✍
የመሻኢኽ ጉዞ ነገ ወደ ኣዳማ
የሰማህ ተዘጋጅ ላልሰማው አሰማ!!
ነገ (ሐሙስ) መሻኢኾች የያዘው የዳዕዋ ቅፍለት በአላህ ፍቃድ ወደ ውቢት እና ተወዳጇ 🛣ኣዳማ የሚጓዝ ይሆናል።
ጠዋት ከፈጅር በኋላ………
አጠቃላይ የሆነ የሙሓደራ ፕሮግራም አዲስ አበባ አንዋር መስጂድ ይደረግና: ቀጥታ ወደ ኣዳማ ጉዞ ይደረጋል።
🛣ኣዳማ…………
በተለምዶ "105" ተብሎ በሚጠራው ሰፈር በሚገኘው መስጂድ አስ_ሱናህ የሰለፍዮች መስጂድ የዳዕዋ ፕሮግራሙ ይደረጋል።
🕰ቀን 5:00 ሰዓት ፕሮግራሙ ይጀመርና
🕰ከዝሁር ሰላት በኋላ ሁለተኛው ፕሮግራም ተደርጎ ይጠናቀቃል።
በመሆኑም…………
ኣዳማዎች ከአሁኑ እንድትዘጋጁ መልዕክቱ ይድረሳችሁ።
መሄድ መሳተፍ ለሚፈልግ ሁሉ………
መንገዱ ለፍጥነት; ከተማው ለምቾት የተዘጋጁ ናቸው!!
🤝ሐሙስን በ…አ…ዳ…ማ!!
https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
የመሻኢኽ ጉዞ ነገ ወደ ኣዳማ
የሰማህ ተዘጋጅ ላልሰማው አሰማ!!
ነገ (ሐሙስ) መሻኢኾች የያዘው የዳዕዋ ቅፍለት በአላህ ፍቃድ ወደ ውቢት እና ተወዳጇ 🛣ኣዳማ የሚጓዝ ይሆናል።
ጠዋት ከፈጅር በኋላ………
አጠቃላይ የሆነ የሙሓደራ ፕሮግራም አዲስ አበባ አንዋር መስጂድ ይደረግና: ቀጥታ ወደ ኣዳማ ጉዞ ይደረጋል።
🛣ኣዳማ…………
በተለምዶ "105" ተብሎ በሚጠራው ሰፈር በሚገኘው መስጂድ አስ_ሱናህ የሰለፍዮች መስጂድ የዳዕዋ ፕሮግራሙ ይደረጋል።
🕰ቀን 5:00 ሰዓት ፕሮግራሙ ይጀመርና
🕰ከዝሁር ሰላት በኋላ ሁለተኛው ፕሮግራም ተደርጎ ይጠናቀቃል።
በመሆኑም…………
ኣዳማዎች ከአሁኑ እንድትዘጋጁ መልዕክቱ ይድረሳችሁ።
መሄድ መሳተፍ ለሚፈልግ ሁሉ………
መንገዱ ለፍጥነት; ከተማው ለምቾት የተዘጋጁ ናቸው!!
🤝ሐሙስን በ…አ…ዳ…ማ!!
https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio