Репост из: የእምነት ጥበብ
ቅባቶች ቃልን ከሥጋው ለዩት አፋቸውን ሞልተው ሥጋ በቃል አልተቀደሰም አሉ።
ሰው እንዴት በእግዚአብሔር ቃል ላይ እንድህ ያምጻል አይደለም ከቃል ጋር የተዋሐደ ሥጋ እኛ እራሱ ከመለኮት ባሕርይ ተካፋዮች እንደምንሆን አያቁምን
2 Peter 1 አማ - 2ኛ ጴጥሮስ
4: ስለ ክፉ ምኞት በዓለም ካለው ጥፋት አምልጣችሁ #ከመለኮት-ባሕርይ ተካፋዮች በተስፋ ቃል እንድትሆኑ፥ በእነዚያ ክብርና በጎነት የተከበረና እጅግ ታላቅ የሆነ ተስፋን ሰጠን። እንድል
አቤት ድፍረታቸው ክህደታቸውን በየቦታው በመሳደብ ለመሸፈን ሲሞክሩ ደግሞ እኮ😁
መጽሐፍ እንድህ ይላል Psalms 46 አማ - መዝሙር
4: የወንዝ ፈሳሾች የእግዚአብሔርን ከተማ ደስ ያሰኛሉ፤
ልዑል ማደሪያውን ቀደሰ።
ታድያ እብሮት የተዋሐደውን ሥጋ ካላከበረው እና ካልቀደሰው የቃል አምላክነት ምኑ ጋ ነው እሱ ቅዱስ ሁኖ ሌሎቹን የሚቀድስ መሆን መካድ አይደለምን
@WisdomOfTheFaith
ሰው እንዴት በእግዚአብሔር ቃል ላይ እንድህ ያምጻል አይደለም ከቃል ጋር የተዋሐደ ሥጋ እኛ እራሱ ከመለኮት ባሕርይ ተካፋዮች እንደምንሆን አያቁምን
2 Peter 1 አማ - 2ኛ ጴጥሮስ
4: ስለ ክፉ ምኞት በዓለም ካለው ጥፋት አምልጣችሁ #ከመለኮት-ባሕርይ ተካፋዮች በተስፋ ቃል እንድትሆኑ፥ በእነዚያ ክብርና በጎነት የተከበረና እጅግ ታላቅ የሆነ ተስፋን ሰጠን። እንድል
አቤት ድፍረታቸው ክህደታቸውን በየቦታው በመሳደብ ለመሸፈን ሲሞክሩ ደግሞ እኮ😁
መጽሐፍ እንድህ ይላል Psalms 46 አማ - መዝሙር
4: የወንዝ ፈሳሾች የእግዚአብሔርን ከተማ ደስ ያሰኛሉ፤
ልዑል ማደሪያውን ቀደሰ።
ታድያ እብሮት የተዋሐደውን ሥጋ ካላከበረው እና ካልቀደሰው የቃል አምላክነት ምኑ ጋ ነው እሱ ቅዱስ ሁኖ ሌሎቹን የሚቀድስ መሆን መካድ አይደለምን
@WisdomOfTheFaith