ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Транспорт


╔════◈◉◈════╗
                     أهل السنة والجماعة
            ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው።
🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም
🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን
╚════◈◉◈════╝

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Транспорт
Статистика
Фильтр публикаций




የመጀመሪያ ቀን

የትኛውም ሰው የመጀመሪያ ቀን ለሚያገኘው ሰው ይጨነቃል ያስባል በምን አይነት መልኩ እንደሚገናኙ ሁሉ ነገር ያስጨንቀዋል ምክንያቱም የመጀመሪያ ቀን ነውና።የረመዳን የመጀመሪያ ቀን አላህ ይመለከተናል የዛን ቀን በራህመቱ የተመለከተው ከዛ በኃላ መቼም እደላ ቢስ አይሆንም።የመጀመሪያ ቀን ለመታየት ልብን ፏ ማድርግ ነው። ኢብኑ መስኡድ እንዴት ነበር ረመዳንን ምትቀበሉት ተብለው ሲጠየቁ?አንዳችንም ለወንድማችን የጎመን ዘር ፍሬ አክል ልባችን ውስጥ ጥላቻን ቋጥረን ረመዳንን ለመቀበል አይደፈርም ነበር አሉ።ለጣኢፉ ወልማዐሪፍ

👉የአላህ ሹፈን ባክህ ለዚህ የተገባን ባንሆንም


ዘ.ሐ


በዚህ ሰሞን ባደረኩት ጥናት አብዛኛው ሴቶች ከማግባታቸው በፊት ፆም ያበዛሉ ሲያገቡ ግን ይተውታል። ‼️ለምንድ ነው ሚተውት ከተባለ❓ ከሁለት አንድ ነው ሶስተኛ የለውም ሲፆሙ የነበረው ነዝር(ስለት ባል እስካገኝ)ነበረ ወይም ሱና ፆም ያለ ባል ፍቃድ ስለማይሆን ማስፈቀድ አይፍልጉም?በጣም።ለማንኛውም ቀዷ ያለባቹ ሴቶች ቶሎ ቶሎ ክፈሉ አብሽሪ ደግሞ ለረመዳን የባል ፍቃድ አያስፈልግም።‼️


✍ዘ.ሐ


ሀበሻ ውስጥ አይደለም


ሰሞኑን አንድ አዕምሮ ዘገምተኛ ፕሮፌሰር ምን ቢል ጥሩ ነው ፡ “ ወረቃት “ የተሰኘችዋ የኡሱለል ፊቅህ ኪታብ ፀሀፊ ኢማሙል ሀረመይን አይደሉም ፡ ይህንንም በጥናት አረጋግጫለሁ ብሎ ጆሯችንን አደማን

⛔️ ስማቸው ዑመር ፣ ሀይደር ወዘተ የሆኑ በኦሬንታሊስቶች ተፅእኖ ውስጥ የወደቁ ፣ በሀሳብ ነፃነት ስም የአይሁዶችንና የክርስቲያኖችን አላማ ለማሳካት ደፋ ቀና የሚሉ እልፍ አእላፍ ዶ/ር ፣ ፕ/ር ተብዬዎች አሉላችሁና የሸይኾቻችሁን መንገድ ጠበቅ አድርጋችሁ ያዙ


ሂወትን ከሚበጠብጡ ደስተኛ እንዳትሆን ከሚያደርጉ ሀዘንህን ከሚቀሰቅሱ ነገራት ዋነኛው ጥቅስ፣ትዝታ ዘፈኖች እንዲሁም ግጥሞች ናቸው። እኔ እራሱ አሁን ቃሳ ቃሳ የሚለው ዘፍን ትዝ ብሎኝ ይህው እንባዬ መጣ።ስለዚህ ጥቅስ አታብዛ። አተብዢ አይባለም ያለሱ መኖር ስለማይችሉ።‼️የራሴ ጥናት ነው

ዘ.ሐ


ዘመናችን ገዳይ እራሱ የቀባሪን አጅር (ቂራጥ) አገኛለሁ ብሎ ሊያስቀብር ሚመጣበት ዘመን ነው።እንዴት ከፍተናል አንተይ⁉️

ዘ.ሐ


ሂርዝ
♦️♦️

ዐብዱሏህ ኢብኑ ዐምር ረዲየሏሁ ዐንሁ “ ከአሏህ ቁጣ እና ቅጣት እንዲሁም ከባሮቹ ተንኮል ፡ ከሸይጧንም ሹክሹክታ ሙሉ በሆኑት በአሏህ ቃላት እጠበቃለሁ “ የሚለውን ዚክር ለልጆቻቸው ያስተምሩ ፣ ለአቅመ አዳም ላልደረሱት ደግሞ አንገታቸው ላይ ያንጠለጥሉላቸው ነበር

ቲርሚዚና ሌሎችም




Репост из: ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ
የዐቂዳ ደርስ

ዛሬ ጁሙዐ ከምሽቱ 3:30 ጀምሮ በሱፊይ አህለ ሡና ወልጀምዐ የቴሌግራም ቻናል !!

በኡስታዝ ዒሳ አብራር 【ሀፊظሁላህ】

       ┄┄┉┉✽‌»‌‌✿»‌‌✽‌┉┉┄┄

https://t.me/sufiyahlesuna


ማግባት ያሰባቹ እባካችሁ የሸእባን ግማሽ ሳይገባ አፍጥኑት 😀😀😀😀በኃላ ለሚደርሰው ጉዳት የለሁበትም ቀዷ ፣ከፍረቱል ኡዝማ፣ ወንጀል ፣ተአዚር ይህ በሙሉ ነው ሚጠብቃቹ። አላሁም هل በለግቱ


ዘ.ሐ


ኦክስጂን ፣*ካቲተር ፣ ፣ግሉኮስ ፆም ያስፈጥራሉ።

*ሽንት እንቢ ሲል በሽንት ቧንቧ ውስጥ የሚከተት ቲዩብ(ትቦ) ነው።


ዘ.ሐ


💢✨የረመዷን ትሩፋት✨💢

وعن أبي هريرة  أَنَّ رسولَ اللَّهِ ﷺ قالَ: ❨إِذا جَاءَ رَمَضَانُ، فُتِّحَتْ أَبْوَابُ الجنَّةِ، وغُلِّقَت أَبْوَابُ النَّارِ، وصُفِّدتِ الشياطِينُ متفقٌ عَلَيْهِ❩

♦️አቡ ሁረይራ ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዳስተላለፉት የአሏህ መልዕክተኛﷺ እንዲህ ብለዋል ❝ረመዷን የመጣ ጊዜ የጀነት በሮች  ይከፈታሉ፤ የእሳት በሮች ይዘጋሉ እና ሸይጣኖች ይታሰራሉ❞አሉ።
📜ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል


عن أبي هريرة رضي الله عنه قال قال رسول الله ﷺ ❨إذا كان أولُ ليلةٍ من شهرِ رمضانَ صُفِّدَتِ الشياطينُ ومَرَدةُ الجنِّ ، وغُلِّقتْ أبوابُ النارِ فلم يُفتحْ منها بابٌ ، وفُتِّحَتْ أبوابُ الجنةِ فلم يُغلقْ منها بابٌ ، ويُنادي منادٍ كلَّ ليلةٍ : يا باغيَ الخيرِ أقبلْ ، ويا باغيَ الشرِّ أقْصرْ ، وللهِ عتقاءُ من النارِ ، وذلك كلَّ ليلةٍ

♦️አቡ ሁረይራ ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዳስተላለፉት የአሏህ መልዕክተኛﷺ እንዲህ ብለዋል ❝ከረመዷን ወር የመጀመሪያ ለሊት የሆነ ጊዜ ሸይጣኖችና አመፀኛ ጅኒዎች ይታሰራሉ፤ የእሳት በሮች ይዘጋሉ.. ከእሳት በር አንድም በር አይከፈትም፤ የጀነት በሮች ይከፈታሉ.. ከጀነተ ብሮችም  አንድም በር አይዘጋም፤ ከሰማይም ተጣሪ ይጣራል...❝  አንተ መልካምን ነገር ፈላጊ ሆይ!.. ወደ መልካም ነገር ዙር አንተ መጥፎ ነገር ፈላጊ ሆይ!... ተቆጠብ❞ እያለ በየለሊቱ ይጣራል...ለአሏህም በየቀኑ ከጀሀነም ነፃ የሚላቸው ሰዎች አሉት❞አሉ።
📜 ኢብኑ ሂባን ዘግበውታል።


♦️عن أبي سعيد الخدري رضي الله  عن النبي صلى الله عليه وسلم قال مَن صام رمضانَ وعرَف حدودَه وتحفَّظ ما ينبغي أنْ يتحفَّظَ كفَّر ما قبْلَه

አቡ ሰኢድ አልኹድሪ ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዳስተላለፉት የአሏህ መልዕክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል «ረመዷንን ድንበሩን ያወቀ ሊጠበቅ ከሚገባው ነገር ተጠብቆ የፆመ ያለፈውን ወንጀል
ያስምርለታል»አሉ።

📜ኢብኑ ሂባን ዘግበውታል

ዘ.ሐ


የዛሬ ኹጥባ

ሸይጣን ከአግልግሎት መስጫ ክልል ውጪ የሚሆንበት ነፍስያ ስደውል የደወሉትን ደንበኛ አሁን ሊያገኙት አይችሉም የሚባልበት እባክሆን ከወር በኃላ ይደውሉ የሚባልበት ጊዜ እየመጣ ነው እሰከ እዛ እራሳችን ፍላይት ሞድ እናድርግ

ዘ.ሐ




Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
የሰይዲ ሀሳን ኢብኑ ሳቢት ረዐ ግጥምን ድንበር ማለፍ ነው ሸይኽ ፈውዛን።ከዛ ሰለፍ ነው ምከተለው ይልሀል።


የጀለቢያ ሱሪ ብዛት መግዛት ምትፈልጉ ቴሌግራም ላይ አናግሩኝ @Ab_hakim1


አህለሱና ወልጀመዐህ ከተባለ በዚህ ስያሜ የተፈለገበት አሽዐሪያና ማቱሪዲያ ነው

ሙርተዷ አዝዘቢደይ / ኢትሃፍ አስሳደቱል ሙተቂን /


በዚህ የተማሪውች እረፍት ሰለ ፆም የሚዳስሱ ሁለት ኪታቦችን ለመጨረስ አስበን አንደኛውን ጨርሰናል ሁለተኛው ግማሽ ላይ ደርሰናል በየ አከባቢ ያላቹ ኡስታዞች ይህን ነገር ብትለምዱ ጥሩ ነው።

✍ዘ.ሐ


ወሀብያ ሞኝ ጀመዐ ነው‼️

👉 ነብዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም በሀዲስ እንደ ገለፁት "سفهاء الأحلام" (ቂላቂል ናቸው) ።እንዴት ካላችሁ እናንተዉ ራሳችሁ ፍረዱ

👉ፎቶ እየተነሳ ፎቶ ሀራም ነው ይላል‼️

👉ስንት ሰለፎች ያልሰሩት ተግባር እየፈፀመ ፡ ለምሳሌ ቁርአን ውድድር ፣ የጎዳና ኢፍጣር ፣ የኺትማ ዱዐእ ፣ የረመዳን የመጨረሻዉን አስር ቀን ለይቶ ተሀጁድ በጀመዐ መስገድ የመሳሰሉትን እየተገበረ ፡ ነቢዩ ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም ያልሰሩት ተግባር ሁሉ መጥፎ ቢድዐ ነው ብሎ ይሞግታል ። ‼️

👉በሰማይና በምድር የሚኖርን ሙስሊም እያከፈሩ እኛ አናከፍርም ብሎ ይሞግታል።‼️ከዚህም አልፈው አሽዐሪዮች ያከፍሩናል እያሉ ይከሱናል

👉አላህ እጅ፣ እግር፣ ፊት፣ ጣት፣ ጎን፣ ባት ፣ አሏህ ይዞራል፣ ይቀመጣል፣ ይሮጣል ፣ሽርጥና ኩታ አለዉ ወዘተ እያለ መልሶ አይኑን በጨው አጥቦ ሙጀሲማ አይደለሁም ብሎ ልባችን ክው ያደርጋል።‼️

👉ሴት ከውስጥ ታይት መልበስ አትችልም ከላይ ጃኬት መደረብ አትችልም ይላል ለሚስቱ ግን ይገዛል።‼️

ሌላም ብዙ መጥቀስ ይቻላል ፡ ታዲያ እነዚህ ሰዎች ሞኝ ካልሆኑ ማነው ሞኙ ⁉️ ደኡፈ አጥጣሊቡ ወልመጥሉብ።

✍ ዘ.ሐ

Показано 20 последних публикаций.