አነስ ብኑ ማሊክ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ እንዲህ አሉ፦
(( دَخَلَ عَلَيْنَا النَّبِيُّ ﷺ فَقَالَ عِنْدَنَا فَعَرِقَ، وَجَاءَتْ أُمِّي بِقَارُورَةٍ فَجَعَلَتْ تَسْلِتُ الْعَرَقَ فِيهَا، فَاسْتَيْقَظَ النَّبِيُّ ﷺ فَقَالَ : يَا أُمَّ سُلَيْمٍ، مَا هَذَا الَّذِي تَصْنَعِينَ
قَالَتْ : هَذَا عَرَقُكَ نَجْعَلُهُ فِي طِيبِنَا، وَهُوَ مِنْ أَطْيَبِ الطِّيبِ ))
"ነብያችን ﷺ እኛ ዘንድ ቀለል ያለ የቀትር ሰዓት እንቅልፍ ተኙና አላባቸው። እናቴ ጠርሙስ አመጣችና እየጠረገች ጨመረች። ነብያችን ﷺ ነቁ እና 'ኡሙ ሱለይም ሆይ! ምንድነው እየሰራሽ ያለሽው' አሏት።
እሷም፡ 'ይሄ ላብህ ነው። በሽቷችን ላይ እናደርገዋለን። እሱ ምርጥ ከሆኑት ሽቶዎች ውስጥ ነው።'"
📚 አልቡኻሪይ እና ሙስሊም የተስማሙበት ዘገባ ነው። [6281፣ 2331]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
(( دَخَلَ عَلَيْنَا النَّبِيُّ ﷺ فَقَالَ عِنْدَنَا فَعَرِقَ، وَجَاءَتْ أُمِّي بِقَارُورَةٍ فَجَعَلَتْ تَسْلِتُ الْعَرَقَ فِيهَا، فَاسْتَيْقَظَ النَّبِيُّ ﷺ فَقَالَ : يَا أُمَّ سُلَيْمٍ، مَا هَذَا الَّذِي تَصْنَعِينَ
قَالَتْ : هَذَا عَرَقُكَ نَجْعَلُهُ فِي طِيبِنَا، وَهُوَ مِنْ أَطْيَبِ الطِّيبِ ))
"ነብያችን ﷺ እኛ ዘንድ ቀለል ያለ የቀትር ሰዓት እንቅልፍ ተኙና አላባቸው። እናቴ ጠርሙስ አመጣችና እየጠረገች ጨመረች። ነብያችን ﷺ ነቁ እና 'ኡሙ ሱለይም ሆይ! ምንድነው እየሰራሽ ያለሽው' አሏት።
እሷም፡ 'ይሄ ላብህ ነው። በሽቷችን ላይ እናደርገዋለን። እሱ ምርጥ ከሆኑት ሽቶዎች ውስጥ ነው።'"
📚 አልቡኻሪይ እና ሙስሊም የተስማሙበት ዘገባ ነው። [6281፣ 2331]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor