የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኢንስቲትዩት የመውጫ ፈተና ያስፈተናቸው ተማሪዎቹ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገባቸውን አሳውቋል፡፡
በዚህም ኢንስቲትዩቱ ያስፈተናቸው የአንስቴዥያ፣ ሚድዋይፈሪ፣ ሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ እና ፋርማሲ ተፈታኞች በሙሉ የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ግልጿል፡፡
@tikvahuniversity
በዚህም ኢንስቲትዩቱ ያስፈተናቸው የአንስቴዥያ፣ ሚድዋይፈሪ፣ ሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ እና ፋርማሲ ተፈታኞች በሙሉ የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ግልጿል፡፡
@tikvahuniversity