ሶማሊላንድ‼️
ከሳምንት በፊት የሶማሊያ ራስ ገዝ የሆነችዉ ፑንትላንድ በርካታ ኢትዮጵያዊያንን በቁጥጥር ስር አውላ ወደ ሀገራቸው መላኳን ማስታወቋ ይታወሳል‼️
ዛሬ እየወጡ ያሉ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት ደግሞ የሶማሊላንድ መንግሥት ፖሊስ በሃገሪቱ በተለይም በዋና ከተማዋ ሀርጌሳ የሚኖሩ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውን ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የገበያ ማዕከላትን ጨምሮ ከተለያዩ ሥፍራዎች በቂጥጥር ስር በማዋል ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ መጠነሰፊ ዘመቻ መክፈቱ ታውቋል።
https://t.me/Tamrinmedia
ከሳምንት በፊት የሶማሊያ ራስ ገዝ የሆነችዉ ፑንትላንድ በርካታ ኢትዮጵያዊያንን በቁጥጥር ስር አውላ ወደ ሀገራቸው መላኳን ማስታወቋ ይታወሳል‼️
ዛሬ እየወጡ ያሉ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት ደግሞ የሶማሊላንድ መንግሥት ፖሊስ በሃገሪቱ በተለይም በዋና ከተማዋ ሀርጌሳ የሚኖሩ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውን ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የገበያ ማዕከላትን ጨምሮ ከተለያዩ ሥፍራዎች በቂጥጥር ስር በማዋል ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ መጠነሰፊ ዘመቻ መክፈቱ ታውቋል።
https://t.me/Tamrinmedia