Репост из: ATC NEWS
#Update
ማሳሰቢያ - ሁለት ቀን ብቻ ቀረው!
የ2ዐ17 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ( የ12 ኛ ክፍል) ፈተና ምዝገባ ማክሰኞ ጥር 6/2017 ዓ/ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ላይ ይጠናቀቃል።
ስለሆነም በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገባችሁ ካላችሁ በነዚህ ቀሪ ሁለት ቀናት ላይ ብቻ እንዲትመዘገቡ እናሳስባለን።
⚡️ያልተመዘገበ አይፈተንም❗️
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
ማሳሰቢያ - ሁለት ቀን ብቻ ቀረው!
የ2ዐ17 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ( የ12 ኛ ክፍል) ፈተና ምዝገባ ማክሰኞ ጥር 6/2017 ዓ/ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ላይ ይጠናቀቃል።
ስለሆነም በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገባችሁ ካላችሁ በነዚህ ቀሪ ሁለት ቀናት ላይ ብቻ እንዲትመዘገቡ እናሳስባለን።
⚡️ያልተመዘገበ አይፈተንም❗️
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news