አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ.ም ለድህረ ምረቃ ትምህርት በቀን መርሃ ግብር ለሁለተኛ እና ለሶስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በማታ እና በርቀት መርሃ ግብር ለሁለተኛ ዲግሪ ለማስተማር ሁለተኛ ዙር GAT ፈተና የማመልከቻ ግዜ እስከ መስከረም 25 ቀን 2017 ዓ.ም መራዘሙን ያሳዉቃል፡፡
የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና እና የመግቢያ ፈተና ያለፉ ለትምህርት የማመልከቻ ግዜ ወደፊት ይገለጻል:: https://www.aau.edu.et/blog/2nd-round-aau-gat-announcement/
የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️
ትምህርት ሚኒስቴር
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister
የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና እና የመግቢያ ፈተና ያለፉ ለትምህርት የማመልከቻ ግዜ ወደፊት ይገለጻል:: https://www.aau.edu.et/blog/2nd-round-aau-gat-announcement/
የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️
ትምህርት ሚኒስቴር
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister