👉ከባየር ሙኒክ መልቀቅ እንደሚፈልግ በይፋ አሳወቀ
👉ክለቡም ሙኒክ በስፖርቲንግ ዳይሬክተሩ በኩል ይህን ውሳኔውን አረጋግጦ ለሁሉም ነገር ክፍት መሆኑን አሳወቀ
👉ማንችስተር ዩናይትድ ፣ ቶትንሀም ፣ ቼልሲ ፣ አርሰናል ፣ አስቶን ቪላ እና ሌሎች ሁለት ክለቦች እሱን ለማስፈረም ንግግር ጀመሩ
👉ቶትንሀም በ60 ሚሊዮን ዩሮ ከባየር ተስማማ
👉ዩናይትድ በውሰት እሱን ለማስፈረም በንግግር ላይ ነበር
👉አሁን ደግሞ የ19 አመቱ ማቲያስ ቴል በድጋሚ በባየር ሙኒክ መቆየት እንደሚፈልግ አሳውቋል
*ማቲያስ ቴል 7 ክለቦችን ጭንቅላቱን በደንብ ባልተጠቀመበት ውሳኔው አስለፍቷል ያው የእሱ ውሳኔ አሁንም እርግጥ አይደለም እንደ ዥዋዥዌ ወደ ሞቀበት ነው የሚሄደው ዩናይትድ ለዚህም ነው ግፊቱን መጨመሩ አሁንም እየተገለፀ የሚገኘው እስከ ሰኞ የሚፈጠረውን መመልከት ነው።
@man_united_ethio_fans@man_united_ethio_fans