የኤርትራ መግለጫ‼️
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚንስቴር፣ በኤርትራ እና ኢትዮጵያ መካከል ያለው ድንበር "ፈጽሞ ሊቀየር በማይችል ኹኔታ ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተሠምሯል" ሲል ከሁለት ቀናት በፊት ባወጣው መግለጫ ገልጿል‼️
መግለጫው፣ ባኹኑ ወቅት በኹለቱ አገሮች መካከል ያለው ድንበር፣ በዓለማቀፉ የድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ መሠረት "ባግባቡ የሚታወቅ እና በሕግ የተረጋገጠ ድንበር" መኾኑን ጠቅሷል። በኤርትራ እና በኢትዮጵያ ሕዝቦች ወይም በኤርትራ እና ትግራይ ሕዝቦች መካከል የሕግ ጥሰት ካልኾነ በስተቀር ሌላ ምንም ዓይነት ግጭት የሚያስነሳ ጉዳይ እንደሌለ በመግለጫዋ የጠቀሰችው ኤርትራ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብም ከፍተኛ ውድመት ካስከተለው የኹለቱ አገሮች የድንበር ጦርነት ትልቅ ትምህርት ወስዷል ብላለች።
ሰሞኑን የኤርትራ ጦር የኢሮብ ተወላጆችን ማንነታቸውን ኤርትራዊ ብለው እንዲቀይሩ እና በኤርትራ ብሔራዊ አገልግሎት እንዲሳተፉ እያስገደዱ መሆኑንና ወደ ብሄራዊ ግዳጅ አንሄድም ያሉ ሰዎችንም መሆኑ ነዉ
========================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚንስቴር፣ በኤርትራ እና ኢትዮጵያ መካከል ያለው ድንበር "ፈጽሞ ሊቀየር በማይችል ኹኔታ ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተሠምሯል" ሲል ከሁለት ቀናት በፊት ባወጣው መግለጫ ገልጿል‼️
መግለጫው፣ ባኹኑ ወቅት በኹለቱ አገሮች መካከል ያለው ድንበር፣ በዓለማቀፉ የድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ መሠረት "ባግባቡ የሚታወቅ እና በሕግ የተረጋገጠ ድንበር" መኾኑን ጠቅሷል። በኤርትራ እና በኢትዮጵያ ሕዝቦች ወይም በኤርትራ እና ትግራይ ሕዝቦች መካከል የሕግ ጥሰት ካልኾነ በስተቀር ሌላ ምንም ዓይነት ግጭት የሚያስነሳ ጉዳይ እንደሌለ በመግለጫዋ የጠቀሰችው ኤርትራ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብም ከፍተኛ ውድመት ካስከተለው የኹለቱ አገሮች የድንበር ጦርነት ትልቅ ትምህርት ወስዷል ብላለች።
ሰሞኑን የኤርትራ ጦር የኢሮብ ተወላጆችን ማንነታቸውን ኤርትራዊ ብለው እንዲቀይሩ እና በኤርትራ ብሔራዊ አገልግሎት እንዲሳተፉ እያስገደዱ መሆኑንና ወደ ብሄራዊ ግዳጅ አንሄድም ያሉ ሰዎችንም መሆኑ ነዉ
========================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA