"ኑሮዬ ይበቃኛል ለሚለው ግን እግዚአብሔርን መምሰል እጅግ ማትረፊያ ነው ወደ ዓለም ምንም እንኳን አላመጣንምና አንዳችንም ልንወስድ አይቻለንም ምግብና ልብስ ከኖረን ግን ርሱ ይበቃናል።
ዳሩ፡ግን፡ባለጠጋዎች ሊኾኑ የሚፈልጉ በጥፋትና በመፍረስ ሰዎችን በሚያሰጥምና በሚያሰንፍ በሚጐዳም በብዙ ምኞትና በፈተና በወጥመድም ይወድቃሉ።
ገንዘብን መውደድ የክፋት ዅሉ ሥር ነውና አንዳንዶች ይህን ሲመኙ ከሃይማኖት፡ተሳስተው
በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ።"
1ኛ ጢሞ 6፥6-10
https://t.me/Ethiopian_Ortodoks
share
ዳሩ፡ግን፡ባለጠጋዎች ሊኾኑ የሚፈልጉ በጥፋትና በመፍረስ ሰዎችን በሚያሰጥምና በሚያሰንፍ በሚጐዳም በብዙ ምኞትና በፈተና በወጥመድም ይወድቃሉ።
ገንዘብን መውደድ የክፋት ዅሉ ሥር ነውና አንዳንዶች ይህን ሲመኙ ከሃይማኖት፡ተሳስተው
በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ።"
1ኛ ጢሞ 6፥6-10
https://t.me/Ethiopian_Ortodoks
share