ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 394 ተማሪዎች አስመርቋል።
የተቋሙ 17ኛ ዙር ተመራቂዎች በቅድመ-ምረቃ እና በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
በቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ከፍተኛ ውጤት አምጥተው የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ለሆኑ አንድ ወንድ እና አንድ ሴት ተማሪዎች የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን በተቋሙ እንዲቀጥሉ ነጻ የትምህርት ዕድል እንደተሰጣቸው ተገልጿል።
@tikvahuniversity
የተቋሙ 17ኛ ዙር ተመራቂዎች በቅድመ-ምረቃ እና በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
በቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ከፍተኛ ውጤት አምጥተው የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ለሆኑ አንድ ወንድ እና አንድ ሴት ተማሪዎች የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን በተቋሙ እንዲቀጥሉ ነጻ የትምህርት ዕድል እንደተሰጣቸው ተገልጿል።
@tikvahuniversity