#እንድታውቁት
"ከየካቲት 1 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ልዩ መለያ ኮድ (Unique Qr code የሌለው ደረሰኝ መውሰድ የማይቻል መሆኑ ይታወቃል" - ገቢዎች ሚኒስቴር
የታክስ ደረሰኝ አጠቃቀም እና አስተዳደር መመሪያን ለማሻሻል በወጣ መመሪያ ቁጥር 118/2017 መሠረት ከቀጣይ ወር ጀምሮ ልዩ መለያ ኮድ የሌለው ደረሰኝ መጠቀም የማይቻል መሆኑን ገቢዎች ሚኒስቴር አስታውሷል።
በዚህም ለግብር ከፋዮች የህትመት ፈቃድ አገልግሎቱን ለመስጠት ቅዳሜ ሙሉ ቀን እንደሚሰራ በደብዳቤ ጠቁሟል።
#ኢትዮጵያ #ገቢዎችሚኒስቴር
@ThiqahEth
"ከየካቲት 1 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ልዩ መለያ ኮድ (Unique Qr code የሌለው ደረሰኝ መውሰድ የማይቻል መሆኑ ይታወቃል" - ገቢዎች ሚኒስቴር
የታክስ ደረሰኝ አጠቃቀም እና አስተዳደር መመሪያን ለማሻሻል በወጣ መመሪያ ቁጥር 118/2017 መሠረት ከቀጣይ ወር ጀምሮ ልዩ መለያ ኮድ የሌለው ደረሰኝ መጠቀም የማይቻል መሆኑን ገቢዎች ሚኒስቴር አስታውሷል።
በዚህም ለግብር ከፋዮች የህትመት ፈቃድ አገልግሎቱን ለመስጠት ቅዳሜ ሙሉ ቀን እንደሚሰራ በደብዳቤ ጠቁሟል።
#ኢትዮጵያ #ገቢዎችሚኒስቴር
@ThiqahEth