ኮርቱዋ በላሊጋ 300ኛ ጨዋታውን አድርጓል !
የ32 አመቱ ቤልጅየምየዊው ግብ ጠባቂ ቲቦዋ ኮርቱዋ ለሪያል ማድሪድና አትሌቲኮ ማድሪድ በመጫወት በላሊጋ 300ኛ ጨዋታው አድርጓል።
ቲቦዋ ኮርቱዋ በላሊጋ በተጫወተባቸው 300 ጨዋታዎች 136 ክሊን ሺት ማስጠበቅ ሲችል 253 ጨዋታዎች በክሊን ሺት ሳይወጣ ቀርቷል።
@ETHIO_REAL_MADRID_15
@ETHIO_REAL_MADRID_15
የ32 አመቱ ቤልጅየምየዊው ግብ ጠባቂ ቲቦዋ ኮርቱዋ ለሪያል ማድሪድና አትሌቲኮ ማድሪድ በመጫወት በላሊጋ 300ኛ ጨዋታው አድርጓል።
ቲቦዋ ኮርቱዋ በላሊጋ በተጫወተባቸው 300 ጨዋታዎች 136 ክሊን ሺት ማስጠበቅ ሲችል 253 ጨዋታዎች በክሊን ሺት ሳይወጣ ቀርቷል።
@ETHIO_REAL_MADRID_15
@ETHIO_REAL_MADRID_15