Фильтр публикаций


Репост из: ቁም ነገረኛ Media
መቀሌ ውጥረት ነግሷል‼️
ዛሬ ለሊቱን ጀምሮ ብዛት ያለው  ሰራዊትና መትረየስ የጫኑ ፓትሮል መኪኖች በመቀሌ ከተማ በከፍተኛ ሁኔታ  እንቅስቃሴ እያደሩጉ እንደሚገኙ ታውቋል‼️
በደብረፂዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከሌሊቱ 8:00 ሰዓት መግለጫ ያወጣ ሲሆን ህዝባዊ ሰራዊታችን በከሃዲ ቡድን ሴራ አይፈርስም ብሏል።
ህወሓት በመግለጫው የግዚአዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንትን ጨምሮ ብሄራዊ ክህደት የፈጸሙ እና እየሰሩ ያሉ አመራሮችን በማባረር በጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ያላቸውን ውክልና አንስቻለሁ ያለ ሲሆን ነገር ግን ጊዚያዊ ፕሬዝዳንቱ እና ሌሎች የቡድኑ አባላት ከህግና ስርዓት ውጪ ፀረ ህዝብ ተግባራቸውን ቀጥለዋል ብለዋል።

የህዝባችንን አንድነት በማደፍረስ የትግራይን ሁለንተናዊ አቅም በማዳከም ብሄራዊ ክህደት እየፈፀመ ያለው የቀድሞ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አሁን በትግራይ ህዝብ ላይ የታወጀውን የዘር ማጥፋት ለመፋለም የተደራጀውን የትግራይ ሰራዊት ለመበተን ድርጊቱን አጠናክሮ ቀጥሏል"ብሏል።
የቀድሞ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ከስልጣናቸው እና ከኃላፊነታቸው ውጪ የትግራይ ጦር ግንባር አመራሮችን እና ጄኔራሎችን  አግደዋል ያለው ህወሃት፣ይህ ማዕቀብ መሠረተ ቢስ እና ተግባራዊ ሊሆን የማይችል ቢሆንም ህዝባዊ ትግሉን ከህግ እና ከስርዓት ውጭ ለማድረግ ቡድኑ ሌት ተቀን እየሰራ መሆኑን ያሳያል ማለቱን አዩዘሀበሻ ከመግለጫው ተመልክቷል።
አዩዘሀበሻ
===================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/kumengergna




Репост из: ቁም ነገረኛ Media
‹‹ ግጭቱ ከፈነዳ ከቀጠናው አልፎ ለአውሮፓ መዘዝ አለው›› ተቋሙ‼️
በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መሀል ግጭት ከተነሳ ለቀጠናው ከባድ መዘዝ እንደሚያመጣ አንድ አለምአቀፍ ተቋም አስጠነቀቀ፡፡ ተቋሙ ግጭቱ ከፈነዳ የኢትዮጵያ የውስጥ ቀውስ ይባባሳል ሲልም ተደምጧል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በድንበር እና በባህር በር ጉዳይ አገራቱ ድርድር እንዲያደርጉ ጠይቋል፡፡

ክሊንግዲል የተባለ የኔዘርላንድ የምርምር ተቋም የኢትዮ ኤርትራን ሰሞንኛ ውጥረት አስመልክቶ ማስጠንቀቂያ አውጥቷል፡፡ ተቋሙ ሁለቱ አገራት ወደ ግጭት እንዳይገቡ የአውሮፓ እና አፍሪካ ህብረትን ጨምሮ ኃያላን አገራት ዲፕሎማሲያዊ ጫና እንዲያደርጉ ጠይቋል፡፡

ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ወደ ግጭት ከገቡ ከባድ ቀውስ ሊፈጠር ይችላል በማለት ተናግሯል፡፡ ተቋሙ የአውሮፓ እና አፍሪካ ህብረት ሁለቱን አገራት ችግራቸውን በሰላም እንዲፈቱ የዲፕሎማሲ ስራ እንዲሰሩም ጥሪ አቅርቧል፡፡ ሁለቱም አገራት ተቃዋሚዎችን ከመርዳት ይታቀቡ ያለም ሲሆን፤ በድንበር እና በባህር በሩ ጉዳይ ንግግር እንዲጀምሩ ጠይቋል፡፡

በየካቲት አጋማሽ በኤርትራ ወታደራዊ ግዳጅ መታወጁን ያስታወሰው ተቋሙ፤ ይህም በአገራቱ መሀል ግጭት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚለውን መላምት የሚያጠናክር ነው ብሎታል፡፡፡ ግጭቱ ከተቀሰቀሰ በቀውስ ውስጥ ለሚታመሰው የአፍሪካ ቀንድ ቀጠና ተጨማሪ ራስ ምታት ነው ያለ ሲሆን፤ ከቀጠናው አልፎ ለአውሮፓም መዘዝ ይዞ መምጣቱ አይቀርም ብሏል፡፡
ኤርትራ የአብይ ዐሕመድን የባህር በር ፍላጎት እንደ ስጋት ተመልክታዋለች የሚለው የተቋሙ የማስጠንቀቂያ ሪፖርት፤ ከግብጽ ጋር የምታደርገው ግንኙነትም የዚህ ስጋት ውጤት እንደሆነ አንስቷል፡፡

https://t.me/kumengergna
https://t.me/kumengergna
https://t.me/kumengergna




Репост из: The Christian News
እግዚአብሔር ቢፈቅድና ብንኖር
"ለክብሩ" TO HIS GLORY
በሚል መሪ ሃሳብ
የካቲት 23 በሚሊኒየም አዳራሽ አብረን እግዚአብሔርን የምናመልክበት የመዝሙር ድግስ ይኖረናል:: ሁላችሁም በዛን ዕለት ተገኝታችሁ አብራችሁን ጌታን እንድታመልኩ በአክብሮት እንጋብዛችኃለን።
#Danielamdemichael
#apexevents
#ለክብሩ#Tohisglory
#mezemurconcert #milleniumhall
#jesus #christian #worship #legeta #protestant


Good Morning

"ለእናንተ የማስባትን አሳብ እኔ አውቃለሁ፤ ፍጻሜና ተስፋ እሰጣችሁ ዘንድ የሰላም አሳብ ነው እንጂ የክፉ ነገር አይደለም። እናንተም ትጠሩኛለችሁ፥ ሄዳችሁም ወደ እኔ ትጸልያላችሁ፥ እኔም እሰማችኋለሁ። እናንተ ትሹኛላችሁ፥ በፍጹም ልባችሁም ከሻችሁኝ ታገኙኛላችሁ። ከእናንተም ዘንድ እገኛለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ምርኮአችሁንም እመልሳለሁ፥ ከአሕዛብም ሁሉ ዘንድ እናንተንም ካሳደድሁበት ስፍራ ሁሉ እሰበስባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እናንተንም ለምርኮ ወዳፈለስሁበት ስፍራ እመልሳችኋለሁ።"
  — ኤርምያስ 29:11-14

#Scripture
@HaleluyaTube








ድሉን ከማ ጋር ?

በመንፈስ አለም በጌታ ፍቃዱ የዘገየ ሰው ብቻውን ሮጦ ካሸነፈው ሰው በላይ ፈጣን ነው፤ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሆነ ድል ሁል ጊዜም የሚገኘው ከሰዎች ጋር በመሮጥ ሳይሆን እርሱን በመጠበቅ ውስጥ ነው። የተወደዳቹ የአባቴ ልጆች ከእግዚአብሔር ጋር ለማሸነፍ ማርፈድ ካለባቹ አመታቶችንም ቢሆን እንኳን አርፍዱ ፤ የምታውቋቸው ሰዎች ከእናንተ ርቀው ቢሄዱም እናንተ ግን ከእርሱ ጋር ሆናቹ መቆምን ምረጡ፤ እርሱ ሳይኖርበት ብዙ ጦሮችን ከምታሸንፉ ይልቅ ጌታ ኖሮላቹ ደጋግማቹ ብትሸነፉ ይሻላቿል፤ ደግሞሞ ለኛ ድል ትክክለኛ ትርጉም የሚኖረው እግዚአብሔር ከፊት ሆኖ የሚመራው ከሆነ ብቻ ነው።


1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 12፥3
ስለዚህ ማንም በእግዚአብሔር መንፈስ ሲናገር፡— ኢየሱስ የተረገመ ነው፡ የሚል እንደሌለ፥ በመንፈስ ቅዱስም ካልሆነ በቀር፡— ኢየሱስ ጌታ ነው፡ ሊል አንድ እንኳ እንዳይችል አስታውቃችኋለሁ።




መልካምነታችንን አይቶ ያልወደደን መጥፎነታችንን አይቶ ያልተውን ... ታማኝና መልካም አባት አለን 🙏🙏🥰🥰






" ማርያምም ዋጋው እጅግ የከበረ የጥሩ ናርዶስ ሽቱ ንጥር ወስዳ የኢየሱስን እግር ቀባች፤ በጠጕርዋም እግሩን አበሰች፤ ቤቱም ከናርዶስ ሽቱ ሞላ።"
(ዮሐ 12: 3)


እኛ ግን የክርስቶስ ልብ አለን ❤️


Welcome to the brighter day
Jesus is the King of kings
No worries come our way
We crossed some rocky roads
Look around now, it's all okay
We never lost our faith
Christ is life and death is gain
We never lost our way

Fully lyrics

BRIGHTER DAY - SONDAE Ft.Limoblaze

Share:- @Yedestaye_Elilta_EN‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌


ስንቸገርበት ለነበረው ኃጢአትና በጣም ስንፈራው ለነበረው ሞት ሁነኛ የሆነ መድሃኒት ከወደ ቤተልሄም አግኝተናል🤗 ደስ ይበላችሁ 🥰

መልካም በዓል ለሁላቹም


🎁 Join the giveaway together with me and share 🪙 50,000 MAJOR ($31,018.19).

Показано 20 последних публикаций.