮጵያ 🇪🇹
⚽️♦️@Fabrizio_Romano_Ethiopia
⚽️♦️@Fabrizio_Romano_Ethiopia
አብዱኮድር ኩሳኖቭ ለእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ክለብ መፈረም የቻለ የመጀመሪያው 🇺🇿 ኡዝቤኪስታናዊ ፕሮፌሽናል እግርኳስ ተጨዋች መሆን ችሏል።
የፈረንሳዩ ክለብ ሌንስ ከአንድ አመት በፊት ተጫዋቹን በ 100,000 ( መቶ ሺ ) ዩሮ አስፈርመው 50 ሚልዮን ዩሮ መሸጥ ችለዋል።
©ፋብሪዚዮ ኖማኖ በኢትዮጵያ 🇪🇹
⚽️♦️@Fabrizio_Romano_Ethiopia
⚽️♦️@Fabrizio_Romano_Ethiopia