የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር ሶማሊያ ገቡ።
የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በሰላም አስከባሪ ኃይሎች ስምሪት ዙሪያ ለመምከር ወደ ሞቃድሾ አቅንተዋል።
ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ ሰላም ድጋፍ ሰጭ ኃይል (AUSSOM) ውስጥ የሚኖራትን ሚና በተመለከተ ከሶማሊያ አቻቸው ጋር ይነጋገራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ሁለቱ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት ለአንድ አመት በዘለቀ ውዝግብ ውስጥ ቢቆዩም አንካራ ላይ ባደረጉት ስምምነት ግንኙነታቸውን ለማደስ ተስማምተዋል። #borkena #cnn #bloomberg
@ThiqahEth
የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በሰላም አስከባሪ ኃይሎች ስምሪት ዙሪያ ለመምከር ወደ ሞቃድሾ አቅንተዋል።
ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ ሰላም ድጋፍ ሰጭ ኃይል (AUSSOM) ውስጥ የሚኖራትን ሚና በተመለከተ ከሶማሊያ አቻቸው ጋር ይነጋገራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ሁለቱ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት ለአንድ አመት በዘለቀ ውዝግብ ውስጥ ቢቆዩም አንካራ ላይ ባደረጉት ስምምነት ግንኙነታቸውን ለማደስ ተስማምተዋል። #borkena #cnn #bloomberg
@ThiqahEth