Репост из: ስለ-ሕግ ⚖️ ABOUT-LAW
file number 29 1512.08 Meseret Taye.pdf
አካለ መጠን ባልደረሰ ልጅ ስም የተመዘገበ የማይንቀሳቀስ ንብረት በህፃኑ በሕጋዊ መንገድ የተፈራ ንብረት ስለመሆኑ ግምት ሊወሰድ ይገባል፡፡ ፍርድ ቤቶች ህፃኑ ንብረቱን ከራሱ የሃብት ምንጭ ወጪ አድርጎ ስለመግዛቱ አላስረዳም በሚል ምክንያት ንብረቱን ባልና ሚስት በጋብቻ ውስጥ ያፈሩት አንጂ የህፃኑ አይደለም በማለት ወስነዋል፡፡ ባልና ሚስቱ ንብረቱን በራሳቸው ፈቃድ ከጋራ ንብረታቸው ወጪ በማድረግ አካለ መጠን ባልደረሰ ልጅ ስም ገዝተዋል፡፡ አንዲህ ዓይነት ህፃናትን የሚመለከቱ ጉዳዮች የህፃናትን ደህንነትና ጥቅም በቀደምትነት መታሰብ ያለበት እና ለህፃኑ ጥቅም ተብሎ አንደተገዛ (እንደተፈራ) ንብረት ተደርጎ ሊወሰን የሚገባው ነው በማለት ምክር ቤቱ ውሳኔ ተሰጥቷል፡፡
(የፌ/ም/ቤት መዝገብ ቁጥር 41/10)
Credit- Yadeta G.
(የፌ/ም/ቤት መዝገብ ቁጥር 41/10)
Credit- Yadeta G.