በአማራ ክልል የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና መሰጠት ጀምሯል።
ለመጀመሪያ ጊዜ እየተሰጠ የሚገኘውን ፈተና፤ ከ170 ሺህ በላይ ተፈታኞች በ4,355 ትምህርት ቤቶች እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
በፀጥታ ችግር ምክንያት በክልሉ 99 ሺህ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ለሁለት ቀናት የሚሰጠውን ፈተና እንደማይወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ መግለፁ አይዘነጋም።
@tikvahuniversity
ለመጀመሪያ ጊዜ እየተሰጠ የሚገኘውን ፈተና፤ ከ170 ሺህ በላይ ተፈታኞች በ4,355 ትምህርት ቤቶች እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
በፀጥታ ችግር ምክንያት በክልሉ 99 ሺህ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ለሁለት ቀናት የሚሰጠውን ፈተና እንደማይወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ መግለፁ አይዘነጋም።
@tikvahuniversity