Фильтр публикаций


Management Exit Exam Full Day Schedule.xlsx
308.8Кб
Management Exit Exam Full Day Schedule; AAU
Tuesday February 04, 2025 (ጥር 27/2017 ዓ.ም)

5.6k 5 49 14 10

Accounting Exit Exam Full Day Schedule.xlsx
301.5Кб
Accounting Exit Exam Full Day Schedule; AAU
Monday February 03, 2025 (ጥር 26/2017 ዓ.ም)


Репост из: ATC NEWS
ዛሬ ምሽት ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ አነስተኛ የእሳት አደጋ አጋጥሞ የነበረ ሲሆን እሳቱ በአሁኑ ሰዓት በቁጥጥር ስር መዋሉን የግቢው ተማሪዎች ነግረውናል።

ከእሳት አደጋው ጋር በተያያዘ ከቤተ-መፃህፍ ለመውጣት በነበረ ጥድፊያ ቀላል ጉዳት ያስተናገዱ ጥቂት ተማሪዎች መኖራቸውን የግቢው ተማሪዎች ጨምረው ነግረውናል።


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


🧐




ይሄ ቲክቶክ ብዙ ልጆችን ማሰብ እንዳይችሉ አድርጓል።

እባካቹህ በምን እንደምትቀልዱ አርቃቹህ አስቡ‼️

ነገ እነዚህ ልጆች ይቅርታ እያሉ ቢነፋረቁም ይቅርታ ላያስጥላቸው የሚችል ከባድ ጥፋት ነው የፈፀሙት😢


Репост из: ATC NEWS
#Update

ማሳሰቢያ - ሁለት ቀን ብቻ ቀረው!

የ2ዐ17 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ( የ12 ኛ ክፍል) ፈተና ምዝገባ ማክሰኞ ጥር 6/2017 ዓ/ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ላይ ይጠናቀቃል።

ስለሆነም በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገባችሁ ካላችሁ በነዚህ ቀሪ ሁለት ቀናት ላይ ብቻ እንዲትመዘገቡ እናሳስባለን።

⚡️ያልተመዘገበ አይፈተንም❗️


የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


ዩትዩብ ላይ የጥሪ ማስታወቂያዎችን ስታዩ ቪድዮው የተለቀቀበትን ቀን ተመልከቱ 🙏


Репост из: ATC NEWS
#EntranceExam #2017

የ2017 ሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ሁኔታ ከ9 - 12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ 8 ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7- 8ኛ ክፍሎች የሚሸፍን ይሆናል።

👉እያንዳንዱ ተማሪ በተማረበት የክፍል ደረጀ የተማረውን የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርጐ ሊዘጋጅ ይገባል። ፈተናዎቹ ተማሪዎቹ የተማሩትን መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ ይሆናል።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


Wollo University Mid Exam schedule


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


አዲሱ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምግብ ሜኑ


አዲሱ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የምግብ ሜኑ


Репост из: ATC NEWS
#Update #MealMenu

ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ተመሳሳይ የተማሪዎች የምግብ ሜኑ ይፋ ተደርጓል‼️

ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የመንግስት ዩንቨርስቲዎች ያስተላለፈው የተማሪዎች የምግብ ሜኑ መግለጫ 👇

(ሚንስትር ዴኤታው)

[የምግብ ሜኑውን ከምስሉ ይመልከቱ]

Click

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ለዘንድሮ ፍሬሽማን ናቹራል ተማሪዎች ብቻ 👂

@muedu


አንድ ባህርዳር የሚኖር ልጅ ይህን ምናባዊ የስራ ማስታወቂያ አይቶ በቴሌግራም apply ያደርግና ከጥቂት ቀናት በኋላ ለሱና አብረውት ላመለከቱ ጓደኞቹ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ተመርጣቹሃል የሚል መልዕክት ይደርሳቸውል።ከዚያም የስራ ምደባ ይባልና እሱና ጓደኞቹ የተለያዩ የክልል ከተሞች ላይ ተመድባቹሃል ምደባችሁን ለማስቀየር የምትፈልጉ 2000ብር በመክፈል ማስቀየር ትችላላቹህ ይባላሉ።

የባህርዳሩ ልጅ ስራ አገኘሁ ብሎ በፕሌን አዲስ አበባ ይመጣና ወደ ተመደበበት ድሬደዋ ለመሄድ ትራንስፖርት ሲያማርጥ የተባለው ስራ ምናባዊ ብቻ እንደሆነ ይገባዋል....

አዲስ ተመራቂዎች ለስራ ካላቹህ ጉጉት የተነሳ የህጋዊ ሌቦች ኢላማ እየሆናቹህ ነው እና አትቸኩሉ‼️

የስራ ማስታወቂያ ከምን አይነት ምንጭ እንደሚገኝ ለዩ ቅድሚያ 👍








Репост из: ATC NEWS
የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን ማሻሻያ ተደረገ‼️

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ለገንዘብ ሚኒስቴር የፃፉት ደብዳቤ 👇

< ከመ/ቤታችሁ መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም በቁጥር 1/143/150/17 በተጻፈ ደብዳቤ አሁን በስራ ላይ ያለው የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን ከወቅቱ የገበያ ዋጋ አኳያ ተማሪዎችን ለመመገብ በቂ ባለመሆኑ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን ማሻሻያ ጥናት በማካሄድ የተመን ማሻሻያው እንዲፈቀድ መጠየቃችሁ ይታወሳል:: የቀረበውን የምግብ በጀት ተመን ማሻሻያ ጥናት ከወቅቱ የገበያ ዋጋና ከመንግሥት የመክፈል አቅም አኳያ በማየት የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን በቀን በአንድ ተማሪ የነፍስ ወከፍ ወጪ 100 ብር (አንድ መቶ ብር ) ሆኖ ከታህሳስ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ እንዲውል ተወስኗል።

በዚህም መሰረት የሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች የምግብ አቅርቦት በወጥነት እና ውጤታማ በሆነ መልኩ እንዲከናወን መስሪያ ቤታችሁ ከምግብ በጀት ተመን ማሻሻያው ጋር የተጣጣመ ስታንዳርድ የምግብ ሜኑ በማዘጋጀት ዩኒቨርስቲዎች አንዲጠቀሙበት እና በአግባቡ ስራ ላይ መዋሉን ክትትል እንድታደርጉ በጥብቅ አስታውቃለሁ፡፡ >


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news

Показано 20 последних публикаций.