ንብረትነቱ የአዘርባጃን የሆነ አውሮፕላን ሩሲያ ውስጥ ተከሰከሰ።
አደጋው እስካሁን የሞቱ ሰዎች ቁጥር በግልጽ ባይታወቅም 20 ሰዎች በህይወት ተገኝተዋል ተብሏል።
ከባኩ ወደ ቺቺኒያ ሲበር የነበረው አውሮፕላን 64 ተጓዦችን እና አምስት የበረራ አባላትን በውስጡ ይዞ ነበር ነው የተባለው።
አውሮፕላኑ የተከሰከሰው ለማረፍ ትንሽ ሲቀረው መሆኑ ተገልጿል። #meduza
@ThiqahEth
አደጋው እስካሁን የሞቱ ሰዎች ቁጥር በግልጽ ባይታወቅም 20 ሰዎች በህይወት ተገኝተዋል ተብሏል።
ከባኩ ወደ ቺቺኒያ ሲበር የነበረው አውሮፕላን 64 ተጓዦችን እና አምስት የበረራ አባላትን በውስጡ ይዞ ነበር ነው የተባለው።
አውሮፕላኑ የተከሰከሰው ለማረፍ ትንሽ ሲቀረው መሆኑ ተገልጿል። #meduza
@ThiqahEth