በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት በአቶ ጌታቸው ረዳ በሚመራው ህወሓት እና በዶክተር ደብረጺዮን በሚመራው የህወሓት ቡድን መካከል የተፈጠረውን ልዩነት በውይይት ለመፍታት አሸማጋይ ሆኖ የተሰየመ ቡድን ከሁለቱ ቡድን ከፍተኛ አመራሮች ጋር ንግግር በማድረግ ሁለቱም ቡድኖች በአካል ተገናኝቸው በልዩነቶቻቸው ዙሪያ ለመወያየት ፈቃደኝነታቸውን የገለፁ ሲሆን በዛሬው ዕለት ፊት ለፊት ተገናኝተው ለውይይት ሊቀመጡ እንደሚችሉ ሰምተናል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter