Soccer Ethiopia


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


The voice of Ethiopian football
For business enquiries ONLY
Tell: +251940018801
Email: ads@soccerethiopia.net

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
not specified
Statistics
Posts filter




Forward from: GOFERE
Video is unavailable for watching
Show in Telegram
تفتخر شركة جوفري، العلامة التجارية الرائدة في مجال الملابس الرياضية، بالإعلان عن تعاونها المستمر مع أكاديمية قطر للخدمة الوطنية. من خلال توفير الملابس والإكسسوارات الرياضية عالية الجودة، تعمل جوفري علي  تمكين أعضاء الأكاديمية من تقديم أفضل ما لديهم أثناء التدريب والمسابقات. معًا، نهدف إلى إلهام الأجيال القادمة من خلال الرياضة.

Gofere, the ever-winning sportswear brand, is proud to announce its ongoing collaboration with the Qatar National Service Academy.

By providing high-quality sports apparel and accessories, Gofere empowers the Academy’s members to perform at their best during training and competitions.

Together, we aim to inspire future generation through sport.

@goferesportswear








#ማስታወቂያ

#የቅዱስ_ጊዮርጊስ_89ኛ_ዓመት_የቤተሰብ_ፌስቲቫል_

👉በደማቅ ሁኔታ ለሚከናወነው የክለባችን 89ኛ ዓመት ክብረ በዓል የፌስቲቫል ፕሮግራም ትኬት ቆርጠዋል?

ካልቆረጡ በቴሌብር አፕ ወይም *127# ላይ በመደወል ከአሁን ሰዓት ጀምሮ በመቁረጥ ከቀድሞ የክለባችን ዝነኛ ተጫዋቾች  ጋር  አሪፍ ጊዜን ያሳልፉ?!

የካቲት 16 አበበ ቢቂላ እስታዲየም አይቀርም

ትኬቱን በቴሌ ብር ያገኙታል
መደበኛ :-100 ብር
ቪ አይ ፒ :1000ብር

💛 ❤ አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ 💛 ❤


የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ''ሀ'' የ12ኛ ሳምንት የአራተኛ ቀን የ 9:00 ጨዋታ ውጤት !

ሸገር ከተማ 1-0 ዱራሜ ከተማ

7' ምስክር መለሰ






ሉሲዎቹ ሦስተኛ የአቋም መለኪያ ጨዋታቸውን አድርገው ነገ ወደ ካምፓላ ያቀናሉ

ለ2026 የሴቶች አፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ  ከዩጋንዳ ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ለ29 ተጫዋቾች ጥሪ በማድረግ ያለፉትን አስራ አምስት ቀናት ዝግጅታቸው በአዲስ አበባ ሲሰሩ ቆይተዋል።

በአሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድ የሚመራው ብሔራዊ ቡድኑ ጥሪ ከተደረገላቸው ተጫዋቾች መካከል ሮማን አምባዬ (በጉዳት ምክንያት)፣ ፀጋ ንጉሴ፣ ዙፋን ደፈርሻ እና ቤተልሔም መንተሎን ደግሞ በሌሎች ምክንያቶች መቀነሳቸው ይታወቃል።

ከሀገር ውጭ የነበሩት አረጋሽ ካልሳ እና ሎዛ አበራ ቡድኑን መቀላቀላቸው ሲታወቅ በየቀኑ ከሚያደርጉት ልምምድ ባሻገር ከጅቡቲ አቻቸው ጋር ሁለት እንዲሁም ዛሬ ስሪ ፖይት ታዳጊ የወዶች ቡድን ጋር የአቋም መለኪያ ጨዋታዎችን
አድርገዋል።

የሀገር ቤት ቆይታቸውን ዛሬ ያጠናቀቀው ቡድኑ ነገ ወደ ካምፓላ የሚያቀና ሲሆን የፊታችን አርብ የካቲት 14 ቀን የመጀመርያ ጨዋታውን በማድረግ የመልሱን ጨዋታ በቀጣይ ሳምንት ዕረቡ የካቲት 19 ቀን በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚያደርጉ ይሆናል።


የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

"ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ !"


Forward from: Betika Ethiopia Official Channel
"ላልተሳካ ውርርድ የ500 ብር ድል!
በመረጡት ሊጎችላይ ይወራረዱ።
አልተሳካም? አያሳስብም! የ500 ብር ተመላሽ ከቤቲካ!
ቤቲካ የአሸናፊዎች ቤት!"

12 last posts shown.