Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Религия


ትክክለኛው ኢስላማዊ አስተምህሮ፦
1) ከቁርኣን፣
2) ከሐዲሥ፣ [በሰለፎች አረዳድ]
3) ከታማኝ ዑለማዎችና
4) ከትክክለኛ ቂያስ ተጠናቅሮ ይቀርብበታል።
√ አዳዲስና ወቅታዊ ኢስላማዊ የሆኑ ጉዳዮችም ይዳሰሳሉ።
√ አላማዬ በዲኔ ላይ ያለውን የመረጃ ክፍተት መሙላት ነው።
ማንኛውም አስተያዬት ሲኖራችሁ @Murad_Tadesse ላይ አስፍሩት።
ስህተትም ባያችሁ ጊዜ አርሙኝ።
ጀዛኩሙል`ሏህ ኸይራ!

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Религия
Статистика
Фильтр публикаций


በኮፒ ሊንክ መታደግ የማይቻል 2 ይበልጥ ውጤታማ ሪፖርት ማድረጊያ መንገዶች አሉን።

ቀጥታ አፑ ላይ ያለው የሪፖርት መንገድ ምናልባትም ሃንድል የሚደረገው ራሱን በቻለ አልጎሪዝም ይሆናል። ኤአዩ ደግሞ ምናልባትም የብዙውን ሰው ሪፖርት በተለይ ሲደጋገም ስፓም መስሎት ፍላግ ሊያደርገው ይችላል።

ከቆይታ በኋላ 2 መንገዶችን አጋራችኋለሁ። ከአልጎሪዝሙ ባሻገር በሰዎች ሃንድል የሚደረጉ!

ኮንተንቱን ሰጥቼህ በእንግሊዝኛ Sub title የምትሠራ ቀልጣፋ ኤዲተር ካለህ ፈጥነህ ብቅ በል!

2.9k 0 0 14 161

የአዲስ አበባ መጅሊስ ትናንት ባወጣው መግለጫ የነውረኛው ግለሰብ ድርጊት የትኛውንም እምነት፣ የትኛውንም ተቋምና የትኛውንም ማኅበረሰብ አይወክልም ብሏል።

እኛምኮ እንደዛ በኸይር ተርጉመንላቸው ወንጀሉን በግለሰቡ ብቻ ገድበነው ነበር።

እነርሱ ግን «በፍፁም! እኛም እፎይ ነን፣ ሁሉ ማተብ እፎይ ነው፣ እፎይ የዘመናችን ጳውሎስ ነው!…» እያሉ፤ ስግጥ ብለው ብልግናው የሚወክለን ባለጌዎች ነን አሉ እንጂ!
ማፈርና መደበቅ ሲገባቸው ጭራሽ ደረታቸውን ነፍተው ይወክለናል አሉ።


ታዲያ ይወክለናል ካሉ በግድ አይወክላችሁም ማለት አግባብ ነው ወይ?
መብታቸውን መጋፋት አይሆንም ወይ?

በቃ! ተዋቸው፤ እፎይ ናቸው!


Репост из: Mizan Tv - ሚዛን ቲቪ 🇪🇹
Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️

[Part: ②②③③]👌


#ቁርኣን


ሰሑር ላይ ሪፖርት… ተብላችኋል¡

7.7k 0 4 166 317

Репост из: Mizan Tv - ሚዛን ቲቪ 🇪🇹
Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️

[Part: ②②③②]👌


#ቁርኣን

12.4k 0 12 30 187

በውስጥ መጥቶ አንዱ፦
«ድሮ ሙስሊም ነበርኩ፤ አሁን ግን እድሜ ለእፎይ ከእስልምና ወጥቻለሁ!»

እኔ፦ «ኦ! ይገርማል! እና ሙስሊም እያለህ ሰላተል ጀናዛ ስንት ሰዓት ላይ ነበር የምሰግደው?»

እሱ፦ «ቀን 10 ሰዓት ላይ!»

እኔ፦ እውነትም አንተ ጀናዛ ነህ¡


©: ከፌስቡክ መንደር የተገኘ


ተው! ልተኛበት… በጾሙ አታስቀልዱኝ¡

12.6k 0 23 57 974

ሲያሳዝኑ¡


በቃ! ለኮፒ ሊንክ ሰሑር ላይም ከኛው ጋ ሊነሱ ነው¿

12.4k 0 13 76 347

እናንተም ሪፖርት ማድረግ እንዳይረሳ።

ለብዙ ሰው ሼር በማድረግና በብዙ ሰው አካውንት በመግባት በዙሪያችሁ ያለውን ሁሉ አሰባስባችሁ ሰሑር ላይ ሪፖርቱን አዝምቱት።

12.5k 0 17 51 281


12.8k 0 10 43 707

አሁን'ማ ጭራሽ በየ 30 ደቂቃው ጋፕ ሊሆን ነው እንደ?

ለካ ለዚህ ነው ቅጥል ብለው ከውይይት ይልቅ ብሽሽቅና ጸያፍ ስድብ ውስጥ የገቡት?


በየሰዓቱ እየሆነ ያለው ይህ ነው። ከስድብና ጥላቻ የጸዳ ሰላማዊና ኢስላማዊ አስተምህሮ!

እንዳውም ስድብ ሲከሰትም በትዕግስት አሳልፎ በመልካም ቃላት መመለስ! ወንድማችን ሑሴን አላህ ይጨምርለት።

እንኳን ለብዙ ሰው ለአንድ ሰው የሂዳያ ሰበብ መሆን በራሱ ትልቅ መታደል ነው። አላህ ኢኽላሱን ይወፍቀው።

12.8k 0 3 113 786

«ሁሉም ባለ ማተብ እፎይ ነው!»

«እፎይ ለኔ የተዘመኑ ጳውሎስ ነው!»

ይህ ቅድም የተሳዳቢው እፎይ መንጋዎች በቴሌግራም ካደረጉት Live ምክክር በኋላ ወደ ቲክቶክ መንደር ሂደው ሲዶልቱ ከነበሩት ድምፅ ላይ ያስቀረሁት ነው።

ነውረኛውን ግለሰብ በዚህ ደረጃ ነው እየደገፉት ያሉት። ከአንደበታቸው እንደምትሰሙት፤ አንድ ጊዜ በአንዳቸው የቲክቶክ አካውንት፣ ሌላ ጊዜ በሌላኛው እየተቀያየሩ Live በመግባት ሚስኪኑን ህዝብ ጥላቻ፣ ሐሰተኛ መረጃና «ተጠቅተናል» አይነት ቁጭት እየጋቱ ስሜታዊ በማድረግ ወደ አላስፈላጊ ነገር እንዲያመራ እያደረጉት ነው።

እየተቀያየሩ ቀን ሙሉ ቲክቶክ Live ላይ ናቸው። ኧረ! ያ ጸያፍ ቃልና አገላለፅ ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚልን አይወክልም ብንላቸውም፤ በግድ ግብራችን ነው ብለዋል። አናስገድዳቸውም። አዎ! እፎይ ናቸው። እፎይ ብሎ መናገር በራሱ እንደ ስድብ የሚቆጠር ቃል እስኪሆንና መጨረሻውን ሲያዩ አናውቀውም እስኪሉ ድረስ መታገል አለብን። ሐቅ ያሸንፋል።


የቲክቶክን መንደር ለነርሱ የሐሰተኛና ጥላቻ ሰበካ መድረኩን መልቀቅ የለብንም።

ቲክቶክ የምትጠቀሙ ወንድምና እህቶች እናንተም ሐቅ ከኛ ነውና ኮንተንቶችን ሥሩ። እነርሱ ያንን ነውረኛ ታቅፈው ያላፈሩትን እኛ በሐቅ አናፍርም።


እንደየአስፈላጊነቱ ስለምጠቀመው ቲክቶክ ላይ ላላችሁ ይህ የኔ አካውንት ነው።
በዛ ሰፈርም ብቅ ብለን ሐቅን ማሰራጨት፣ ውሸትን ማጋለጥ፣ ጥላቻን መዋጋትና ሰላምን መስበክ አለብን።


ፎሎው አድርጉት።

https://www.tiktok.com/@muradtadesse?_t=ZM-8ud8gKHzvzq&_r=1


እናንተም ፎሎው ተደራረጉ።

13.6k 0 29 22 313

ሁሉንም ነውረኛ ስድቦቻቸውን ከእፎይ ጀምሮ ከላይ እስከ ታች ያሉትን በሙሉ፤ በቪድዮ፣ በጽሑፍ፣ በድምፅና በምስል የሚጋራበት ራሱን የቻለ የቴሌግራም ቻነል ተከፍቷል።

በዚህ ሊንክ ግቡ።


t.me/ArrestEffoy

ያንን ሁሉ ለጆሮ የሚሰቀጥጥ ከግብረ ገብነት የወጣ፣ እንኳን ኃይማኖተኛ ነኝ ከሚል ሰባኪ ከተራ ዱርዬ እንኳ የማይጠበቅ ብልግና ጭምር ያፍሩበት ዘንድ፣ እውነትም የርሱ ደጋፊ መሆናቸውን ከልብ ይመሰክሩ ዘንድ ይለቀቅበታል።

በዚህ የጥላቻ ሰበካ የሚፈለጉ ግለሰቦች በፎቶና አድራሻቸው ይለቀቃል።

ቻነሉን ለሌሎችም አሰራጩት!


አይገባችሁም እንጂ… ተመልከቱ ምን እንደሚባባሉ!

እናንተ ትርጉም የሌለው ይመስላችኋል ኣ? ይሄው የአንግሪ 😡 ኢሞጇን ንኩ እየተባባሉ ነው።


በሉ! እናንተ ግን ❤️ ንኩለት።




እነ ቅመም ሁሌ መናገር አለብኝ እንደ?

ፍጠኑ ወደ ❤️ ሪአክሺን!

የሆነ የላላ ቡለን ካለ ላጥብቅላችሁ፣ ተመሳሳይ ሃሳብ አታስደጋግሙኝ።

16.4k 0 12 63 580

ወይ ጣጣ…

«ቢሰርቁ እዳ፣ ቢለምኑ አይሰጡ!» እንዲሉ አበው።

ደግሞ ቀሲሱ ሶለዋት ስላደረገ ሰልሟል በሉና ፈስሩታ¡

እዛው በጸበልሽ ብሏል¡ የለሁበትም!


የእፎይ አካውንት ከተዘጋ፤ አለቀልን‼
=========================

የዛን እፎይ የሚባል ባለ'ጌ ልጃቸውን ገመና አቅፈው ሳያፍሩበት በኩራት አሁን በሚስጥር Live ላይ እየተወያዩ ነበር።

(የድምፅ ሪከርዱን እዚህ ላይ አዳምጧቸው'ማ።
https://t.me/MuradTadesse/40462)

«የኃይል ሚዛኑን ወደኛ ማምጣት አለብን፣ አጀንዳ ማስቀየስ አለብን፣ ከተከሳሽነት ወደ ከሳሽነት እናምራ፣ አካውንቱ እንዳይዘጋበት ኮፒ ሊንክ እናድርግ… » እያሉ መክረዋል።

አንዷ ያሳቀችኝ … "የሚሉትን ሚስጥር ልንገራችሁ!_" አለችና «እነርሱ እንደተኙ ሰሑር ላይ ሪፖርት እናድርግ ስለተባባሉ ኮፒ ሊንክ እናድርግ!» ብላ ትናገራለች። በርሷ ቤት በፐብሊክ ግሩፕ ላይ አንዱ የፃፈውን አይታ ሚስጥር አግኝታ ሞታለች።



ለማንኛውም ወጥራችሁ ሪፖርት አድርጉና አንዱ የጥላቻ ልሳናቸው ይዘጋ።

አሁን ደግሞ ወደ ሌላ ወደሚያሴሩበት መርሃ ግብር ስለሄዱ፤ እኔ ልከተላቸውና ልሂድ።

በተለያዩ አደረጃጀቶች እያሴሩ እንደሆነ ገልፀዋል። የሁሉንም ተሳታፊና ተናጋሪ ሙሉ ስም ይዣለሁ። የአንዱ አደረጃጀት ከተገኘ ሲቀፈደድ ሌላውን ይጠቁማል። ግን የሚመለከተው የመንግስት አካል ነገሩ ፈር ሳይለቅ ወንጀለኞችንና በየቦታው የሚያሴሩትን ለቅሞ በአስቸኳይ ስርዓት ቢያሰፍን ጥሩ ነው።


እናንተ ወደ ብዙ ሰው በማሰራጨት ሪፖርት አስደርጉ፣ አድርጉ።

ሌላው ደግሞ ሲመቻቸው «መና'ፍቅ» እያሉ እንዳላሳደዷቸው ሁላ፤ "ፕሮቴስታንቶችንና ካቶሊኮችን እየሱስ የናንተም ነው!" ብለው ስትራቴጂክ አጋር ለማድረግ ጥሪ አቅርበውላቸዋል። ሞኝ ካልሆነ በስተቀር "ራሳችሁን ቻሉ!" ነው የሚላቸው። ሲቀጥል እየሱስ ከማንም በላይ የኛ ነው። እንወደዋለን፣ የአላህ ሰላምና እዝነት በርሱ ላይ ይስፈንና!

ከፈለጉና ባለጌው እኛንም ይገልፃል ካሉ ያግዟቸው። እኛ ምን አገባን! በዛ ብልግና ንግግር አፍረው መደበቅ ሲገባቸው ገፍተው መጥተዋል። በመጡበት መልሶ፣ ጥላቻቸውን አለዝቦ፣ ወንጀለኛቸውን ለፍርድ አቅርቦ አደብ ማሲያዝ ያስፈልጋል።

ሪፖርት አድርጉ።

ከሪፖርት በተጨማሪ ቀጥታ ወደ ቲክቶክ ካምፓኒ የምንልከው ኢሜይል ይኖረናል ከቀናት በኋላ። በባሌም በቦሌም መዘጋት አለበት።

እነርሱ ለሐሰትና ለብልግና ይህን ያክል ከወገኑ፤ እኛ ሐቅ ይዘንና ተበዳይ ሆነን መሳነፍ የለብንም።

18.4k 0 75 76 657

በእንግሊዝኛ እነዚህን 5ቱን ነጥቦች ለየብቻ አድርጋችሁ ኮምቷቸው።

በዚህ ፖስታቸውና በሌሎችም ከኃይማኖት ጋር ተያይዞ እየደሰኮሩ ባሉት ላይ እውነታውን ንገሯቸው።
https://www.facebook.com/share/r/1FTKB8MbHm/

ተሳዳቢዎችና ጥላቻ ሰባኪዎች ለፍርድ ካልቀረቡ፤ ስለ መቻቻልና መከባበር በወሬ ደረጃ ቢወራ ውሃ ይቋጥራል እንደ? ሃሳቡስ እንደ ሊዋጥ ይችላል? መጀመሪያ አጥፊዎች ከነ ግብረ አበሮቻቸው ተጠያቂ ይደረጉ፣ ለፍርድ ይቅረቡ።

①)We, the Muslim community, stand against spiritual hatred of our Prophet Muhammad (PBUH) and his Beloved Ones (Salawatullah). The speech of hate has no right to live in our society. Therefore, law and religious diversity have to be adhered to! #JusticeForMuslims #ArrestEphoy #StopHateSpeech #Ethiopia #ReligiousFreedom #Accountability 


②)The public should not take lightly the dangerous effect of Ephoy (Solomon Shiferaw)'s dangerous speech which aim against Islam and Prophet (PBUH). The code of silence by the public is not sensible. Who can be held accountable to avoid repetition of this? #ProtectReligiousHarmony #NoToHate #Ethiopia #JusticeNow #ArrestEphoy #HateSpeechIsNotFreeSpeech 

③)Interference with the sanctity of Allah, Islam, and the Prophet Muhammad (PBUH) is not freedom of speech; that is hate speech by itself. Thus, the man himself, Ephoy (Solomon Shiferaw), who said so, must be brought to justice. It is our obligation that we as society do not tolerate this criminal action. #RuleOfLaw #Ethiopia #NoToHate #ArrestEphoy #JusticeSystem #ProtectMinorities 


④) 
Urgent intervention is required! Ephoy (Solomon Shiferaw) is a harsh critic of Islam. Therefore, arrest him and make sure that law is being in place! #ArrestEphoy #HateSpeech #Ethiopia #Justice #Islamophobia


⑤)Ephoy through such words has directly affected an end to the peace and unity of Ethiopia. Plead hereby with the authorities to swiftly take legal action and prosecute him for his dangerous rhetoric. To begin with, we have to join hands against hate. #EthiopianUnity #Peace #NoToHate #ArrestEphoy #JusticeForAll #ReligiousTolerance

18.1k 0 11 26 267

EBC ከሦስቱም ኃይማኖቶች ተወካዮች ብሎ ቀጥታ ስርጭት እያስተላለፈ ነው።


በዚህ ሊንክ ግቡና ንገሯቸው።


https://www.facebook.com/share/v/1AC9pKsy47/



ፍትሕ ሳይሰፍን፣ የጥላቻ ሰባኪው ፍርድ ሳይሰጠው፣ … በባዶ ወሬ ስለ ኃይማኖት መቻቻልና መከባበር ማውራት ራስን መሸወድ ነው በሏቸው።


#BringHimToJustice

Показано 20 последних публикаций.