የጦሩ አዛዥ ተማረከ❗️
የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አዛዥን መያዟን ኬንያ ይፋ አደረገች፡፡
የኢትዮጵያ እና ኬንያ መንግስት ድንበር ላይ የጀመሩት ኦፕሬሽን የቀጠለ ሲሆን፤ የኬንያ ጸረ ሽብር ቢሮ ዛሬ ባወጣው መረጃ የአካባቢው የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት መሪ የሆነውን ሳዳም ቡኬን በቁጥጥር ስር አውያለሁ ብሏል፡፡ መሪው ሳዳም ቡኬ በሰሜናዊ ኬንያ በመርሳቢት እና ኢሲዎላ አውራጃዎች የቡድኑ መሪ እንደሆነ የኬንያ ዜና ምንጮች ዘግበዋል፡፡
@Ewun_Mereja
@Ewun_Mereja
የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት አዛዥን መያዟን ኬንያ ይፋ አደረገች፡፡
የኢትዮጵያ እና ኬንያ መንግስት ድንበር ላይ የጀመሩት ኦፕሬሽን የቀጠለ ሲሆን፤ የኬንያ ጸረ ሽብር ቢሮ ዛሬ ባወጣው መረጃ የአካባቢው የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት መሪ የሆነውን ሳዳም ቡኬን በቁጥጥር ስር አውያለሁ ብሏል፡፡ መሪው ሳዳም ቡኬ በሰሜናዊ ኬንያ በመርሳቢት እና ኢሲዎላ አውራጃዎች የቡድኑ መሪ እንደሆነ የኬንያ ዜና ምንጮች ዘግበዋል፡፡
@Ewun_Mereja
@Ewun_Mereja