ማህበራዊ መገናኛዎችን በመጠቀም ወደ ሶማሊያ ለ "ጂ .ሃድ" ከሚቀሰቅሱ ኸዋ .ሪ .ጆች ተጠንቀቁ። ወላሂ እነዚህ አካላት ለሙስሊሙ ፈተና እንጂ ኸይር አያመጡም። እዚያ ሄደው ለሶማሊያ ህዝብ በመከራ ላይ መከራ ነው የጨመሩበት። ስራቸው እንዳለ
* አንድ ባለ ስልጣን ለማጥቃት ህዝብ መሀል ፍንዳታ እያደረሱ ተደጋጋሚ እልቂት ማድረስ ነው።
* ወይ ደግሞ አልቃ. ዒዳ (አልሸ -ባብ) እና አይ ^ሲስ (ዳ ^ዒሽ) እያሉ አንዱ ሌላውን በማክ ^feር እርስ በርሳቸው መጋ ^ደል ነው ስራቸው።
ከሃገራችን በህቡእ እየቀስቀሱ በርካታ ወጣቶችን እሳት ውስጥ በመማገድ ከሁለት ያጣ እያደረጓቸው ነው። ይሄ አካሄድ ፊትና እንጂ ፈፅሞ ጂሃ - ድ አይደለም። ማህበራዊ ሚዲያ ላይ የዚህ ፊትና አራጋቢዎችንና ሰባኪዎችን መለየት ቀላል ነው። አካሄዳቸውን የማይቀበሉ መሻይኾችንና ኡስታዞችን ከኢስላም በማስወጣት፣ ዝቅ ካለ በኢርጃእ በመፈረጅ ላይ የተጠመዱ የለየላቸው የፊትና ሰዎችን መመልከት በቂ ነው። እነዚህ ሰባኪዎች ናቸው እራሳቸው ከእሳቱ ርቀው ወጣቶችን እየመለመሉ እያስፈጁ ያሉት።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
* አንድ ባለ ስልጣን ለማጥቃት ህዝብ መሀል ፍንዳታ እያደረሱ ተደጋጋሚ እልቂት ማድረስ ነው።
* ወይ ደግሞ አልቃ. ዒዳ (አልሸ -ባብ) እና አይ ^ሲስ (ዳ ^ዒሽ) እያሉ አንዱ ሌላውን በማክ ^feር እርስ በርሳቸው መጋ ^ደል ነው ስራቸው።
ከሃገራችን በህቡእ እየቀስቀሱ በርካታ ወጣቶችን እሳት ውስጥ በመማገድ ከሁለት ያጣ እያደረጓቸው ነው። ይሄ አካሄድ ፊትና እንጂ ፈፅሞ ጂሃ - ድ አይደለም። ማህበራዊ ሚዲያ ላይ የዚህ ፊትና አራጋቢዎችንና ሰባኪዎችን መለየት ቀላል ነው። አካሄዳቸውን የማይቀበሉ መሻይኾችንና ኡስታዞችን ከኢስላም በማስወጣት፣ ዝቅ ካለ በኢርጃእ በመፈረጅ ላይ የተጠመዱ የለየላቸው የፊትና ሰዎችን መመልከት በቂ ነው። እነዚህ ሰባኪዎች ናቸው እራሳቸው ከእሳቱ ርቀው ወጣቶችን እየመለመሉ እያስፈጁ ያሉት።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor