ጌታዬ ሆይ ልቤን አስፋልኝ


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Religion


رَّبِّ اغْفِرْ لِي وَلِوَالِدَيَّ وَلِمَن دَخَلَ بَيْتِيَ مُؤْمِنًا وَلِلْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ وَلَا تَزِدِ الظَّالِمِينَ إِلَّا تَبَارًا
(ኑሕ - 28)
«ጌታዬ ሆይ! ለእኔም ለወላጆቼም ምእመን ኾኖ በቤቴ ለገባም ሰው ሁሉ ለምእመናንና ለምእምናትም ምሕረት አድርግ፡፡ ከሓዲዎችንም ከጥፋት በቀር አትጨምርላቸው

Related channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Religion
Statistics
Posts filter


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
ገና እንበዛለን ኢንሻአላህ 🥰
https://t.me/My_Lord_is_with_me


በዲን አዲስ ነገር ማምጣት የተከለከለ እንደሆነ

የሙእሚኖች እናት የሆነችው ዓኢሻ(ረዲየሏሁ አንህ) እንዲህ አለች። የአላህ መልእክተኛ  صلى الله عليه وسلمእንዲህ አሉ። “ በዚህ ዲናችን ከሱ ያልሆነን አዲስ ነገር የፈጠረ ስራው ተቀባይነት የለውም ወደራሱ ተመላሽ ይሆናል።”

ሓዲሱን ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል


🚩:ተሚም ኢብን አውስ አድ-ዳርይ በዘገበው  ሓዲስ የአላህ መልእክተኛ  صلى الله عليه وسلمእንዲህ አሉ። “ሰዎች በእውነት የሚመለክ ጌታ አንድ አላህ ብቻ ነው ሙሓመድን የአላህ መልእክተኛ ነው ብለው እስኪመሰክሩ፥ ሶላትን ቀጥ አርገው እስከሚሰግዱ እና ዘካን እስኪያወጡ ድረስ እንድጋደላቸው ታዝዣለሁ። እነዚህን ነገሮች ካደረጉ ግን  ደሞቻቸውን እና ገንዘቦቻቸውን የእስልምና ሓቅ ሲቀር ከእኔ ይጠብቃሉ። ሒሳባቸውም አላህ ዘንድ ነው።”

📚ሓዲሱን ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል


Forward from: ኢብኑ ተይሚያ የተውሂድ የሱና ቻናል
Video is unavailable for watching
Show in Telegram
🔖 ጠቅላይ ከሆኑ ከመልእክተኛዉ ﷺ ዱአዎች ፦

اللَّهُمَّ إنِّي أَعُوذُ بكَ مِنَ العَجْزِ وَالْكَسَلِ

🎙 - الشيخ عبد الرزاق البدر حفظه الله

=
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru


Forward from: "زاد المعاد" ዛዱልመዓድ- የነገው ስንቅ
رمضان مبارك
ረመዷን ሙባረክ

🎊 ውድ የአላህ ባሮች እንኳን ደስ አላችሁ!

የተከበረውና የተባረከው የረመዳን ወር መጣላችሁ!
የዘንድሮ ረመዳን ነገ ቅዳሜ የካቲት 22 ነው!
ዛሬ የረመዳን ምሽት ሰላት (ተራዊሕ) ይጀመራል።
ረመዳንን የጾመ ሌሊቱንም በሰላት ያሳለፈ ሰው ያለፉ ወንጀሎቹን አላህ እንደሚምረው ነቢዪ ﷺ ተናግረዋል።

ዛዱል መዓድ

🌐 https://zadalmead.com/

✔️ https://telegram.me/ahmedadem

✔️https://facebook.com/yenegew

✔️https://youtube.com/@Zadul-Mead

✔️ https://x.com/zadul__mead

✔️https://instagram.com/zadulmead


Forward from: የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
50 ጾምን የሚመለከቱ ፈትዋዎች.pdf
4.9Mb
የጾም ትሩፋት.pdf
895.8Kb
አስር_ጾምን_የተመለከቱ_አንገብጋቢ_ነጥቦች.pdf
2.4Mb
የማይመለስ ዱዓ.pdf
1.2Mb
ሴቶችን_በረመዷን_የሚያሳስባቸው_ጉዳይ.pdf
2.0Mb
የረመዷን ወር መጣ.pdf
1.4Mb
50 ጾምን የሚመለከቱ ፈትዋዎች.pdf
4.6Mb
የረመዷን ወር መጣ.pdf
1.4Mb
"50 ፆምን የሚመለከቱ ፈትዋዎች"

ፈትዋዎቹ ተመርጠው የቀረቡት

ከሸይኽ ሙሐመድ ብን ሷሊህ አልዑሰይሚን ረሂመሁሏህ
እና
ከለጅነቱ አድዳኢማ ሊልቡሁሲ አልዒልሚየቲ ወልኢቅናእ ቢልመምለከቲ አልዓረቢየቲ አስ`ሱዑዲያ

ትርጉም:‐ አቡ ዓብዲልዓዚዝ/ዩሱፍ አህመድ ሃፊዞሁሏህ

በቻልነው ሁሉ ለሌሎች እንዲደርስ የበኩላችንን እናበርክት

#በድጋሜ_የተላለፈ

የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ

كن على بصيرة

https://t.me/alateriqilhaq


እዉነት ነው ከችግር ቡኃላ ድሎት ምቾት አለና ዋናዉ በችግራችን ጊዜ ታግሶ ማለፉ ነው ከዚያህም ደሰታ መጪ ናት
የልብ መስፋት ምዕራፍ الشرح 94:5

فَإِنَّ مَعَ الْعُسْرِ يُسْرًا

ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡

የልብ መስፋት ምዕራፍ الشرح 94:6

إِنَّ مَعَ الْعُسْرِ يُسْرًا

ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡


https://t.me/My_Lord_is_with_me




Video is unavailable for watching
Show in Telegram
parti 2 አዳምጡት ይጠቅማቹኃል በተለይ ሴቶች Please አዳምጡና ሼር አርጉ 🤗https://t.me/My_Lord_is_with_me


አላህ ከመጥፎ ሰዎች ከደጋሚ ይጠብቀን እሰኪ አላህ ሰለሳሂሮች ምን አለ በተከበረዉ ቃሉ ሱባሀን አላህ


وَاتَّبَعُوا مَا تَتْلُو الشَّيَاطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَانَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَانُ وَلَٰكِنَّ الشَّيَاطِينَ كَفَرُوا يُعَلِّمُونَ النَّاسَ السِّحْرَ وَمَا أُنزِلَ عَلَى الْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَارُوتَ وَمَارُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَا إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِ بَيْنَ الْمَرْءِ وَزَوْجِهِ ۚ وَمَا هُم بِضَارِّينَ بِهِ مِنْ أَحَدٍ إِلَّا بِإِذْنِ اللَّهِ ۚ وَيَتَعَلَّمُونَ مَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُمْ ۚ وَلَقَدْ عَلِمُوا لَمَنِ اشْتَرَاهُ مَا لَهُ فِي الْآخِرَةِ مِنْ خَلَاقٍ ۚ وَلَبِئْسَ مَا شَرَوْا بِهِ أَنفُسَهُمْ ۚ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ

ሰይጣናትም በሱለይማን (ሰሎሞን) ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን (ድግምት) ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ (ድግምተኛ አልነበረም)፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩትና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር (ያስተምሩዋቸዋል)፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ፡፡ እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም፡፡ የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ፡፡ የገዛውም ሰው ለርሱ በመጨረሻይቱ አገር ምንም እድል የሌለው መኾኑን በእርግጥ ዐወቁ፡፡ ነፍሶቻቸውንም በርሱ የሸጡበት ዋጋ ከፋ! የሚያውቁ በኾኑ ኖሮ (ባልሠሩት ነበር)፡፡


فَلَمَّا أَلْقَوْا قَالَ مُوسَىٰ مَا جِئْتُم بِهِ السِّحْرُ ۖ إِنَّ اللَّهَ سَيُبْطِلُهُ ۖ إِنَّ اللَّهَ لَا يُصْلِحُ عَمَلَ الْمُفْسِدِينَ

(ገመዶቻቸውን) በጣሉም ጊዜ ሙሳ አለ፡- «ያ በርሱ የመጣችሁበት ነገር ድግምት ነው፡፡ አላህ በእርግጥ ያፈርሰዋል፡፡ አላህ የአጥፊዎችን ሥራ ፈጽሞ አያበጅምና፡፡»


وَيُحِقُّ اللَّهُ الْحَقَّ بِكَلِمَاتِهِ وَلَوْ كَرِهَ الْمُجْرِمُونَ

አላህም ከሓዲዎች ቢጠሉም እውነትን በቃላቱ ያረጋግጣል፡፡


وَأَلْقِ مَا فِي يَمِينِكَ تَلْقَفْ مَا صَنَعُوا ۖ إِنَّمَا صَنَعُوا كَيْدُ سَاحِرٍ ۖ وَلَا يُفْلِحُ السَّاحِرُ حَيْثُ أَتَىٰ

«በቀኝ እጅህ ያለቸውንም በትር ጣል፡፡ ያንን የሠሩትን ትውጣለችና፡፡ ያ የሠሩት ሁሉ የድግምተኛ ተንኮል ነውና፡፡ ድግምተኛም በመጣበት ስፍራ ሁሉ አይቀናውም» (አልን)፡፡


https://t.me/My_Lord_is_with_me


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
አጂብ አላህ ይጠብቀን ብቻ 😢

https://t.me/My_Lord_is_with_me


የአላህ ሚዛን ከፍጥረታት
የተለየች ናትና ዋጋህን አላህ ዘንድ እነጂ
የሰው ልጅ ዘንድ አትፈልግ


https://t.me/My_Lord_is_with_me


የእዝነቱ ወር መጣልን አላህ ፆመዉ ከሚጠቀሙት ያድርገን

የላሚትዋ ምዕራፍ البقرة 2:183

يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُتِبَ عَلَيْكُمُ الصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ

እናንተ ያመናችሁ ሆይ ጾም በነዚያ ከናንተ በፊት በነበሩት (ሕዝቦች) ላይ እንደ ተጻፈ በናንተም ላይ ተጻፈ (ተደነባ) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡أَيَّامًا مَّعْدُودَاتٍ ۚ فَمَن كَانَ مِنكُم مَّرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۚ وَعَلَى الَّذِينَ يُطِيقُونَهُ فِدْيَةٌ طَعَامُ مِسْكِينٍ ۖ فَمَن تَطَوَّعَ خَيْرًا فَهُوَ خَيْرٌ لَّهُ ۚ وَأَن تَصُومُوا خَيْرٌ لَّكُمْ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ

የተቆጠሩን ቀኖች (ጹሙ)፡፡ ከእናንተም ውሰጥ በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነ ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን መጾም አለበት፡፡ በእነዚያም ጾምን በማይችሉት ላይ ቤዛ ድኻን ማብላት አለባቸው፡፡ (ቤዛን በመጨመር) መልካምንም ሥራ የፈቀደ ሰው እርሱ (ፈቅዶ መጨመሩ) ለርሱ በላጭ ነው፡፡ መጾማችሁም ለናንተ የበለጠ ነው፤ የምታውቁ ብትኾኑ (ትመርጡታላችሁ)፡፡


https://t.me/My_Lord_is_with_me


ይህ ዘመን የአላህን ገመድ የያዘ
አላህ ሁሌም ያየኛል ብሎ ያሰበ
ልቡንም በአላህየ ላይ ያንጠለጠለ እንጂ
ሌላው ሚድንበት ዘመን አይደለም…
ልብህን በአላህ ላይ አንጠልጥላት
በዱንያህም በአኺራህም እርጋት ታገኛለህ
https://t.me/My_Lord_is_with_me


አላህ ከንፈቅና ይጠብቀን ሙናፊቆች እኮ ይገርማሉ በአፋቸዉ አምነናል ይላሉ በልባቸዉ ግን አያምኑን ቃላቸዉን እንኳን የማይጠብቁ አላህ አዉቆ ነው አዋርዶ የነገራቸዉ ሱባሀን አላህ

የመናፍቃን ምዕራፍ المنافقون 63:1

إِذَا جَاءَكَ الْمُنَافِقُونَ قَالُوا نَشْهَدُ إِنَّكَ لَرَسُولُ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ يَعْلَمُ إِنَّكَ لَرَسُولُهُ وَاللَّهُ يَشْهَدُ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ لَكَاذِبُونَ

መናፍቃን በመጡህ ጊዜ «አንተ የአላህ መልክተኛ መኾንህን በእርግጥ (ምለን) እንመሰክራለን» ይላሉ፡፡ አላህም አንተ በእርግጥ መልክተኛው መኾንህን ያውቃል፡፡ አላህም መናፍቃን (ከልብ እንመሰክራለን በማለታቸው) ውሸታሞች መኾናቸውን ይመሰክራል፡፡

ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ آمَنُوا ثُمَّ كَفَرُوا فَطُبِعَ عَلَىٰ قُلُوبِهِمْ فَهُمْ لَا يَفْقَهُونَ

ይህ እነርሱ (በምላስ) ያመኑ ከዚያም (በልብ) የካዱ በመኾናቸው ነው፡፡ በልቦቻቸውም ላይ ታተመባቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም፡፡
የመናፍቃን ምዕራፍ المنافقون 63:4

۞ وَإِذَا رَأَيْتَهُمْ تُعْجِبُكَ أَجْسَامُهُمْ ۖ وَإِن يَقُولُوا تَسْمَعْ لِقَوْلِهِمْ ۖ كَأَنَّهُمْ خُشُبٌ مُّسَنَّدَةٌ ۖ يَحْسَبُونَ كُلَّ صَيْحَةٍ عَلَيْهِمْ ۚ هُمُ الْعَدُوُّ فَاحْذَرْهُمْ ۚ قَاتَلَهُمُ اللَّهُ ۖ أَنَّىٰ يُؤْفَكُونَ

ባየሃቸውም ጊዜ አካሎቻቸው (ግዙፍነታቸው) ያስደንቁሃል፡፡ ቢናገሩም ለንግግራቸው ታዳምጣለህ፤ (ከዕውቀት ባዶ በመኾን)፡፡ እነርሱ ልክ በግድግዳ የተጠጉ ግንዶችን ይመስላሉ፡፡ ጩኸትን ሁሉ በእነርሱ ላይ ነው ብለው ያስባሉ፡፡ እነርሱ ጠላቶች ናቸውና ተጠንቀቃቸው፡፡ አላህ ይጋደላቸው፤ (ከእምነት) እንዴት ይመለሳሉ!
የመናፍቃን ምዕራፍ المنافقون 63:5

وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا يَسْتَغْفِرْ لَكُمْ رَسُولُ اللَّهِ لَوَّوْا رُءُوسَهُمْ وَرَأَيْتَهُمْ يَصُدُّونَ وَهُم مُّسْتَكْبِرُونَ

ለእነሱም ፡- «ኑ የአላህ መልክተኛ ለእናንተ ምሕረትን ይለምንላችኋል፤» በተባሉ ጊዜ ራሶቻቸውን ያዞራሉ፡፡ እነርሱም ትዕቢተኞች ኾነው ሲሸሹ ታያቸዋለህ፡፡


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
😳🤣የነዚህ ደሞ ይለያል እዉቀት ብሎ ዝም 😂መን ካነ ምን አመንተ ደከልተ ጀና ሲሰክሩ እኮ የሚያወሩትን አያቁም


ዝሙት ምን አይነት አስከፊ ወንጀል እንደሆነ አታቁም አላህ ይጠብቀንና


الزَّانِيَةُ وَالزَّانِي فَاجْلِدُوا كُلَّ وَاحِدٍ مِّنْهُمَا مِائَةَ جَلْدَةٍ ۖ وَلَا تَأْخُذْكُم بِهِمَا رَأْفَةٌ فِي دِينِ اللَّهِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۖ وَلْيَشْهَدْ عَذَابَهُمَا طَائِفَةٌ مِّنَ الْمُؤْمِنِينَ

ዝሙተኛይቱና ዝሙተኛው ከሁለቱ እያንዳንዳቸውን (ያላገቡ እንደኾኑ) መቶ ግርፋትን ግረፉዋቸው፤ በእነርሱም በአላህ ፍርድ ርኅራኄ አትያዛችሁ፡፡ በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ እንደኾናችሁ (አትራሩ)፡፡ ቅጣታቸውንም ከምእምናን ጭፍሮች ይገኙበት፡፡


الزَّانِي لَا يَنكِحُ إِلَّا زَانِيَةً أَوْ مُشْرِكَةً وَالزَّانِيَةُ لَا يَنكِحُهَا إِلَّا زَانٍ أَوْ مُشْرِكٌ ۚ وَحُرِّمَ ذَٰلِكَ عَلَى الْمُؤْمِنِينَ

ዝሙተኛው ዝሙተኛይቱን ወይም አጋሪይቱን እንጂ አያገባም፡፡ ዝሙተኛይቱንም ዝሙተኛ ወይም አጋሪ እንጂ አያገባትም፡፡ ይህም በምእምናን ላይ ተከልክሏል፡፡


وَالَّذِينَ يَرْمُونَ الْمُحْصَنَاتِ ثُمَّ لَمْ يَأْتُوا بِأَرْبَعَةِ شُهَدَاءَ فَاجْلِدُوهُمْ ثَمَانِينَ جَلْدَةً وَلَا تَقْبَلُوا لَهُمْ شَهَادَةً أَبَدًا ۚ وَأُولَٰئِكَ هُمُ الْفَاسِقُونَ

እነዚያም ጥብቆችን ሴቶች (በዝሙት) የሚሰድቡ ከዚያም አራትን ምስክሮች ያላመጡ ሰማኒያን ግርፋት ግረፏቸው፡፡ ከእነርሱም ምስክርነትን ሁልጊዜ አትቀበሉ እነዚያም እነሱ አመጸኞች ናቸው፡፡




🤲 ጠቃሚ ሩቂያ!

ጅብሪል (📿) ለነቢዮ ሩቂያ ያደርግላቸው ነበር!

ከአቡ ሰዒድ አልሁድሪ (📿) ተይዞ:  እንዲህ ይላል፦

﴿أنّ جِبْرِيلَ، أتى النبيَّ 📿 فَقالَ: يا مُحَمَّدُ اشْتَكَيْتَ؟ فَقالَ: نَعَمْ قالَ: باسْمِ اللهِ أرْقِيكَ، مِن كُلِّ شيءٍ يُؤْذِيكَ، مِن شَرِّ كُلِّ نَفْسٍ، أوْ عَيْنِ حاسِدٍ، اللهُ يَشْفِيكَ باسْمِ اللهِ أرْقِيكَ..﴾

“ጅብሪል መጣና ለነቢዩ (📿) አላቸው:  አንተ ሙሃመድ ሆይ!  አሞሃል እንዴ? ‘አዎ’ አሉት ነቢዩ። ከዛ እንዲህ ብሎ ሩቂያ (ዱዓእ) አደረገላቸው፦‘ከሚያሰቃይህ በሽታ ሁሉ ከምቀኛ ነፍስና አይን ሁሉ ክፋት በአላህ ስም እጠብቅሃለሁ። አላህ ይፈውስህ። በአላህ ስም እጠብቅሃለሁ።’”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2186



20 last posts shown.