ትራምፕ‼️
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የዩኬሬኑ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ በዋይት ሃውስ ላሳየው ድርጊት በይፋ ይቅርታ እንዲጠይቃቸው እንደሚፈልጉ ብሉምበርግ አስነብቧል።
ዘለንስኪ ከዋይት ሀውስ ከወጡ በኋላ በቀጥታ ያመሩት ወደ እንግሊዝ ሲሆን 2.6 ቢሊዮን ዶላር ተበድረው ተመልሰዋል።
የአውሮፓ ህብረት ደግሞ በመጪው አርብ የ100 ቢሊዮን ዶላር ለዩክሬን ድጋፍ ለማድረግ አቅዷል ሲሉ የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ተናግረዋል።
====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የዩኬሬኑ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ በዋይት ሃውስ ላሳየው ድርጊት በይፋ ይቅርታ እንዲጠይቃቸው እንደሚፈልጉ ብሉምበርግ አስነብቧል።
ዘለንስኪ ከዋይት ሀውስ ከወጡ በኋላ በቀጥታ ያመሩት ወደ እንግሊዝ ሲሆን 2.6 ቢሊዮን ዶላር ተበድረው ተመልሰዋል።
የአውሮፓ ህብረት ደግሞ በመጪው አርብ የ100 ቢሊዮን ዶላር ለዩክሬን ድጋፍ ለማድረግ አቅዷል ሲሉ የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ተናግረዋል።
====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA