#ExitExamSchedule
ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡
የፈተናው ሙሉ መርሐግብር (የሚሰጡ ፈተናዎች ዝርዝር፣ የፈተና ቀንና ሰዓት፣ የመፈተኛ ማዕከላት እንዲሁም የተፈታኞች ዝርዝር) ከላይ ተያይዟል፡፡
እሑድ የካቲት 2/2017 ዓ.ም ጠዋት የኢኮኖሚክስ ትምህርት የመውጫ ፈተና በአምቦ እና በወለጋ ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚሰጥም መርሐግብሩ ያሳያል፡፡
@tikvahuniversity
ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡
የፈተናው ሙሉ መርሐግብር (የሚሰጡ ፈተናዎች ዝርዝር፣ የፈተና ቀንና ሰዓት፣ የመፈተኛ ማዕከላት እንዲሁም የተፈታኞች ዝርዝር) ከላይ ተያይዟል፡፡
እሑድ የካቲት 2/2017 ዓ.ም ጠዋት የኢኮኖሚክስ ትምህርት የመውጫ ፈተና በአምቦ እና በወለጋ ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚሰጥም መርሐግብሩ ያሳያል፡፡
@tikvahuniversity