Ministry Of Education


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Образование


📚ይህ ትክክለኛው የትምህርት ሚኒስትር የተማሪዎች መረጃ ማቀበያ ገፅ ነው
🔵ከ1-12 መፅሃፍት ለማግኘት: @STBookbot
🔴ለFreshman : @Freshman_Robot
«Buy Ads» https://telega.io/c/Tmhrt_minister or @MoeAds_bot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Образование
Статистика
Фильтр публикаций


Репост из: 🔥Best folder disk channel🔥
እድሜዎት ስንት ነው?

የእርሶ እድሜ ከታች ካሉት ምርጫዎች በየትኛው ይመደባል?
እድሜ መዋሸት አይቻልም😳


Репост из: 🔥Best folder disk channel🔥
◇አክሽን ◇የጦርነት ◇የጫካ ◇የወንጀል  እንዲሁም የፍቅር ፊልም ሚመችክ ከሆነ አሁኑኑ JOIN  በለው  ይሄ ቻናል ምርጥ ምርጥ  ፊልሞችን በጥራትና በፍጥነት ያሳያል። 𝐉𝐨𝐢𝐧👇


በ2017 የትምህርት ዘመን አዲስ የዩኒቨርሲቲዎች የቀን የምግብ በጀት ዋጋ ተመን ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር ባለፈው ሐምሌ መግለፁ ይታወቃል።

ይሁን እንጂ የ2017 ትምህርት ዘመን መጀመርንም ተከትሎ ዩኒቨርሲቲዎች አሁንም ቀድሞ በነበረው የበጀት አሰራር ተማሪዎቻቸውን እየመገቡ ይገኛሉ።

በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት የሰጡት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ፣ የተሻሻለው አዲስ የበጀት አሰራር በቅርቡ ይለቀቃል ብለዋል።

"ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች አንድ አይነት የሜኑ በጀት ይሁን ወይስ በየአካባቢው የሚገኘውን ሀብት መሠረት ያደረገ በጀት ይሁን" በሚለው ላይ ውይይት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።

ይሁን እንጂ የተሻሻለው አዲስ የሜኑ አሰራር በቅርቡ ይለቀቃል ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው፤ በዚህም የአንድ ተማሪ የቀን ወጪ ከ100 ብር በላይ እንደሚሆን ገልፀዋል።

ዩኒቨርሲቲዎች በቀን አንድ ተማሪ ቁርስ፣ ምሳ እና እራት ለመመገብ በመንግሥት የሚመድብላቸው 22 ብር በጀት በቂ አለመሆኑን በተደጋጋሚ ያነሳሉ፡፡

ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ከተለያዩ በጀቶች በማዛወር በቀን እስከ 80 ብር በመመደብ ተማሪዎቻቸውን እየመገቡ እንደሚገኙ ይገልፃሉ፡፡

የዋጋ ትመናው ጊዜውን ያላገናዘበ በመሆኑ ማስተካከያ ሊደረግበት እንደሚገባ የተለያዩ አካላት ሲጠይቁ ይደመጣል፡፡

የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፣ ጥናቶች "እስከ ነሐሴ 2016 ዓ.ም ድረስ ሥራዎች ተጠናቀው በአዲሱ የትምህርት ዘመን አዲስ የቀን ዋጋ ተመን ይፋ ይደረጋል" ብለው እንደነበር አይዘነጋም፡፡

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር

https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister


Репост из: Medical GateWay🎓
🔥 #Freshman_Tutorial

🔺ተጀመረ

💡 በ2017 ዓ.ም   ዩኒቨርስቲ ለሚገቡ ለሁሉም  ፍሬሽማን  ተማሪዎች  :-

💠 እንደሚታወቀው በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት  12ኛ ክፍል  የጨረሰ ተማሪ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ካመጣ  ፍሬሽማንን ለመማር በብሔራዊ ፈተና ውጤቱ መሰረት እንደምርጫው በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ይመደባል

🔻ቀድሞ በነበረው አሰራር 12ኛ ክፍል የሚያመጣው ውጤት አንድን ተማሪ የሚመደብበትን ዩኒቨርስቲ እና የሚማረውን የትምህርት ዘርፍ ይወስንለት ነበረ ።

🔹 ዛሬ ላይ ግን  650/700 ወይም 350/700 ይዛችሁ ብትገቡ የምትማሩትን የትምህርት ዘርፍ ብቻውን አይወስንላችሁም

🔺 GPA And COC ውጤታችሁ የምትፈልገውን ማግኘት እና አለማግኘታችሁን ይወስናሉ❗️

💻 እኛም በ2016  Remedial የነበሩ እንዲሁም በቅርቡ የ12ኛ ክፍል ውጤታቸውን ያወቁ ተማሪዎችን በፍቅር ተቀብለን :-

👍 ፍሬሽማንን አስተምረን
👍 የታላቅነት ምክር መክረን
✔️ ለCOC አንዳች ሳይጎድል እስከመጨረሻው አዘጋጅተን
✔️ ፍሬሽነትን አስረስተን  ...የሚፈልጉትን እንዲያሳኩ መከታ ለመሆን ዝግጅታችንን ጨርሰን ተማሪዎችን መቀበል ጀምረናል 🥰

🔹ለFreshman ምዝገባ 👇
@MGW_Freshman_Reg_Bot

ስለቱቶሪያል ለመጠየቅ
📞0707072565
📞0906014772

💡ባለፈው ዓመት ከነበረን በውጤት የታጀበ ቆይታ በጥቂቱ
https://t.me/medicalgateway1

📚ይቀላቀላሉን👇👇
https://t.me/+kEB9-ojwbeQ3YmNk
https://t.me/+kEB9-ojwbeQ3YmNk


#Advertisement

በየትኛውም ቦታ በማንኛውም ሰዐት ⏰
ከኛ ጋራ ሲሆን በምቾት ነው ጥናት !!🤩

ትምህርት ሳይሰለቸን፣ ጥናት ሳያደክመን የፈለግንበት ቦታ በፈለግንበት ሰአት አብረን እንማር የሚላችሁ GlobeDock Academy ብቻ ነው 🙌!!

🌼 አዲስ በሰራነው መተግበሪያ ከ 7 - 12ተኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ትምህርትን በቀላሉ መማር ይችላሉ።

አሁኑኑ Download አድርጋችሁ ትምህርትን ካላቹበት በምቾት ተማሩ !!
Available on Play store and App Store
👇— DOWNLOAD NOW— 👇

https://app.gdacademy.et/app

🌼መልካም አዲስ አመት 🌼

For any updates and Info
Follow GlobeDock Academy's Official Telegram Channel
: https://t.me/globedockacademy


Репост из: DIALY COMBO
ዋጋ ጭማሪ ለ 5ቀን

Old telegram groups እና Crypto , 🐶🐶DOGS😎 መሸጥ ለምትፈልጉ

✅Old telegram ግሩፖች ያላችሁ

✍️የ Group ሜምበር ብዛት አያስፈልግም

✍️በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን እንገኛለን

ዋጋ ጭማሪ ለ 5ቀን ብቻ ነዉ

➡️2019
➡️2020
➡️2021
➡️2022

ዋጋ 🟥 Link

ለመሸጥ ምትፈልጉ inbox 👉 @TOPUPER

🎁Tele
gram premium

✅ለ Aird
rop 10 እጥፍ ለማግኘት እና verified ለመሆን ሳያልቅ ቶሎ ይግዙ⛈


3️⃣month 🔵

🔢month 🔵

🔢🔢 month 🔵

🟥Link

የም
ትፈልጉ ከኛ መግዛት ትችላላችሁ!
@TOPUPER


✔️Join
@Naola_Store


#AAU #UAT #Cutoff_Points

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመንግስት ስፖንሰርነት እና በግል የቅድመ ምረቃ አመልካቾች ለ2017 ዓ.ም የ UAT መቁረጫ ነጥብ ይፋ አድርጓል።

በዚህም በመንግስት ስፖንሰር ለተደረጉ የቅድመ ምረቃ አመልካቾች ለ2017 ዓ.ም የ UAT መቁረጫ ነጥብ ለተፈጥሮ ሳይንስ 64 እና ለማኅበራዊ ሳይንስ 51 መሆኑ ታውቋል።

በግል ለመማር ያመለከቱ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች ለ2017 ዓ.ም የ UAT መቁረጫ ነጥብ ከ54-79 (እንደየትምህርት ክፍሉ) መሆኑ ተገልጿል።

በግል ለመማር ያመለከቱ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች ከፍተኛ የመቁረጫ ያስቀመጡ ት/ት ክፍሎች፦
► ህክምና ትምህርት ክፍል - 79
► ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ እና ኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ - 78
► ኮምፒውተር ሳይንስ ት/ት ክፍል - 77
► የጥርስ ህክምና ትምህርት ክፍል - 75
► ህግ ትምህርት ክፍል - 70

(አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ይፋ ያደረገው ለመንግስት እና የግል የቅድመ ምረቃ UAT አመልካቾች የመቁረጫ ነጥብ ከላይ ተያይዟል።)

በመንግስት ስፖንሰርነት እና በግል የቅድመ ምረቃ ትምህርታችሁን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለመከታተል የመግቢያ ፈተና (UAT) ወስዳችሁ ያለፋችሁ አመልካቾች፣ የምደባ ውጤታችሁን http://admission.aau.edu.et/login ላይ ገብታችሁ Username (email) እና Password በማስገባት መመልከት ትችላላችሁ።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር

https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister

8.9k 0 36 22 31

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ.ም ለድህረ ምረቃ ትምህርት በቀን መርሃ ግብር ለሁለተኛ እና ለሶስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በማታ እና በርቀት መርሃ ግብር ለሁለተኛ ዲግሪ ለማስተማር ሁለተኛ ዙር GAT ፈተና የማመልከቻ ግዜ እስከ መስከረም 25 ቀን 2017 ዓ.ም መራዘሙን ያሳዉቃል፡፡

የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና እና የመግቢያ ፈተና ያለፉ ለትምህርት የማመልከቻ ግዜ ወደፊት ይገለጻል:: https://www.aau.edu.et/blog/2nd-round-aau-gat-announcement/

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር

https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister

13k 0 14 2 24

#JimmaUniversity #ተራዝሟል

ከሕክምና እና ጥርስ ሕክምና የት/ት መስኮች ውጪ ላላችሁ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ነባር የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ‼️

ጉዳዩ፡ ምዝገባችሁ መራዘሙን ስለማሳወቅ

ከዚህ በፊት ከመስከረም 20-21/20179.9. ይካሄዳል ተብሎ የነበረው ምዝገባችሁ የተራዘመ መሆኑን እያስታወቅን በቅርቡ የተሻሻለውን የምዝገባ ቀን የምናሳውቃችሁ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ማሳሰቢያ፤ የነባር ድህረምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎች እና ከላይ እንደተገለጸው የሕክምና እና ጥርስ ሕክምና ተማሪዎች ምዝገባ ከዚህ በፊት እንደተገለጸው መስከረም 20 እና 21/2017ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን እናስታወውቃለን፡፡

[ጅማ ዩኒቨርሲቲ]


የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር

https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister


GAT Wednsday September 25, 2024 Morning Schedule updted(2).xls
116.5Кб
GAT_Wednsday_September_25,_2024_Afternoon_Schedule_Updated1.xls
238.5Кб
GAT Thursday September 26, 2024 Morning Schedule Updated(1).xls
202.5Кб
#AAU #GAT

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ሁለተኛ ዙር ፈተና ዛሬ መሰጠት ይጀምራል።

ፈተናው ከዛሬ መስከረም 15/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት ይሰጣል።

በጠዋት እና ከሰዓት ክፍለ ጊዜ ለሚሰጠው ፈተና የተፈታኞች ኮድና ስም ዝርዝር እንዲሁም የመፈተኛ ክፍል ከላይ ከተያያዙት ኤክሴሎች ይመልከቱ፡፡

ሦስተኛ ዙር ፈተና የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) የሚሰጥበትን ቀን በቅርቡ እንደሚያሳውቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር

https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister


👨‍🏫በ 2017 ሀገር-አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና | UEE ለሚወስዱ ትጉህ የ 12ተኛ ክፍል ተማሪዎች ከ ቀሰም Academy ድንቅ ገጸ-በረከት!

📚የእናንተው ቀሰም አካዳሚ  ከ Grade 9 -12 አዲሱን ከ ድሮ Curriculum ጋር በማቀናጀት ድንቅ የጥናት program በ አዲስ አቀራረብ 'ና በተለየ መልኩ ለ ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች English, Maths, Biology, Physics, Chemistry ፤ ለማህበራዊ ሣይንስ ተማሪዎች History, Economics, Geography አዘጋጅቷል።

📚የጥናት ፕሮግራማችን በ old curriculum የ 9 እና 10 እንዲሁም በ New curriculum የ 11 እና 12 👇🏾
     ✨ Tutorial videos
     ✨ ፈተናዎች
     ✨ ማራኪ ኖቶች
     ✨ አጋዥ የ ንባብ ማቴርያሎች

❔PLUS በ እናንተ የተወደዱት የ ENTRANCE Work Books ጥያቄዎች ከ መልስ እና  ምክንያታዊ ማብራሪያቸው ጋር ይቀርባሉ 🤩

📥አሁኑኑ የ ቀሰም Academy Tutorial ቤተሰብ  በመሆን የ ትምህርት ጉዞዎን ያቅልሉ!

🔹 ምዝገባ በቅርቡ ይፋ ይሆናል!

ለተጨማሪ መረጃ Official ቻናላችንን ይቀላቀላሉ ! @Qesemacademy 🔂


#ጥቆማ

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቻይንኛ ቋንቋ አጭር ስልጠና ምዝገባ ላይ ነው።

ስልጠናው ቅዳሜ ጠዋት ከ3:00-5:00 ለአስር ተከታታይ ሳምንት የሚሰጥ ሲሆን፤ ስልጠናውን ለሚያጠናቅቁ ሰርተፊኬት ይሰጣል።

የምዝገባ ቦታ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት፥ 6 ኪሎ ዋና ግቢ፣ 8ኛ ፍሉር ፎረም ህንጻ

ምዝገባ የሚያበቃው፦
መስከረም 21/2017 ዓ.ም

ስልጠናው የሚጀምረው፦
መስከረም 25/2017 ዓ.ም

የስልጠናው ቦታ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር

https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister


የ NGAT ፈተና ማለፊያ ነጥብ!

ነሐሴ 30 እና ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም የተሰጠው የ NGAT ፈተና የማለፊያ ነጥብ 50% እና ከዚያ በላይ መሆኑ ታውቋል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር

https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister


#Update

የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ውጤት ይፋ ሆኗል።

በ2017 ዓ.ም የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለሚማሩ አመልካቾች የመግቢያ ፈተና ነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም መሰጠቱ ይታወሳል።

የተፈታኞች ውጤት ዛሬ ይፉ ሆኗል። ተፈታኞች የምዝገባ ቁጥር / Username በማስገባት ውጤታችሁን በተከታዩ ሊንክ መመልከት ትችላላችሁ 👇

https://result.ethernet.edu.et/ngat_result


የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር

https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister


Active and Passive Voices (1).pdf
414.3Кб
📂 Short Note

Communicative English Language Skills II


Grammar

Chapter 1: Active and passive voices
Chapter 2: Future Tense


የፍሬሽ ተማሪዎች ጉዞ !
Freshman Journey | Join Now

https://t.me/+pgUk9gmJoYdiY2I0


#AASTU #ASTU

በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ለመማር በዩኒቨርሲቲዎቹ የተዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች ፈተናው መስከረም 14/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ተገልጿል።

ፈተናው ማክሰኞ መስከረም 14/2017 ዓ.ም በሁለት ክፍለ ጊዜ ማለትም ጠዋት ከ 2፡30-5፡30 እና ከሰዓት ከ7፡30 -10፡30 ይሰጣል።

ከካልኩሌተር እና ለማሰቢያ ከሚሆን ወረቀት ውጭ ማንኛውንም ዓይነት ሞባይል ስልክ ወይም ስማርት ፎን ይዞ ወደ መፈተኛ ማዕከላት አይቻልም ተብሏል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር

https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister


#AAU

ለ2017 ዓ.ም ለቅድመ ምረቃ ት/ት አመልካቾች የፈተና ቀናት ስለማሳወቅ

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር

https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister




ትምሕርት ሚንስቴር በ2017 ዓ.ም የቴክኒክና ሙያ ትምሕርት ሥልጠና ሊጀምር ነው

ትምሕርት ሚንስቴር በመጪው 2017 ዓ.ም የትምሕርት ዘመን በመላው አገሪቱ ከ 11ኛ ክፍል ጀምሮ የቴክኒክና ሙያ ትምሕርት ሥልጠና መስጠት ሊጀምር ነው። ሰነዱ ላይ እንደተብራራው ለተማሪዎቹ በስምንት የትምህርት ክፍል ስር ካሉ አስራ ሁለት የትምህርት አይነቶች አንዱን መርጠው እንዲማሩ እንደሚደረግ ይገልጻል።

ሆኖም የየአካባቢዉ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ሁኔታ፣ ትምህርት ቤቶች ያሉበት ቦታ፣ለሥልጠናዉ የሚያስፈልጉ ግብአት አቅርቦት ዉስንነት ሁሉንም የሙያ ዓይነቶች በሁሉም ትምህርት ቤቶች በአንድ ጊዜ ለመጀመር የማያስችል በመሆኑ፣ አጀማመሩን በተመለከተ አሰራር መዘርጋት እና በሂደት ተግባራዊ ማድረግ እንደሚያስፈልግ ዋዜማ የደረሳት ሰነድ ላይ ተመላክቷል። ትምህርቱን ለማስጀመር ያለው ነባራዊ ሁኔታ ከክልል ክልል እንዲሁም ከትምህርት ቤት ትምህርት ቤት የሚለያይ በመሆኑ፣ እንደየአካባቢው ሁኔታ ሥልጠናው እንደሚሰጥም መመሪያው ያትታል።

በመሆኑም በቀላሉ ሊሟሉ የሚችሉትን የትምህርት ዓይነቶችን ግብዓት በማሟላት በቀጣዩ ዓመት ትምህርቱ እንደሚጀመር ከሚንስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል። በመጀመሪያው ዙር የሚመረጡ የሙያ አይነቶች በትምህርት ቤቱ በቀላሉ ለመጀመር የመማሪያ ቁሳቁሶችን ማግኘት፣ ወይም ማሟላት የሚቻልበት እና መምህራንን በቀላሉ ማግኘት የሚቻልበት እንደሚሆኑ፣በሁለተኛው ዙር የሚመረጡ የሙያ አይነቶች በትምህርት ቤቱ አንድ ዓመት የመማሪያ ቁሳቁሶችን እና መምህራንን ለማሟላት ጊዜ የሚጠይቁ ሲሆኑ፣በሶስተኛው ዙር በአንድ ትምህርት ቤት ለመማር ማስተማር የሚያገለግሉ ቁሳቁሶችም ሆኑ መምህራን ለማሟላት ጊዜ እና ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁ እንደሆኑ በሰነዱ ተብራርቷል።

በእያንዳንዱ ዙር በትምህርት ቤት ደረጃ የሚመረጡ እና ለተማሪዎች ለምርጫ የሚቀርቡ የሙያ ዓይነቶች ብዛት እንደትምህርት ቤቱ የተማሪዎች ፍላጎት፣ ብዛት፣ የመማሪያ ቁሳቁሶች እና መምህራንን የመሟላት ሁኔታን ሊለያይ እንደሚችልም ዋዜማ ከሰነዱ ተመልክታለች።

በ2017 የትምህርት ዘመን ትምህርት የሚጀመርባቸው 12 የሙያ ዓይነቶች
👉እንጨት ስራ፣
👉ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣
👉 የማህበረሰብ ጤና፣
👉 ጋዜጠኝነት፣
👉ግብርናና የእንሰሳት እንክብካቤ፣
👉የሂሳብ መዝገብ አያያዝና ዳንስ
እንደሚገኙበት በሰነዱ ተመልክቷል። ትምህርት ቤቶች አርባውንም የትምህርት ዓይነቶች የግድ ከፍተው ያሰለጥናሉ ማለት እንዳልሆነና የሚከፈቱት የትምሕርት ዓይነቶች በተማሪዎቻቸው ፍላጎትና ዝንባሌ ላይ የተመሰረት እንደሚሆን መረጃው ይጠቁማል።

የትምህርት ሚንስቴር፣የሥራና ክህሎት ሚንስቴር፣የክልል ትምህርት ቢሮ፣የዞን እና የክፍለ ከተማ ትምህርት መምሪያዎች፣የወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት እና ራሳቸው ትምህርት ቤቶች ለአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ መሳካት በየደረጃው ያለባቸውን ዝርዝር ኃላፊነትም ዋዜማ ከመመሪያ ተመልክታለች። በተጨማሪም በየደረጃው ያሉ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆችና ተቋማት በልዩ ሁኔታ ድጋፍና ትብብር ሥልጠናውን መስጠት ለሚጀምሩ ትምህርት ቤቶች እንዲያደርጉ መመሪያ ያዛል።

መመሪያው እንደሚያትተው ትምህርት ሚንስቴር የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ባስጠናው የፍኖተ ካርታ ጥናት መሠረት፣ አጠቃላይ ሥርዓተ ትምህርቱ ሀገር በቀል እውቀት፣ የሙያና እና የግብረገብ ትምህርትን ያላካተተ መሆኑን አመላክቷል፡፡ በተለይም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ተማሪዎችን በአነስተኛ ደረጃ ለሥራ ብቁ ለማድረግ፣ እንዲሁም የተወሰኑትን ለከፍተኛ ትምህርት ለማብቃት ዓላማ የተቀረፀ ቢሆንም አብዛኛዎቹ ተማሪዎች የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ጨርሰው ወደ ሥራ ሲሰማሩ አይታይም ብሏል ሰነዱ፡፡

በዚህም ምክንያት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን የሚጨርሱ ወጣቶች መሠረታዊ እውቀት የጨበጡ ነገር ግን ሥራ የማይፈጥሩ እና የተማሩ ሥራ አጦች እንዲሆኑ አድርጓቸዋል ሲል ያለፈውን የትምህርት ፖሊሲ ኮንኗል፡፡ ይህን ችግር በመሠረታዊነት ለመቅረፍና ሥራ ፈጣሪ ዜጐችን ለማፍራት እንዲቻል አዲሱን የትምህርትና ሥልጠና ፓሊሲ ማርቀቅ አስፈላጊ ሆኖ ተግኝቷል ተብሏል። #ዋዜማ

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር

https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister


የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ውጤት ይፋ መሆኑ ይታወቃል።

በትምህርት ሚኒስቴር የሚሰላ (70%) እና በተማሩበት ተቋም የሚሰላ (30%) በድምሩ 50% እና ከዚያ በላይ የማለፊያ ነጥብ መሆኑን ከሚኒስቴሩ ተሰምቷል።

በተማሩበት ተቋም 30% ውጤት ያልተሞላላቸው ተማሪዎችን ውጤት በቅርቡ ተስተካክሎ ይሞላል።

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ ‼️

ትምህርት ሚኒስቴር

https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister

24.8k 0 134 38 72
Показано 20 последних публикаций.