Репост из: 🎙Zena Adis Ethiopia🎙
በኮሪደር ልማቱ ላይ ጉዳት ያደረሱ 13 ከብቶች በቁጥጥር ስር ዋሉ!
ሚያዝያ 10፤2017 በቦሌ ወረዳ 12 አስተዳደር የኮሪደር ልማት ላይ ጉዳት ያደረሱ 13 ከብቶች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን አሁን ላይ ባለቤቶች ተጠርተው በአንድ ከብት 5 ሺህ በአጠቃላይ 65ሺህ ብር ቅጣት ከፍለው ከብቶቻቸውን ተረክበዋል።
የወረዳው ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ማህበረሰቡ ከመሰል ድርጊት እንዲቆጠብ አሳስቧል ።
@Zena_Adis_Ethiopia
ሚያዝያ 10፤2017 በቦሌ ወረዳ 12 አስተዳደር የኮሪደር ልማት ላይ ጉዳት ያደረሱ 13 ከብቶች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን አሁን ላይ ባለቤቶች ተጠርተው በአንድ ከብት 5 ሺህ በአጠቃላይ 65ሺህ ብር ቅጣት ከፍለው ከብቶቻቸውን ተረክበዋል።
የወረዳው ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ማህበረሰቡ ከመሰል ድርጊት እንዲቆጠብ አሳስቧል ።
@Zena_Adis_Ethiopia