𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮𝗻 𝗘𝗱𝘂𝗰𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻 24


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Образование


ትምህርት ነክ መረጃዎች📑 የሚያገኙበት ቻነል!
For promotion 📰(#ADS)
☎️ለማስታወቂያ🔍 @milki_g

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Образование
Статистика
Фильтр публикаций


ERMP 2024 List of Matched Candidates (1).pdf
947.6Кб
ERMP 2024 Max_Min Matching Results (1).pdf
486.1Кб
#MoH


የጤና ሚኒስቴር የ2024 የብሔራዊ የህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) አመልካቾች ምደባ (Matching) ለቋል።

በምደባው ላይ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በሚኒስቴሩ ነጻ የስልክ መስመር 952 በሥራ ሰዓት ብቻ እስከ የካቲት 21/2017 ዓ.ም ማቅረብ እንደሚችሉ ተገልጿል።

" የተቋም/የፕሮግራም/የስፖንሰር ለውጥ አድርጉልኝ ጥያቄ እንደ ቅሬታዎች የማይወሰዱ በመሆናቸው ተቀባይነት የላቸውም " ብሏል።

⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24


"የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሁሉም ተማሪዎች በተማሩበት ስርዓተ ትምህርት ይዘት ይዘጋጃል፡፡" - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

የ2017 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ9ኛ-10ኛ በነባሩ ስርዓተ ትምህርት፣ ከ11ኛ-12ኛ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት እንዲሁም ለስርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ በናሙናነት ተመርጠው የተሳተፉ ትምህርት ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች 10ኛ ከፍልን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት የተማሩ መሆናቸውን አገልግሎቱ ገልጿል፡፡

በአማራ ክልል በፀጥታ ችግር ምክንያት በ2016 ዓ.ም ሳይፈተኑ የቀሩና የ11ኛ ክፍልን በነባሩ ስርዓተ ትምህርት የተማሩ ትምህርት ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም የሚፈተኑም አሉ፡፡

በመሆኑም የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና "ከላይ የተገለፁትን ነባራዊ ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ባስገባና ሁሉንም ተፈታኝ ተማሪዎች በማከለ መንገድ ስታንዳርዱን፣ ደህንነቱንና ሚስጢራዊነቱን ጠብቆ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል" ብሏል አገልግሎቱ።

የፈተና ዝግጅቱ ምን ያካትታል?

➫ ከ9ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከነባሩ ስርዓተ ትምህርት፣
➫ ከ10ኛ ክፍል በነባሩ እና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ተመሳሳይ ይዘቶች፣
➫ ከ11ኛ ከፍል በነባሩ እና በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ተመሳሳይ ይዘቶች፣
➫ ከ12ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት የሚዘጋጅ ይሆናል።

የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት በስርዓተ ትምህርቱ አዲስ የተጀመረ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በ12ኛ ክፍል ይዘት ላይ ብቻ ተመስርቶ ይዘጋጃል ተብሏል።

⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24


#MoE

" በዚህ ዓመት 150 ሺህ የሚደርሱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን በበየነ መረብ (ኦንላይን) ይወስዳሉ " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

ባለፈው ዓመት ወደ ተግባር የገባው የኦንላይን ብሔራዊ ፈተና ዘንድሮም እንደሚቀጥል ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በዚህ ዓመት 150 ሺ የሚደርሱ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን በበየነ መረብ (ኦንላይ ) እንዲወስዱ ቅድመ ዝግጅ እየተደረገ መሆኑን አሳውቀዋል።

ይህንን ያሉት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ የምክክር መድረክ ላይ ነው።

⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24


#ጥቆማ
#BongaUniversity

ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የጤና ሙያ መስኮች ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

➤ የሥራ መደብ፦ በጤና መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 37
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምሮ
➤ የሥራ ቦታ፦ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ

መስፈርቱን የምታሟሉ ባለሙያዎች ከዛሬ የካቲት 13/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አስር የሥራ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር ሥራ አስፈጻሚ ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ወኪል ቢሮ ሽሮሜዳ ከአሜሪካ ኤምባሲ ፊት ለፊት በመገኘት ማመልከት ትችላላችሁ ተብሏል፡፡

የፈተና ጊዜ በቀጣይ ይገለጻል፡፡ (ዝርዝር የሥራ ማስታወቂያው ከላይ ተያይዟል፡፡)

ለተጨማሪ መረጃ፦
0111561725 / 0911102250

⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24


ለCOC ፈተና ተፈታኞች በሙሉ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ህብረት ፕሬዝዳንት የሆነው ሃየሎም ስዩም ዛሬ ጤና ሚኒስተርን ዋቢ በማድረግ ተከታዩን መረጃ አጋርቷል👇

የመፈተኛ ቦታ( exam center ) በሚመለከት ጤና ሚኒስትር ከትምህርት ሚኒስትር የመውጫ ፈተና #ያመጡ ተማሪዎች ለመቀበል እየተጠባበቀ እንዳለና የመውጫው ፈተና ያመጡ ተማሪዎች ከተቀበለ በኋላ ለ10ተከታታይ ቀናት የመፈተኛ ማእከል(registration center) በማህበራዊ ገፁ ያሳውቃል።

⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24


Old telegram ግሩፖች ያላችሁ

✍️የ Group ሜምበር ብዛት አያስፈልግም

✍️በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን እንገኛለን

ዋጋ
🟥  🔂አሁን ያለው የ group ዋጋ

✍️2018- 500ብር
✍️2019- 450ብር
✍️2020- 400ብር
✍️2021- 350ብር
✍️2022- 300ብር
✍️2023 - 100 ብር

✔️ክፍያ : 🏦 🏦 🏦 🏦 🏦 🏦 🏦

ለመሸጥ ምትፈልጉ  inbox
👉 @dag_arshavin

⚠️ ማሳሰቢያ ❗️

የግሩፑ Member ብዛት ''0'' ይሁን  ዋጋው እኩል ነው ❗️እኛ የምንፈልገው የተከፈተበትን አመተ ምህረት ብቻ መሆኑን ይገንዘቡ

two step verification ኦን መሆኑን check አርጉ   


➡️በተጨማሪም
📱ቴሌግራም premium እና
💎ቴሌግራም star  ከፈለጉ ያናግሩን @dag_arshavin
                                                   
FOR MORE  @ArshavinStore


Grade 9 Maths Unit 4 & 5 Note.pdf
6.9Мб
Grade 9 Mathematics (edited)

Unit 4 Trigonometry and Unit 5 Regular Polygon

- short notes (ወሳኝ እና በቂ concept ይዟል)  ከቀረበው ኖት የዘለለ ሀሳብ የለም። በምዕራፎቹ መካተት የነበረባቸው በመፅሀፉ ላይ የሌሉ ተካተው ቀርበዋል።

- Fully Solved Exercises
- Review Exercise Solutions
- Solved Entrance questions

ከነዚህ ምዕራፍ ከ2014 ጀምሮ Entrance ላይ የመጡ ጥያቄወች ተሰርተዋል
https://t.me/Ethio_Education_24
https://t.me/Ethio_Education_24


#Exit_Exam_Result

የ2017 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ኦንላይን የመመልከቻ ሊንክ መስራት ጀምሯል።

https//result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።

⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24


UU Mid 2017 Exit Exam Result.pdf
104.3Кб
#UnityUniversity

፨የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል

ከላይ ስማችሁ የተዘረዘረ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ያለፋችሁ መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል።


⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24


#TVTI_Exit_Exam

የመውጫ ፈተና የምትወስዱ የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ሰልጣኞች በኦንላይን የምዝገባ ጊዜ ዛሬ ያበቃል።

ተከታዩን ማስፈንጠሪያ በመጫን የምታገኙትን ቅፅ በመሙላት ምዝገባ ያድርጉ 👇
https://forms.office.com/r/3KgnK1esuc

ኦንላይን መመዝገብ የማትችሉ አመልካቾች በኢንስቲትዩቱ ዋናው ግቢ በመገኘት በየትምህርት ክፍላችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ ተብሏል።

🔔 የምዝገባ ጊዜው ዛሬ የካቲት 10/2017 ዓ.ም ያበቃል።

የመውጫ ፈተናውን #በድጋሜ ለምትወስዱ ተፈታኞች ፈተናው በኢንስቲትዩቱ ዋና ግቢ እና በአዲስ አበባ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።

የመዝገባ ብር 500 በኢንስቲትዩቱ የንግድ ባንክ አካውንት በማስገባት ክፍያ በመፈፀም ደረሰኝ መያዝ ይጠበቅባችኋል።

✍ የምዝገባ ጥሪው በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የጋርመንት ቴክኖሎጂ ሰልጣኞችንም ይመለከታል።

የመውጫ ፈተናው ከመጋቢት 6-11/2017 ዓ.ም ባለው ጊዜ እንደሚሰጥ ኢንስቲትዩቱ ገልጿል።

⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24


Репост из: Inafirca International College
🚀 Exciting News!
For Remedial Program Students
In Africa International College

Our college located in Piassa with a training center in CMC, has partnered with our sister company, In Africa Together, to organize a student registration & orientation event! 🎉

📍 Kaleb Hotel
📅 Feb 16 | ⏰ 2:00 - 10:00 PM

Join our Remedial Course & get FULL support for Study Abroad & an English course with American 🇺🇸 instructors!

📌For those who are learning remedial program at another college we have a big discount and also a free study abroad support program if they will transfer to our college.

🎁International Partners and professional teachers, join the event !

We also offer:
✅ TVET Programs
✅ Degree & Master’s Programs
✅ CPD Trainings

💰 Refer & Earn! Get 800 ETB per student you refer!

✍️ Register now:
https://forms.gle/R7oZQ9vxNMvaiogp9


ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በ2017 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ካስፈተናቸው የሕክምና ተማሪዎች መካከል 98 በመቶ ተፈታኞች የማለፊይ ውጤት ማምጣታቸውን ገልጿል።

⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24


የተለያዩ የመንግስት ዩንቨርስቲዎች በዛሬው ዕለት በርካታ ተማሪዎቻቸውን በደማቅ ሁኔታ አስመርቀዋል።

🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓

መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ 998 ተማሪዎችን አስመርቋል።

ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች ስልጠናቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ የ5ኛ ዙር ተመራቂዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ዛሬ አካሒዷል።

===============🎓

ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 223 በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ፤ 389 በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት መርሐግብሮች በመጀመሪያ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል።


ከተመራቂዎቹ ውስጥ 127 ተማሪዎች በህክምና ትምህርት የተመረቁ መሆናቸው ተገልጿል።
🎓

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 1,513 ተማሪዎችን ዛሬ አስመረቋል።

የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እንዲሁም በተከታታይ መርሐግብር የቅድመ-ምረቃ እና የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ባከናወነው 14ኛ ዙር የተማሪዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት መመረቃቸው ተገልጿል። 🎓

ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ የመጀመሪያ ባች ተማሪዎቹን ዛሬ አስመርቋል።

ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ያስመረቃቸው የጤና ተማሪዎች ባለፈው ሳምንት የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ወስደው ሙሉ በሙሉ ያለፉ መሆናቸው ተገልጿል።🎓

ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ 232 በሁለተኛ ዲግሪ እና 107 በመጀመሪያ ዲግሪ በጤና ሳይንስ መስክ ያሰለጠናቸውን 339 ተማሪዎች አስመርቋል።

ዩኒቨርሲቲው በተጨማሪም በ Higher Diploma Program ስልጠናቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ 28 መምህራን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።🎓

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ መርሐ ግብር  ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ 366 የሕክምና ተማሪዎችን አስመርቋል።

ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ 🥳🦋


Репост из: Inafirca International College
🚀 Exciting News!
For Remedial Program Students
In Africa International College

Our college located in Piassa with a training center in CMC, has partnered with our sister company, In Africa Together, to organize a student registration & orientation event! 🎉

📍 Kaleb Hotel
📅 Feb 16 | ⏰ 2:00 - 10:00 PM

Join our Remedial Course & get FULL support for Study Abroad & an English course with American 🇺🇸 instructors!

📌For those who are learning remedial program at another college we have a big discount and also a free study abroad support program if they will transfer to our college.

🎁International Partners and professional teachers, join the event !

We also offer:
✅ TVET Programs
✅ Degree & Master’s Programs
✅ CPD Trainings

💰 Refer & Earn! Get 800 ETB per student you refer!

✍️ Register now:
https://forms.gle/R7oZQ9vxNMvaiogp9


መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ 998 ተማሪዎችን አስመርቋል።

ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች ስልጠናቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ የ5ኛ ዙር ተመራቂዎች የምረቃ ስነ-ስርዓት ዛሬ አካሒዷል።

⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24


Репост из: Inafirca International College
🚀  አስደሳች  ዜና ለሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች በሙሉ
ከኢን አፋሪካ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ

መገኛውን በፒያሳ ያደረገው ኢንአፍሪካ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ከ እህት ኩባንያው ኢንአፍሪካ ቱጌዘር ጋር በመተባበር የተማሪዎች ምዝገባ እና የገለፃ ፕሮግራም አዘጋጅቷል።🎉

📍ካሌብ ሆቴል
📅የካቲት 9 ከ  ⏰2:00እስከ 10:00

የሪሚዲያል ኮርሳችንን በመመዝገብ ውጭሀገር ሄደው ለመማር ሙሉ እገዛ ከኢንአፋሪካ ቱጌዘር ያግኙ ።
እንዲሁም የኢንግሊዘኛ ቋንቋ ስልጠና🇺🇸 ከአሜሪካ በመጡ መምህራን ያግኙ

📌በሌሎች ኮሌጆች ጋር የሪሚዲያል ኮርስ እየወሰዳችሁ ላላችሁ ተማሪዎች ትልቅ ቅናሽ ያዘጋጀን ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ ወደውጭ ሀገራት ወደሚገኙ ዮኒቨርሲቲዎች እንዴት አፕላይ ማድረግ እንደሚችሉ ስልጠና በነፃ ያገኛሉ።

🎁የተለያዮ አለም አቀፋ አጋሮች እና በሞያውየካበቱ መምህራኖች

ከ ሪሚዲያል በተጨማሪ

✅በ TVET
✅ዲግሪ እና ማስተርስ ፕሮግራም
✅ሲፒዲ ስልጠና

💰ጓደኞቾን በመጋበዝ የ 800 ብር ተሸላሚ ይሁኑ

✍አሁኑኑ ይመዝገቡ

https://forms.gle/R7oZQ9vxNMvaiogp9


የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ውጤት እስከ ነገ ይለቀቃል።

የመውጫ ፈተናውን በግል የወሰዱ ድጋሜ ተፈታኞች ውጤትም ወደየተፈተኑበት ተቋማት ይላካል።

ምንጭ፡ (ቲክቫህ ዩንቨርሲቲ)

⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24


ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም በ35 ፕሮግራሞች 1481 ተማሪዎችን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና አስፈተኖ

👉 በ 13 ፕሮግራሞች 100%
👉 በ 8 ፕሮግራሞች ከ90%-99%
👉 በ 6 ፕሮገራሞች ከ 75%-89%

እንዲሁም እንደ ዩኒቨርሲቲ ካስፈተናቸው አጠቃላይ ተማሪዎች ውስጥ 👉87% የሚሆኑትን ማሳለፍ ችሏል፡፡

ዩንቨርስቲው ለዚህ ዉጤት መሳካት ባለድርሻ አካላትን አመስግኖ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡

⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24


በራያ ዩኒቨርሲቲ ባለፈው ሳምንት የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 96.25 በመቶዎቹ ፈተናውን ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

የግል ኮሌጅ ተፈታኞችን ጨምሮ ከ400 በላይ ተማሪዎች ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም የተሰጠውን የአጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና በራያ ዩኒቨርሲቲ በመገኘት መውሰዳቸውን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል፡፡

⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news

https://t.me/Ethio_Education_24



Показано 20 последних публикаций.