ለአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ
👉የሁለተኛ ሴሚስቴር እና የመውጫ ፈተና ካላንደርን ስለ ማሳወቅ
ትምህርት ሚኒስቴር የ12 ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 18 /2017 ዓ/ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ያሳወቀ ሲሆን ከዚያ በፊት ዩኒቨርሲቲዎች ባወጡት አመታዊ የጊዜ ሰሌዳ መሠረት
~2ኛ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ከግንቦት 25 እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም
~ ለተመራቂ ተማሪዎች ማጠቃለያ ፈተና ከግንቦት 13-28/2017 ዓ/ም
~የመውጫ ፈተና ከሰኔ 02/2017 ዓ/ም እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም
~የምረቃ ስነ -ስርዓት ከ14 እና 15 2017 ዓ/ም መሆኑን እናሳውቃለን
አ/ም/ዩ/ተማሪዎች ህብረት /ጽ/ቤት
📄
@exitnewss
👉የሁለተኛ ሴሚስቴር እና የመውጫ ፈተና ካላንደርን ስለ ማሳወቅ
ትምህርት ሚኒስቴር የ12 ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 18 /2017 ዓ/ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ያሳወቀ ሲሆን ከዚያ በፊት ዩኒቨርሲቲዎች ባወጡት አመታዊ የጊዜ ሰሌዳ መሠረት
~2ኛ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠው ከግንቦት 25 እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም
~ ለተመራቂ ተማሪዎች ማጠቃለያ ፈተና ከግንቦት 13-28/2017 ዓ/ም
~የመውጫ ፈተና ከሰኔ 02/2017 ዓ/ም እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ/ም
~የምረቃ ስነ -ስርዓት ከ14 እና 15 2017 ዓ/ም መሆኑን እናሳውቃለን
አ/ም/ዩ/ተማሪዎች ህብረት /ጽ/ቤት
📄
@exitnewss