Репост из: ABX
ወዳጄ!
ሁላችንም ወደ አላህ እየሄድን ነው፡፡ ቀጥ ብሎ በሙሉ ኢማን እና ዒባዳ ወደ አላህ የሚሄድሰው ግን የለም፡፡ ሁሉም እያነከሠ ነው የሚሄደው፡፡ ሁሉም የጎደለው ነው፡፡ ሁሉም ደካማ ነው፡፡ ግማሽ ሶላት፣ ግማሽ ፆም፣ ግማሽ ዚክር፣ ግማሽ ቁርኣን… ይዘን ነው የምንሄደው፡፡ የደከመ፣ የሰነፈ፣ የሰባበረ የቂን ነው ያለን።
ባይደርስ እንኳን ወደርሱ የሚሄድን አላህ ባርያ አይመልስም፡፡ እንሄዳለን፡፡አላህ ይርዳን ።…
https://t.me/MuhammedSeidAbx
ሁላችንም ወደ አላህ እየሄድን ነው፡፡ ቀጥ ብሎ በሙሉ ኢማን እና ዒባዳ ወደ አላህ የሚሄድሰው ግን የለም፡፡ ሁሉም እያነከሠ ነው የሚሄደው፡፡ ሁሉም የጎደለው ነው፡፡ ሁሉም ደካማ ነው፡፡ ግማሽ ሶላት፣ ግማሽ ፆም፣ ግማሽ ዚክር፣ ግማሽ ቁርኣን… ይዘን ነው የምንሄደው፡፡ የደከመ፣ የሰነፈ፣ የሰባበረ የቂን ነው ያለን።
ባይደርስ እንኳን ወደርሱ የሚሄድን አላህ ባርያ አይመልስም፡፡ እንሄዳለን፡፡አላህ ይርዳን ።…
https://t.me/MuhammedSeidAbx