Репост из: አል ከሊመቱ ጠይባ
🔺አላህ የከለከለው ትልቁ በደል #ክፍል7
~~~
በሙስሊሞች መካከል እየተፈፀሙ ካሉ የሽርክ ተግባራቶች መካከል፡
-9 ﺍﻟﻨﺬﺭ ﻟﻐﻴﺮ ﺍﻟﻠﻪ،
⑨ከአሏህ ውጭ ላለ አካል ስለት መግባት ነው።
👌 ﻓﺎﻟﻨﺬﺭ ﻋﺒﺎﺩﺓ ﻟﻠﻪ ﻻ ﺗﺼﺮﻑ ﺇﻟﻰ ﺇﻻ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺣﺪﻩ ﻛﺎﻟﻘﻴﺎﻡ ﻣﻊ ﺍﻟﺨﺸﻮﻉ ﻭﺍﻟﺮﻛﻮﻉ ﻭﺍﻟﺴﺠﻮﺩ، ﻭﺻﺮﻑ ﺃﻱ ﻋﺒﺎﺩﺓ ﻟﻐﻴﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﺷﺮﻙ .
ስለት አምልኮ ነው ይህ አምልኮ ደግሞ ከአሏህ ውጭ ላለ አካል ተሸርፎ መሰጠት አይችልም።ከእነኝህ ስለቶች መካከል በኹሹእ መስገድ፣ማጎንበስ፣ስጁድ መደፋትና መሰል ተግባራቶች ሲሆኑ አንዷንም ለሌላ አካል አዙሮ መስጠት ማጋራት ነው።
‼️ልብበሉ
👉ነዝር )የሚለው እንደ ኦለማዎች ተፍሲር አንዳንዶቹ ሁሉም የአምልኮ አይነቶች መጠርያ ነው።ስለዚህ እነዚህን አምልኮዎች ከአሏህ ውጭ ማድረግ ሽርክ ነው አሉ።
ሌሎች👉 ነዝር ማለት አንድ አካል አንድ ሀጃው እንድወጣለት ሲፈልግ አሏህ ሆይ ይሄንን ሀጃየን ካወጣህልኝ ይሄንን ላደርግ ብሎ የሚሳለው ሲሆን ይህ ስለት ከአሏህ ውጭ ላለ አካል ከተገባ ሽርክ ነው አሉ።
ማስታወሻ
ለአሏህም ቢሆን ስለት መግባት አይበረታታም ምክንያቱም አሏህ ሱብሀነሁ ወተአላ የባሪያዎቹን ሀጃ በለመኑት ጊዜ ያለ ልዋጭ አያሳካም የሚል ፈህም ያስይዛልና።ግን ለአሏህ ስለት ከተገባ መሙላቱ ዋጅብ ነው።ስለትመግባት ሀራም ነው ያሉም ኦለማዎች አሉ።
ጭብጥ
ስለት አንግባ አጋጣሚ ከገባን ለአሏህ ብቻ ሲሆን መሙላት ዋጅብ ነው።ከአሏህ ውጭ ላለ አካል ከሆነ ትልቅ ሽርክ ነው።
10 ﺍﻻﺳﺘﻬﺰﺍﺀ ﺑﺎﻟﺪﻳﻦ ﻭﺑﺎﻟﺼﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﺑﺸﻌﺎﺋﺮ ﺍﻹﺳﻼﻡ،
10/በሀይማኖት፣በሀይማኖተኞችና በሀይማኖት መገለጫወች ማቾፍ
👌ﻛﺎﻟﺼﻼﺓ ﺃﻭ ﺍﻟﻠﺤﻴﺔ أوالنقاب أو تقصر الثوب ﺃﻭ ﻏﻴﺮ ﺫﻟﻚ ﻣﻤﺎ ﻭﺭﺩ ﻓﻲ ﺍﻟﻘﺮﺁﻥ ﺃﻭ ﺍﻟﺴﻨﺔ،
✅በሶላትና መሰል ኢባዳወች፣በፂም፣በኒቃብ ፣ሱሪን በማሳጠርና መሰል የሀይማኖት መገለጫወች በቁርአንና በሀድስ የመጡ በሆኑት ማሾፍ።
👌 ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ : ﴿ ﻭَﻟَﺌِﻦْ ﺳَﺄَﻟْﺘَﻬُﻢْ ﻟَﻴَﻘُﻮﻟُﻦَّ ﺇِﻧَّﻤَﺎ ﻛُﻨَّﺎ ﻧَﺨُﻮﺽُ ﻭَﻧَﻠْﻌَﺐُ ﻗُﻞْ ﺃَﺑِﺎﻟﻠَّﻪِ ﻭَﺁﻳَﺎﺗِﻪِ ﻭَﺭَﺳُﻮﻟِﻪِ ﻛُﻨْﺘُﻢْ ﺗَﺴْﺘَﻬْﺰِﺋُﻮﻥَ * ﻟَﺎ ﺗَﻌْﺘَﺬِﺭُﻭﺍ ﻗَﺪْ ﻛَﻔَﺮْﺗُﻢْ ﺑَﻌْﺪَ ﺇِﻳﻤَﺎﻧِﻜُﻢْ[ ﺍﻟﺘﻮﺑﺔ : 65 ، 66 ] ،
አሏሁ ሱብሀነሁ ወተአላ በመልዕክተኛው እና በሰሀብዮች ሲያላግጡና ሲያቾፉ የነበሩት ሙናፊቆች ምንም እንኳ እየቀለድን ነው፣የመንገድ መቁረጫ ንግግር ነው ቢሉም እንኳ ከኢስላም እንደወጡና ምክንያታቸው ተቀባይነት እንደለለው እንድህ ሲል ተናገረ ።" ብትጠይቃቸው እኛማ በንግግር ውስጥ እየዋኘንና እየተጫወትን ነው ይሉሀል፡በአሏህ፣በታአምራቶቹ( በሰሀባዎቹ)፣ በመልዕክተኛው ነውን የምታላግጡት!!? አታመካኙ በእርግጥም ካመናችሁ ብኋላ ክዳችኋል"።
ማስታወሻ‼️
ከሀይማኖት መገለጫወች አንዱን መጥላትና ማቾፍ ከኢስላም የሚያስወጣ ተግባር ነው።የሚጠላውና የሚያቾፈው አካል ቢሰራበትም እንኳ።ለምሳሌ ሱሪን ማሳጠር፣ፂምን ማሳደግ፣ኒቃብ መልበስ መሰል ነገሮችን መጥላት ከኢስላም የሚያስወጣ ተግባር ነው።ሰውየው ራሱ ቢተገብረውም።
#ጥቆማ‼️
አንድ ሰው በራሱ ድክመት እነዚህንና መሰል የሀይማኖት መገለጫወች መስራት ቢያቅተው ሊወዳቸው ይገባል።ያኔ ባለ መስራቱ ወንጀለኛ እንጅ ከኢስላም ይወጣል የሚል ብይን አይሰጠውም
https://t.me/WATESiMU
~~~
በሙስሊሞች መካከል እየተፈፀሙ ካሉ የሽርክ ተግባራቶች መካከል፡
-9 ﺍﻟﻨﺬﺭ ﻟﻐﻴﺮ ﺍﻟﻠﻪ،
⑨ከአሏህ ውጭ ላለ አካል ስለት መግባት ነው።
👌 ﻓﺎﻟﻨﺬﺭ ﻋﺒﺎﺩﺓ ﻟﻠﻪ ﻻ ﺗﺼﺮﻑ ﺇﻟﻰ ﺇﻻ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺣﺪﻩ ﻛﺎﻟﻘﻴﺎﻡ ﻣﻊ ﺍﻟﺨﺸﻮﻉ ﻭﺍﻟﺮﻛﻮﻉ ﻭﺍﻟﺴﺠﻮﺩ، ﻭﺻﺮﻑ ﺃﻱ ﻋﺒﺎﺩﺓ ﻟﻐﻴﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﺷﺮﻙ .
ስለት አምልኮ ነው ይህ አምልኮ ደግሞ ከአሏህ ውጭ ላለ አካል ተሸርፎ መሰጠት አይችልም።ከእነኝህ ስለቶች መካከል በኹሹእ መስገድ፣ማጎንበስ፣ስጁድ መደፋትና መሰል ተግባራቶች ሲሆኑ አንዷንም ለሌላ አካል አዙሮ መስጠት ማጋራት ነው።
‼️ልብበሉ
👉ነዝር )የሚለው እንደ ኦለማዎች ተፍሲር አንዳንዶቹ ሁሉም የአምልኮ አይነቶች መጠርያ ነው።ስለዚህ እነዚህን አምልኮዎች ከአሏህ ውጭ ማድረግ ሽርክ ነው አሉ።
ሌሎች👉 ነዝር ማለት አንድ አካል አንድ ሀጃው እንድወጣለት ሲፈልግ አሏህ ሆይ ይሄንን ሀጃየን ካወጣህልኝ ይሄንን ላደርግ ብሎ የሚሳለው ሲሆን ይህ ስለት ከአሏህ ውጭ ላለ አካል ከተገባ ሽርክ ነው አሉ።
ማስታወሻ
ለአሏህም ቢሆን ስለት መግባት አይበረታታም ምክንያቱም አሏህ ሱብሀነሁ ወተአላ የባሪያዎቹን ሀጃ በለመኑት ጊዜ ያለ ልዋጭ አያሳካም የሚል ፈህም ያስይዛልና።ግን ለአሏህ ስለት ከተገባ መሙላቱ ዋጅብ ነው።ስለትመግባት ሀራም ነው ያሉም ኦለማዎች አሉ።
ጭብጥ
ስለት አንግባ አጋጣሚ ከገባን ለአሏህ ብቻ ሲሆን መሙላት ዋጅብ ነው።ከአሏህ ውጭ ላለ አካል ከሆነ ትልቅ ሽርክ ነው።
10 ﺍﻻﺳﺘﻬﺰﺍﺀ ﺑﺎﻟﺪﻳﻦ ﻭﺑﺎﻟﺼﺎﻟﺤﻴﻦ ﻭﺑﺸﻌﺎﺋﺮ ﺍﻹﺳﻼﻡ،
10/በሀይማኖት፣በሀይማኖተኞችና በሀይማኖት መገለጫወች ማቾፍ
👌ﻛﺎﻟﺼﻼﺓ ﺃﻭ ﺍﻟﻠﺤﻴﺔ أوالنقاب أو تقصر الثوب ﺃﻭ ﻏﻴﺮ ﺫﻟﻚ ﻣﻤﺎ ﻭﺭﺩ ﻓﻲ ﺍﻟﻘﺮﺁﻥ ﺃﻭ ﺍﻟﺴﻨﺔ،
✅በሶላትና መሰል ኢባዳወች፣በፂም፣በኒቃብ ፣ሱሪን በማሳጠርና መሰል የሀይማኖት መገለጫወች በቁርአንና በሀድስ የመጡ በሆኑት ማሾፍ።
👌 ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ : ﴿ ﻭَﻟَﺌِﻦْ ﺳَﺄَﻟْﺘَﻬُﻢْ ﻟَﻴَﻘُﻮﻟُﻦَّ ﺇِﻧَّﻤَﺎ ﻛُﻨَّﺎ ﻧَﺨُﻮﺽُ ﻭَﻧَﻠْﻌَﺐُ ﻗُﻞْ ﺃَﺑِﺎﻟﻠَّﻪِ ﻭَﺁﻳَﺎﺗِﻪِ ﻭَﺭَﺳُﻮﻟِﻪِ ﻛُﻨْﺘُﻢْ ﺗَﺴْﺘَﻬْﺰِﺋُﻮﻥَ * ﻟَﺎ ﺗَﻌْﺘَﺬِﺭُﻭﺍ ﻗَﺪْ ﻛَﻔَﺮْﺗُﻢْ ﺑَﻌْﺪَ ﺇِﻳﻤَﺎﻧِﻜُﻢْ[ ﺍﻟﺘﻮﺑﺔ : 65 ، 66 ] ،
አሏሁ ሱብሀነሁ ወተአላ በመልዕክተኛው እና በሰሀብዮች ሲያላግጡና ሲያቾፉ የነበሩት ሙናፊቆች ምንም እንኳ እየቀለድን ነው፣የመንገድ መቁረጫ ንግግር ነው ቢሉም እንኳ ከኢስላም እንደወጡና ምክንያታቸው ተቀባይነት እንደለለው እንድህ ሲል ተናገረ ።" ብትጠይቃቸው እኛማ በንግግር ውስጥ እየዋኘንና እየተጫወትን ነው ይሉሀል፡በአሏህ፣በታአምራቶቹ( በሰሀባዎቹ)፣ በመልዕክተኛው ነውን የምታላግጡት!!? አታመካኙ በእርግጥም ካመናችሁ ብኋላ ክዳችኋል"።
ማስታወሻ‼️
ከሀይማኖት መገለጫወች አንዱን መጥላትና ማቾፍ ከኢስላም የሚያስወጣ ተግባር ነው።የሚጠላውና የሚያቾፈው አካል ቢሰራበትም እንኳ።ለምሳሌ ሱሪን ማሳጠር፣ፂምን ማሳደግ፣ኒቃብ መልበስ መሰል ነገሮችን መጥላት ከኢስላም የሚያስወጣ ተግባር ነው።ሰውየው ራሱ ቢተገብረውም።
#ጥቆማ‼️
አንድ ሰው በራሱ ድክመት እነዚህንና መሰል የሀይማኖት መገለጫወች መስራት ቢያቅተው ሊወዳቸው ይገባል።ያኔ ባለ መስራቱ ወንጀለኛ እንጅ ከኢስላም ይወጣል የሚል ብይን አይሰጠውም
https://t.me/WATESiMU