ትምህርት ሚኒስቴር™


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Образование


📚 This unique channel is prepared by the community request.
Any comment & Paid Ads @Tmhrt_Ministers_bot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Образование
Статистика
Фильтр публикаций


#Update

የተራዘመው ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የኦንላይን ምዝገባ ለአመልካቾች ክፍት ሆኗል።

ተከታዩን ሊንክ በመጠቀም ይመዝገቡ 👇
https://ngat.ethernet.edu.et/registration

ምዘገባ የሚያበቃው 👇
ሐሙስ መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ምሽት 12:00 ሰዓት

ፈተናው የሚሰጠው 👇
መጋቢት 12/2017 ጠዋት 3:00 ጀምሮ

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


የሆነ ነገር ስንገዛ ከፋዩ እኔ ነኝ ለማለት ምን እንላለን?
Опрос
  •   It's on me
  •   I won't pay for it
  •   I owe you
176 голосов


የNGAT ፈተናና ምዝገባ ቀን ተራዘመ።

የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና እና ምዝገባ ቀናት ተራዘመ።

ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጋቢት 01/2017 መጠናቀቁ እና ፈተናው መጋቢት 05/2017 ከ3፡00 ጀምሮ እንደሚሰጥ መገለጹ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ በአንዳንድ ተፈታኞች ጥያቄ መሰረት ምዝገባው እስከ የካቲት 04/2017 ዓ.ም እስከ ምሽቱ 12:00 የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል።

ፈተናው ደግሞ መጋቢት 12/2017 ከ3:00 ጀምሮ እንደሚሰጥ ገልጿል።

በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያመለጣቸው አመልካቾች ምዝገባቸውን ወደ
https://ngat.ethernet.edu.et/registration በመግባት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።

#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


A: Whose is this? B: ________.
Опрос
  •   He's
  •   It is
  •   It's
  •   His
160 голосов


ዛሬ ይጠናቀቃል!

ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ዛሬ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ያበቃል፡፡

በቀሩት ሰዓታት ምዝገባዎን ያድርጉ!

የመመዝገቢያ ሊንክ፦
https://ngat.ethernet.edu.et/registration

የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡

ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


Doghearted
Опрос
  •   ጨካኝ
  •   የዋህ
332 голосов


My grandfather died ___ heart attack.
Опрос
  •   of
  •   by
52 голосов


ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1,811 ተማሪዎች አስመርቋል።

ተመራቂዎቹ በመደበኛ፣ በማታ እና በተከታታይ መርሐግብር ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።

ዩኒቨርሲቲው 46 ተማሪዎች በሁለተኛ ዲግሪ፣ 1,549 በመጀመሪያ ዲግሪ እና 216 በክረምት (PDGT) በድምሩ 1,811 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


ፈሪ
Опрос
  •   Bold
  •   Gutsy
  •   Wuss
  •   Fearless
382 голосов


She did it _ purpose. ሆን ብላ ነው ያደረገቺው ::
Опрос
  •   by
  •   at
  •   in
  •   on
407 голосов


Vacant
Опрос
  •   ክፍት ቦታ
  •   የተያዘ ቦታ
215 голосов


በዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የዓመታት ልፋቷን ዋጋ የተረከበችው ብርቱ

በወሎ ዩኒቨርሲቲ የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል ተማሪ የነበረችው ዚክራ ሰኢድ 3 ነጥብ 99 አማካይ ውጤት በማስመዘገብ የዩኒቨርሲቲውን የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልማለች፡፡

ከሽልማቱ በኋላ ለFBC በሰጠችው አስተያየት፤ እየተከበረ በሚገኘው የሴቶች ቀን መመረቋ እና የወርቅ ሜዳሊያ መሸለሟ ደስታውን እጥፍ እንዳደረገላት ተናግራለች፡፡

ሴቶች እንደምንችል የኔ ውጤት ማሳያ ነው ያለችው ዚክራ፤ በቀጣይም ሀገሯን እና ሕዝቧን በተማረችበት ለማገልገል መዘጋጀቷን አረጋግጣለች፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


#TVTI

በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በደረጃ 7 (2ኛ ዲግሪ) ለመቀጠል የተመዘገባችሁ (ከየክልሎቻችሁ ተመልምላችሁ የተላካችሁ) እንዲሁም በኢንስቲትዩቱ የመጀመሪያ ዲግሪ የያዛችሁና በኢንስቲትዩቱ በደረጃ 7 (2ኛ ዲግሪ) ለመቀጠል ማመልከቻ ያስገባችሁ በሙሉ ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ለመውሰድ ምዝገባ ማድረግ ይኖርባችኋል።

በመሆኑም የአመልካቾች ምዝገባ እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ በ https://ngat.ethernet.edu.et/registration የመመዝገቢያ ሊንክ በኩል ይከናወናል፡፡

የመፈተኛ ' USER NAME ' እና " PASSWORD ' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈጸም ይጠበቅባችኋል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


ብሔራዊ መታወቂያ ያልያዘ ተማሪ በቀጣይ ትምህርት ቤት አይመዘገብም ተባለ።

ከ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ ካልያዙ መመዝገብ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡

በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ፤ ከ450 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ብሔራዊ መታወቂያ ለመመዝገብ የአንድ ወር ዘመቻ መጀመሩን ተናግረዋል።

ዋና ሥራ አስኪያጁ የከተማ አስተዳደሩ ለምዝገባው አስፈላጊውን የሰው ኃይል እና የቁሳቁስ ዝግጅት አጠናቅቆ ወደ ተግባር መግባቱን ገልጸዋል፡፡

በመዲናዋ ለሚገኙ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ ለማዳረስ ምዝገባው ከትምህርት ቤቶች ባለፈ በሁሉም የከተማ አስተዳደሩ መዋቅሮች አንደሚካሄድም አስታውቀዋል፡፡

ቤተሰብም በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ መያዝ እንዳለባቸው አውቆ በተዘረጉት አማራጮች ሁሉ ልጆቹን እንዲያስመዘግብ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

©Ethio FM
ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


#MoE #NGAT

ትምህርት ሚኒስቴር የሶስተኛውን ዙር የ2017 ዓ.ም የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የምዝገባ ጊዜ ይፋ አደረገ።

ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) አመልካቾች ምዝገባ ከየካቲት 27 እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ በ
https://ngat.ethernet.edu.et/registration የመመዝገቢያ ሊንክ በኩል እንደሚከናወን አሳውቋል።

ከምዝገባው ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሥራ ሰዓት በኢሜል አድራሻ
ngat@ethernet.edu.et ወይም በስልክ ቁጥር 0920157474 እና 0911335683 ማብራሪያ መጠየቅ እንደሚቻልም አመልክቷል።

የመፈተኛ ' USER NAME ' እና " PASSWORD ' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል ይላካል ያለው ሚኒስቴሩ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 እንደሆነና በቴሌብር በኩል ብቻ እንደሚፈጸም ገልጿል።

ትምህርት ሚኒስቴር ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን በቀጣይ እንደሚያሳውቅ አመልክቷል። ተፈታኞች በፈተና ወቅት የተሰጣቸውን User Name እና Password፣ እንዲሁም ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ ይዘው መቅረብ ይጠበቅባቸዋል ብሏል።

#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር

✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ

🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers
🔻https://t.me/Tmhrt_Ministers


She is being very ____ today! ዛሬ በጣም ባለጌ (ትህትና የሌላት) እየሆነች ነው ::
Опрос
  •   Unpolite
  •   Inpolite
  •   Dispolite
  •   Impolite
118 голосов


Which one is correct?
Опрос
  •   Protein
  •   Protien
160 голосов


✅ በ ONLINE ገንዘብ መስራት ይፈልጋሉ ?


የፊልም አፍቃሪ ነህ እንግዳውስ ይሄን የፊልም ቻናል Join በል  ሁሉንም አዳዲስ የሚወጡና ቆየት ያሉ ተከታታይና ሲንግል ፊልሞችን የሚለቅ ምርጥ ቻናል ነው👇👇
'https://t.me/addlist/8fKNPukq-f0zYzFk' rel='nofollow'>https://t.me/addlist/8fKNPukq-f0zYzFk
'https://t.me/addlist/8fKNPukq-f0zYzFk' rel='nofollow'>https://t.me/addlist/8fKNPukq-f0zYzFk


የ125 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️

Показано 20 последних публикаций.